2 750
订阅者
+224 小时
+17 天
+4530 天
帖子存档
በቀን 28/06/2017ዓ.ም ባሸዋም ት/ቤት መንግስት ባወረደዉ መመሪያ መሰረት አዲስ የተመረጡ የወላጅ ተማሪ መምህር ህብረት (የወተመህ) አባላት የመማር ማስተማር ሂደትን እና የተማሪዎቸን ስነ- ምግባር የተሸለ ለማድረግ ዉይይት እና መሰረታዊ የሆኑ የአገልግሎት መስጫ ክፍሎችን፤- ቤተ-መጽሀፍት ፤ ቤተ-ሙከራ(LABORATORY)፤ ICT ROOM ፤ የመጀመሪያ የህክምና መስጫ፤ መመገቢያ እና መጸዳጃ ክፍሎችን ጉብኝት አድርገዋል፡፡
የሞዴል ክፍል የእዉቅና ሽልማት ስነ-ስርዓ ት ተካሄደ::
በ2017ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ መንፈቅ በተመዘገበ የተማሪዎች ዉጤት የሞዴል ክፍል የዕዉቅና ሽልማት ከፍተኛ ዉጤት አስመዝግበዉ የተገኙ ክፍሎች የማበረታቻ የእዉቅና ሰርተፍኬት ተሰጥቷቸዎል ፡፡
ይህም ክፍል ከክፍል ያለዉን የእርስ በእርስ የዉጤት ፉክክር እና በጋራ የመስራትን ባህል(team work ) የሚያዳብር ሆኖ አግኝተነዋል እንዲሁም በክፍለከተማ ደረጃ ካሉ የመንግስትና የግል ት/ቤቶቸ መካከል
✅ በ6ኛ ክፍል ተማሪ መርዋን መሃመድ= 1ኛ
✅ በ8ኛ ክፍል ተማሪ ሄለን ቀኔ = 3ኛ በመዉጣታችዉ ተሽላሚ ሆነወአል::
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
