ch
Feedback
Mark Tech Info | Mark Technology Information

Mark Tech Info | Mark Technology Information

前往频道在 Telegram

Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot

显示更多
6 211
订阅者
-524 小时
-317
-30430
帖子存档
የ 2016 የ 12ኛ ክፍል ፈተና 👏 ☑️Subject :- Maths ዛሬ የሶሻል ተማሪዎች የተፈተኑት ፈተና ነው። ለናቹራል ተማሪዎች ስለሚጠቅማችሁ Practice አድርጉ✌️ ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

የ 2016 የ 12ኛ ክፍል ፈተና 👏 ☑️Subject :- English ዛሬ የሶሻል ተማሪዎች የተፈተኑት ፈተና ነው። ለናቹራል ተማሪዎች ስለሚጠቅማችሁ Practice አድርጉ✌️ ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

ለመማር ዕድሜ ያልበገራቸው እናት የ54 ዓመቷ ወ/ሮ አዲስ ተስፋዬ በሠመራ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናቸውን በመውሰድ ላይ ይገኛሉ። የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዋ ወ/ሮ አዲስ፤ ከገቢ ረሱ
ለመማር ዕድሜ ያልበገራቸው እናት የ54 ዓመቷ ወ/ሮ አዲስ ተስፋዬ በሠመራ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናቸውን በመውሰድ ላይ ይገኛሉ። የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዋ ወ/ሮ አዲስ፤ ከገቢ ረሱ ዞን-አዋሽ አርባ ከተማ አዲስ ተስፋ ትምህርት ቤት ነው ወደ ሠመራ ዩኒቨርሲቲ የሔዱት። የቤተሰብ አስተዳዳሪ እና የመንግሥት ሰራተኛ የሆኑት ወ/ሮ አዲስ፤ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናቸውን በሠመራ ዩኒቨርሲቲ እየወሰዱ ነው። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መሰጠት ጀምሯል፡፡ ሀገር አቀፍ ፈተናው በመዲናዋ በወረቀት እና በኦላይን በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ በአዲስ አበባ ፈተናው
+2
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መሰጠት ጀምሯል፡፡ ሀገር አቀፍ ፈተናው በመዲናዋ በወረቀት እና በኦላይን በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ በአዲስ አበባ ፈተናው የሚሰጥባቸው የፈተና ጣቢያዎች፦ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (6 ኪሎ፣ 5 ኪሎ፣ 4 ኪሎ እና ኤፍቢኢ ግቢዎች)  አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ  ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ  የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ  የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት  አብሮህት ቤተ-መጻሕፍት ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#National_Exam አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ መሰጠት ጀምሯል፡፡ በዛሬው የመጀመሪያ ቀን ፈተና በጠዋቱ መርሐግብር የእንግሊዝኛ ፈተና እየተሰጠ ሲሆን፤ ከሰዓት የሒሳብ ትምህር
+2
#National_Exam አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ መሰጠት ጀምሯል፡፡ በዛሬው የመጀመሪያ ቀን ፈተና በጠዋቱ መርሐግብር የእንግሊዝኛ ፈተና እየተሰጠ ሲሆን፤ ከሰዓት የሒሳብ ትምህርት ፈተና ይሰጣል፡፡ የመጀመሪያው ዙር ብሔራዊ ፈተና ከሐምሌ 3-5/2016 ዓ.ም ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች እንደሚሰጥ ይታወቃል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#Tigray_National_Exam በትግራይ ክልል የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የመጀመሪያ ቀን ፈተና ሲሰጥ ውሏል፡፡ በክልሉ በቀድሞው ሥርዓተ-ትምህርት የተማሩና በ2013 እና በ20
+3
#Tigray_National_Exam በትግራይ ክልል የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የመጀመሪያ ቀን ፈተና ሲሰጥ ውሏል፡፡ በክልሉ በቀድሞው ሥርዓተ-ትምህርት የተማሩና በ2013 እና በ2014 ዓ.ም መፈተን የነበረባቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የመልቀቂያ ፈተናቸውን እየወሰዱ ይገኛሉ፡፡ በዛሬው የመጀመሪያ ቀን የፈተና ውሎ የእንግሊዝኛ እና የሒሳብ ትምህርት ፈተናዎች ተሰጥተዋል፡፡ ከሐምሌ 2-5/2016 ዓ.ም በሚሰጠው የመጀመሪያው ዙር ፈተና፤ ከ31 ሺህ በላይ የማኅበራዊ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ለፈተና እንደሚቀመጡ ይጠበቃል፡፡ ፈተናው በኦንላይን እና በወረቀት በመቐለ፣ ራያ፣ አዲግራት እና አክሱም ዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ ሲሆን፤ በሁለተኛው ዙር የሚፈተኑትን ጨምሮ 54 ሺህ ተማሪዎች በክልሉ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እንደሚወስዱ ይጠበቃል፡፡ ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በአማራ ክልል በአማራ ክልል 96,408 ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እንደሚወስዱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል። ነገ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም መሠጠት የሚጀም
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በአማራ ክልል በአማራ ክልል 96,408 ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እንደሚወስዱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል። ነገ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም መሠጠት የሚጀምረውን አገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና፤ 96,408 ተማሪዎች በአማራ ክልል እንደሚወስዱ ቢሮው ባወጣው መግለጫ ገልጿል። 51,900 የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች እና 44,508 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተናውን በ 375 የፈተና ጣቢያዎች እንደሚወስዱ ተገልጿል። ይህ አሀዝ ቢሮው ፈተናውን ይወስዳሉ ብሎ ይጠብቅ ከነበረው በግማሽ ያነሰ ነው። ተፈታኞችን ለማዘጋጀት የማጠናከሪያ ትምህርት መሰጠቱን፣ የክለሳ ሥራዎች መደረጋቸውን እንዲሁም ሞዴል ፈተናዎች መሠጠታቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) ገልፀዋል። የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሁለት ዙር ከሐምሌ 3-11/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። የፀጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች በተለይም በአማራ ክልል የሚገኙና ምዝገባቸውን ማድረግ ላልቻሉ ተማሪዎች በመስከረም 2017 ዓ.ም ሁለተኛ ዙር ፈተና እንደሚዘጋጅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ አይዘነጋም። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

የ12ኛ ክፍል ተፈታኙ የኃይማኖት አባት ነገ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም መሠጠት የሚጀምረውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለመውሰድ በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ከተገኙ ተፈታኞች መካከል የኃይማኖት አባት የሆኑት አ
የ12ኛ ክፍል ተፈታኙ የኃይማኖት አባት ነገ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም መሠጠት የሚጀምረውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለመውሰድ በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ከተገኙ ተፈታኞች መካከል የኃይማኖት አባት የሆኑት አባ ተ/ወልድ ወ/ጻዲቅ ይገኙበታል። አባ ተ/ወልድ በ1962 ዓ.ም ነበር ትምህርታቸውን ከ8ኛ ክፍል ያቋረጡት። "ሞራልና ፍላጎት ካለ ከትምህርት ምንም ሊገድበኝ የሚችል ነገር የለም" በማለት ያቋረጡትን ትምህርት በመቀጠል፥ ዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ይወስዳሉ። "ጊዜው የቴክኖሎጂ ነው፥ የትኛውም የሥራ መስክ በትምህርት ካልተደገፈ ሙሉና የተሳካ ሊሆን አይችልም" ይላሉ አባ ተ/ወልድ። የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናውን በማለፍ ወደፊት አቅማቸው እስከፈቀደ ድረስ ትምህርታቸውን ለመቀጠል ቁርጠኝነት እንዳለቸው አባ ተ/ወልድ ይገልፃሉ። #SalaleUniversity ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀመረ! የ2016 ዓ.ም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀምሯል።በዛሬው ዕለት የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲዎች ፈተናቸውን እየወሰዱ መሆኑ ታውቋል፡፡ፈተናውን በይፋ ያስጀመሩት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)÷ ዛሬ የሚሰጠው ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ የበይነ መረብና የወረቀት ፈተና በድብልቅ ነው ብለዋል። በመላ ሀገሪቱ የተጀመረው የበይነ መረብና የወረቀት ፈተና እንደ ሀገር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተያዘው እቅድ አካል መሆኑንም ተናግረዋል፡፡በመላው ሀገሪቱም ፈተናው በሰላም እየተሰጠ መሆኑን ጨምረው ገልፀዋል፡፡ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም ይሰጣል።የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከ700 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች በወረቀትና በኦላይን እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል፡፡ በትግራይ ክልል ደግሞ በሁለት ዙር ፈተናው የሚሰጥ ሲሆን ከትናንት ሐምሌ 2 ጀምሮ እስከ ሐምሌ 12 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል።ይህም የሆነው በቀድሞው ሥርዓተ-ትምህርት የተማሩ በ2013 እና በ2014 የትምህርት ዘመን መፈተን የነበረባቸው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተና የሚወስዱ በመሆኑ ነው። [FBC] ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#MekelleUniversity 👉 በአገራችን ታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ በኦንላይን የሚካሄደው የ2016 ዓም የ12ኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና በዩኒቨርሲቲያችበመቐለ ዩኒቨርሲቲ በመካሄድ ላይ ነው። ለተጨማሪ
+2
#MekelleUniversity 👉 በአገራችን ታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ በኦንላይን የሚካሄደው የ2016 ዓም የ12ኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና በዩኒቨርሲቲያችበመቐለ ዩኒቨርሲቲ በመካሄድ ላይ ነው። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀመረ! የ2016 ዓ.ም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀምሯል።በዛሬው ዕለት የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲዎች ፈተናቸውን እየወሰዱ መሆኑ ታውቋል፡፡ፈተናውን በይፋ ያስጀመሩት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)÷ ዛሬ የሚሰጠው ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ የበይነ መረብና የወረቀት ፈተና በድብልቅ ነው ብለዋል። በመላ ሀገሪቱ የተጀመረው የበይነ መረብና የወረቀት ፈተና እንደ ሀገር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተያዘው እቅድ አካል መሆኑንም ተናግረዋል፡፡በመላው ሀገሪቱም ፈተናው በሰላም እየተሰጠ መሆኑን ጨምረው ገልፀዋል፡፡ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም ይሰጣል።የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከ700 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች በወረቀትና በኦላይን እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል፡፡ በትግራይ ክልል ደግሞ በሁለት ዙር ፈተናው የሚሰጥ ሲሆን ከትናንት ሐምሌ 2 ጀምሮ እስከ ሐምሌ 12 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል።ይህም የሆነው በቀድሞው ሥርዓተ-ትምህርት የተማሩ በ2013 እና በ2014 የትምህርት ዘመን መፈተን የነበረባቸው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተና የሚወስዱ በመሆኑ ነው። [FBC] ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

❗️የቴሌግራም ካምፓኒ ትላንት እንዳስታወቁት ከሆነ ልክ እንደ ቲክቶክ የራሳቸውን የክፍያ ኮይን እያስተዋወቁ ይገኛል። ይህም Major Star ይባላል፣ ከስር ባለው ሊንክ እየገባችሁ የቻላችሁትን ያህል
❗️የቴሌግራም ካምፓኒ ትላንት እንዳስታወቁት ከሆነ ልክ እንደ ቲክቶክ የራሳቸውን የክፍያ ኮይን እያስተዋወቁ ይገኛል። ይህም Major Star ይባላል፣ ከስር ባለው ሊንክ እየገባችሁ የቻላችሁትን ያህል ሰብስቡ። 1 Major star = እስከ 2.50 ብር ተብሏል ✅ 3 የሚሰሩ task አሉ እንሰሩ መስራት አለባችሁ። ( 70 Star ) ✅ ዋሌታችሁን ኮኔክት ስታደርጉ ሌላ 70 Star ይሰጣችኋል። አሁን ላይ ያለው ዋጋ ከላይ ባለው ፎቶ ተያይዟል። 1 ሰው invite ስታደርጉ 15 Star ታገኛላቹ እንዲሁም አዳዲስ ታስኮች ተጨምረውበታል። ⭐️⭐️ ያልጀመራችሁ አሁኑኑ ጀምሩ።

#MekelleUniversity 👉 በአገራችን ታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ በኦንላይን የሚካሄደው የ2016 ዓም የ12ኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና በዩኒቨርሲቲያችበመቐለ ዩኒቨርሲቲ በመካሄድ ላይ ነው። ለተጨማሪ
+3
#MekelleUniversity 👉 በአገራችን ታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ በኦንላይን የሚካሄደው የ2016 ዓም የ12ኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና በዩኒቨርሲቲያችበመቐለ ዩኒቨርሲቲ በመካሄድ ላይ ነው። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

የ 12ኛ ክፍል ፈተና ዛሬ ይጀምራል ‼️ የ 2016 የ 12ኛ ክፍል ፈተና በ ኦንላይን እና በወረቀት ይሰጣል። የ ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተናውን ነገ ይጀምራሉ። ፈተናው እንደከዚህ ቀደሙ ወጥቷል
የ 12ኛ ክፍል ፈተና ዛሬ ይጀምራል ‼️ የ 2016 የ 12ኛ ክፍል ፈተና በ ኦንላይን እና በወረቀት ይሰጣል። የ ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተናውን ነገ ይጀምራሉ። ፈተናው እንደከዚህ ቀደሙ ወጥቷል/ተሰርቋል የሚሉ ወሬዎች እስካሁን አልገጠመውም። መልካም ፈተና ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

#Tigray_National_Exam የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በትግራይ ክልል እየተሰጠ ነው፡፡ ፈተናው በኦንላይን እና በወረቀት እየተሰጠ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመር
+2
#Tigray_National_Exam የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በትግራይ ክልል እየተሰጠ ነው፡፡ ፈተናው በኦንላይን እና በወረቀት እየተሰጠ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በኦንላይን መሠጠት ጀምሯል፡፡ ፈተናው በትግራይ ክልል በሁለት ዙር ከሐምሌ 2-12/2016 ዓ.ም በመቐለ፣ ራያ፣ አዲግራት እና አክሱም ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል፡፡ የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከሐምሌ 2-5/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ ከ31 ሺህ በላይ የማኅበራዊ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዚህ ዙር ለፈተና እንደሚቀመጡ ይጠበቃል፡፡ ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ከቅዳሜ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደሚፈተኑበት ተቋማት ገብተዋል። ዛሬ በርካታ ዩኒቨርሲቲዎች ለተፈታኞች ገለፃ ሲሰጡ የዋሉ ሲሆን ሌሎች ከፍተኛ
+8
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ከቅዳሜ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደሚፈተኑበት ተቋማት ገብተዋል። ዛሬ በርካታ ዩኒቨርሲቲዎች ለተፈታኞች ገለፃ ሲሰጡ የዋሉ ሲሆን ሌሎች ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ነገ ኦረንቴሽን እንደሚሰጡ ይጠበቃል። የመጀመሪያው ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ከሐምሌ 3-5/2016 ዓ.ም ይሰጣል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

የተማሪዎች አቀባባል በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️ ⭕️ 👉 t.me/grade12results
+9
የተማሪዎች አቀባባል በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

❗️የቴሌግራም ካምፓኒ ትላንት እንዳስታወቁት ከሆነ ልክ እንደ ቲክቶክ የራሳቸውን የክፍያ ኮይን እያስተዋወቁ ይገኛል። ይህም Major Star ይባላል፣ ከስር ባለው ሊንክ እየገባችሁ የቻላችሁትን ያህል
❗️የቴሌግራም ካምፓኒ ትላንት እንዳስታወቁት ከሆነ ልክ እንደ ቲክቶክ የራሳቸውን የክፍያ ኮይን እያስተዋወቁ ይገኛል። ይህም Major Star ይባላል፣ ከስር ባለው ሊንክ እየገባችሁ የቻላችሁትን ያህል ሰብስቡ። 1 Major star = እስከ 2.50 ብር ተብሏል ✅ 3 የሚሰሩ task አሉ እንሰሩ መስራት አለባችሁ። ( 70 Star ) ✅ ዋሌታችሁን ኮኔክት ስታደርጉ ሌላ 70 Star ይሰጣችኋል። አሁን ላይ ያለው ዋጋ ከላይ ባለው ፎቶ ተያይዟል። 1 ሰው invite ስታደርጉ 15 Star ታገኛላቹ እንዲሁም አዳዲስ ታስኮች ተጨምረውበታል። ⭐️⭐️ ያልጀመራችሁ አሁኑኑ ጀምሩ።

‼️ቴሌግራም ልክ እንደ ቲክቶክ ብዙዎችን ባለሀብት ሊያደርግ ነው። ቴሌግራም ትላንት እንዳስታወቁት ከሆነ ልክ እንደ ቲክቶክ የራሳቸውን የክፍያ ኮይን እያስተዋወቁ ይገኛል። ይህም Major Star ይባ
‼️ቴሌግራም ልክ እንደ ቲክቶክ ብዙዎችን ባለሀብት ሊያደርግ ነው። ቴሌግራም ትላንት እንዳስታወቁት ከሆነ ልክ እንደ ቲክቶክ የራሳቸውን የክፍያ ኮይን እያስተዋወቁ ይገኛል። ይህም Major Star ይባላል፣ ከስር ባለው ሊንክ እየገባችሁ የቻላችሁትን ያህል ሰብስቡ። 1 Major star = እስከ 2.50 ብር ተብሏል ✅ 3 የሚሰሩ task አሉ እንሰሩ መስራት አለባችሁ። ( 70 Star ) ✅ ለአንድ ኮይን ሁለት ብር ከአምሳ ሳንቲም ዋጋ ያወጣል። ( 70 Star ) ✅ ዋሌታችሁን ኮኔክት ስታደርጉ ሌላ 70 Star ይሰጣችኋል። 1 ሰው invite ስታደርጉ 15 Star ታገኛላቹ ⭐️⭐️ ያልጀመራችሁ አሁኑኑ ጀምሩ። https://t.me/major/start?startapp=2003417230 https://t.me/major/start?startapp=2003417230