2 750
订阅者
+124 小时
+57 天
+4330 天
帖子存档
በ2017ዓም በተጓዳኝ የትምህርት ዘርፎች ( ክበባት) የነቃ ተሳትፎ ሲያደርጉ የነበሩ መምህራንና ተማሪዎች የእውቅና ሰርተፍኬት ተበርክቶላቸዋል።
የነቃ ተሳትፎ ስታደርጉ የነበራችሁ መምህራን እና ተማሪዎች ከልብ እናመሰግናለን።
ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ::
ከላይ በወጣው የከተማ አቀፍ የሞደል ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት 8ኛ ክፍሎች ፈተና ረእቡ ግንቦት 20 ጠዋት 4:30 ሰዓት ላይ እንዳጠናቀቁ ወደ ቤት የሚለቀቁ ስለሆነ ዉድ-ወላጆች ይህን አውቃለሁ እንድትረከቧችዉና ክትትል እንድታደርጉ እያሳወቅን 6ኛ ክፍሎች ግን ፈተናዉ የሚጠናቀቀው ሐሙስ ጠዋት 4:00 ሰዓት ላይ ቢሆንም ከሰዓት ሌላ ተጨማሪ ፈተና ያላቸው ስልሆነ እስከ 9:00 ሰዓት የሚቆዩ መሆኑን እንገልፃለን::
ለ8ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ::
ከላይ ባለዉ ፕሮግራም መሰረት ነገ ሐሙስ ግንቦት 14 ጠዋት እና ከሰዓት ፈተና ያላችዉ ስለሆነ እስከ 9:00 ሰዓት ከግቢ ሳይውጡ የሚቆዩ ሲሆን አርብ ግንቦት 15/2017ዓ. ም ግን ከጠዋቱ 5:00 ሰዓት ላይ ፈተናዉ የሚጠናቀቅ ስለሆነ ወላጆች እንድትረከቧችዉ እያሳሰብን ሰርቪስ የምትጠብቁ ተማሪዎች ካላችሁ ግቢ ዉስጥ መቆየት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን::
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
