Mark Tech Info | Mark Technology Information
前往频道在 Telegram
Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot
显示更多6 214
订阅者
-524 小时
-317 天
-30430 天
帖子存档
‼️ሰበር ዜና
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ይፋ ይደረጋል።
ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ሰኞ ጳጉሜን 4 ቀን 2016 ዓ/ም እንደሚገለጽ አሳውቋል። የፈተናው እርማት በጥንቃቄ እንደተከናወነ የተገለፀ ሲሆን በሰኞ እለት በመገናኛ ብዙሃን አማካኝነት መግለጫ እንደሚሰጥ ተገልጿል፡፡
የዘንድሮው ብሔራዊ ፈተና በቅይጥ ማለትም በወረቀት እና በኦንላይን መሰጠቱ ይታወሳል።
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
ይህን ሁለገብ የቴሌግራም ግሩፕ ይቀላቀሉ❗️
ተማሪዎች መረጃን በፍጥነት እንዲያገኙ እና እርስ በእርስ እንዲገናኙ ለማድረግ የተከፈተ አዲስ ግሩፕ አዘጋጅተናል። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርትም ሆነ ከፍተኛ ትምህርት የምትከታተሉ፣ እኛን መቀላቀልህ ይጠቅማችኋል።
‼️የ12ኛ ክፍል ውጤት ይፋ በሚሆን ጊዜ በዚህ ግሩፕ የተማሪዎችን ውጤት እናሳውቃለን።
👇👇👇👇
ግሩፑን እዚህ ይቀላቀሉ
https://t.me/+cz62YcWx-71mZjE0
https://t.me/+cz62YcWx-71mZjE0
የ12ኛ ክፍል ውጤት መቼ ይፋ ይደረጋል?
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት መቼ ይፋ እንደሚደረግ የሚጠይቁ በርካታ መልዕክቶች ተነስተል፡፡
የመልቀቂያ ፈተናው ውጤት መቼ ይፋ ይደረጋል ስንል አንድ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከፍተኛ አመራርን ጠይቀናል፡፡
"የፈተናው እርማት በጥንቃቄ እየተከናወነ እንደሆነ" የገለፁት ኃላፊው፤ እርማቱ እንደተጠናቀቀ በመገናኛ ብዙሃን አማካኝነት መግለጫ እንደሚሰጥ ተናግረዋል፡፡
"እርማቱ በጥንቃቄ እና በፍጥነት እየተሠራ መሆኑንና በቅርቡም ውጤቱ ይፋ እንደሚደረግ" ኃላፊው ጠቁመዋል፡፡
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
📪 የቆየ እና ትንሽ ሜምበር ያለው ግሩፕ ያላችሁ በተመጣጣኝ ዋጋ መሸጥ ትችላላችሁ። አንድ ሰው ብቻ ያለበትም ቢሆን ችግር የለውም ከስር በተዘረዘሩት አመታት የተከፈተ ግሩፕ ከሆነ በቂ ነው።
✅ 2023 ========= 125 ብር
✅ 2022 ========= 300 ብር
✅ 2021 ========= 350 ብር
✅ 2020 ========= 400 ብር
✅ 2019 ========= 450 ብር
📮 2023 ከሆነ (jan,feb,mar,apr,may,june,july) ብቻ
ያናግሩን 👉 @ananiasileshi
Invite your friends and get bonuses for each invited friend! 🎁
Your referral link: https://t.me/avagoldcoin_bot?start=af1034af613e8d5f419b
Blum💰 መግባት ላልቻላችሁ ከስር ባለው ሊንክ መቀላቀል ትችላላችሁ 🙌
https://t.me/BlumCryptoBot/app?startapp=ref_oMwgbDpx0c
+7
‼️ተጠናቀቀ
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
"በወረቀት እና በበይነ መረብ እየተሰጠ ያለው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና፥ በሰላምና እጅግ በጣም በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል" ብሏል አገልግሎቱ።
በተመሳሳይ መልኩ በትግራይ ክልል እየተሰጠ ያለው የመልቀቂያ ፈተና ነገ ከሰዓት በፊት እንደሚጠናቀቅ አገልግሎቱ ገልጿል።
አገልግሎቱ በፈተና የመስጠት ሒደቱ ለተሳተፉ ዩኒቨርሲቲዎች፣ ትምህርት ቢሮዎች፣ የፀጥታና ደህንነት ተቋማት፣ ኢትዮ ቴሌኮም፣ ኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ኢትዮጵያ መብራት ኃይል፣ የፈተና አስፈጻሚዎች፣ አመራሮች እና ተማሪዎች ላበረከቱት አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርቧል።
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ተጠናቀቀ
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
"በወረቀት እና በበይነ መረብ እየተሰጠ ያለው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና፥ በሰላምና እጅግ በጣም በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል" ብሏል አገልግሎቱ።
በተመሳሳይ መልኩ በትግራይ ክልል እየተሰጠ ያለው የመልቀቂያ ፈተና ነገ ከሰዓት በፊት እንደሚጠናቀቅ አገልግሎቱ ገልጿል።
አገልግሎቱ በፈተና የመስጠት ሒደቱ ለተሳተፉ ዩኒቨርሲቲዎች፣ ትምህርት ቢሮዎች፣ የፀጥታና ደህንነት ተቋማት፣ ኢትዮ ቴሌኮም፣ ኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ኢትዮጵያ መብራት ኃይል፣ የፈተና አስፈጻሚዎች፣ አመራሮች እና ተማሪዎች ላበረከቱት አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርቧል።
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
❗️የቴሌግራም ካምፓኒ ትላንት እንዳስታወቁት ከሆነ ልክ እንደ ቲክቶክ የራሳቸውን የክፍያ ኮይን እያስተዋወቁ ይገኛል። ይህም Major Star ይባላል፣ ከስር ባለው ሊንክ እየገባችሁ የቻላችሁትን ያህል ሰብስቡ።
1 Major star = እስከ 2.50 ብር ተብሏል
✅ 3 የሚሰሩ task አሉ እንሰሩ መስራት አለባችሁ። ( 70 Star )
✅ ዋሌታችሁን ኮኔክት ስታደርጉ ሌላ 70 Star ይሰጣችኋል።
አሁን ላይ ያለው ዋጋ ከላይ ባለው ፎቶ ተያይዟል።
1 ሰው invite ስታደርጉ 15 Star ታገኛላቹ እንዲሁም አዳዲስ ታስኮች ተጨምረውበታል። ⭐️⭐️
ያልጀመራችሁ አሁኑኑ ጀምሩ።
❗️የቴሌግራም ካምፓኒ ትላንት እንዳስታወቁት ከሆነ ልክ እንደ ቲክቶክ የራሳቸውን የክፍያ ኮይን እያስተዋወቁ ይገኛል። ይህም Major Star ይባላል፣ ከስር ባለው ሊንክ እየገባችሁ የቻላችሁትን ያህል ሰብስቡ።
1 Major star = እስከ 2.50 ብር ተብሏል
✅ 3 የሚሰሩ task አሉ እንሰሩ መስራት አለባችሁ። ( 70 Star )
✅ ዋሌታችሁን ኮኔክት ስታደርጉ ሌላ 70 Star ይሰጣችኋል።
አሁን ላይ ያለው ዋጋ ከላይ ባለው ፎቶ ተያይዟል።
1 ሰው invite ስታደርጉ 15 Star ታገኛላቹ እንዲሁም አዳዲስ ታስኮች ተጨምረውበታል። ⭐️⭐️
ያልጀመራችሁ አሁኑኑ ጀምሩ።
🎮 Dive into the Pepe Miner Game Bot adventure! 🚀 Start mining with Pepe and embark on exciting quests. Join now and claim your rewards! 💰
Play Now
የ 2016 የ 12ኛ ክፍል ፈተና 👏
☑️Subject :- Aptitude
🪞አሁን የሶሻል ተማሪዎች የተፈተኑት ፈተና ነው። ለናቹራል ተማሪዎች ስለሚጠቅማችሁ Practice አድርጉ✌️
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
የ85 ዓመቱ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ
አቶ ታምሬ ጠናሞ ዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና እየወሰዱ ከሚገኙ ተፈታኞች መካከል አንዱ ናቸው።
"ዕድሜ ትምህርትን አይገድብም" የሚሉት አቶ ታምሬ፥ በ72 ዓመታቸው ትምህርት ጀምረው በ85 ዓመታቸው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በመውሰድ ላይ ይገኛሉ።
የማኅበራዊ ሳይንስ መስክ ተፈታኙ አቶ ታምሬ ጠናሞ፥ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፈተናቸውን እየወሰዱ ነው። #ASTU
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
