ch
Feedback
MIC 2014 MID Batch

MIC 2014 MID Batch

前往频道在 Telegram

Maryland International College, founded by Internationally recognized Professors, Fully- Accredited in Ethiopia offers Masters Degree Programs in Two campuses (i.e. Haya Hulet Campus and Global Campus).

显示更多
487
订阅者
无数据24 小时
-47 天
-730 天

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
十二月 '24
十二月 '24
+2
在0个频道中
十一月 '240
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+5
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+2
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+5
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+8
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+18
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+14
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+15
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+15
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+21
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+31
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+441
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
21 十二月0
20 十二月0
19 十二月+1
18 十二月0
17 十二月0
16 十二月0
15 十二月0
14 十二月0
13 十二月0
12 十二月0
11 十二月0
10 十二月0
09 十二月0
08 十二月0
07 十二月0
06 十二月0
05 十二月0
04 十二月0
03 十二月+1
02 十二月0
01 十二月0
频道帖子
👉ለ:  🎓ክቡራን ተመራቂዎቻችን በሙሉ🎓:- ጉዳዮ:- የኮሌጁ አጠቃላይ ክሊራንስ እና የማስተርስ ዲግሪያችሁን ስለመውሰድ ይመለከታል:- የማስተርስ ዲግሪያችሁን ከወዲሁ ተዘጋጅቶ እንዲቀመጥላቹሁ እንዲሁም በማንኛውም ቀን ለቀጣይ ትምህርት ወይም ለስራ እድሎች  በአስቸኳይ ለመውሰድ ያመቻቹ ዘንድ  ከታች በተቀመጠው  በስማቹህ  መሠረት ከወዲሁ የክሊራንስ መርሃ-ግብር እንድታከናውኑ ለማሳወቅ እንወዳለን። በዚሁ መሠረት ሁሉም የተቋሙ (የኮሌጁ) የትምህርት ክፍሎች በሃያ ሁለት ካምፓስ ከማንኛውም ስራቸው በበለጠ ቅድሚያ ለእናንተው በመስጠት የሚያስተናግዱዋቹ በመሆኑ ተመራቂ ተማሪዎች በተቀመጠው መርሃ-ግብር በቅድሚያ የማስተርስ ዲግሪየችሁን ለመውሰድ እና ክሊራንስ ለማከናወን 2,200 ብር በኦሮሚያ ባንክ በመክፈል እና ዲፓዚት ስሊፑን በመያዝ ለክሊራንስ እንድትመጡ እና የክሊራንስ ሰርተፊኬታችሁን እንዲሁም ዲግሪያችሁን እንድትወስዱ እያሳሰብን ከታች በወጣው (በተቀመጠው) መርሃ-ግብር ውጪ ለሚመጣ ተመራቂ ተማሪ በኮሌጁ በቀጣይ የስራ ሂደት ላይ ለሚፈጠረው አላስፈላጊ የስራ መስተጓጓል እና በዚሁ መስተጓጓል ምክንያት ለሚኖረው አላስፈላጊ ቅጣት ሙሉ ሃላፊነቱን ተማሪው የሚወስድ መሆኑን በመገንዘብ በተጠቀሱት የክሊራንስ መርሃ-ግብር በመምጣት አገልግሎት እንድታገኙ በአክብሮት ለመግለፅ እንወዳለን። 👉ማስታወሻ:- - የክሊራንስ አገልግሎት የሚሰጠው ከሰኞ ክስከ አርብ በወጣላቹ መርሀ- ግብር ብቻ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን። - የማስተርስ ዲግሪ ክፍያ  (2200 ብር) የሚከፈለው በሚከተለው ባንክ ብቻ መሆኑን ለማስታወስ እንወዳለን:- ኦሮሚያ ባንክ አካውንት: 1371908700001 ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ የተማሪው ስም የሚጀምርበት:-                 1. የስማቹ የመጀመሪያ ፊደል( Alphabet) ከ A -E የሚጀምር ተማሪዎች ከሐምሌ 8 /2016 ዓ/ም እስከ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም ድረስ ብቻ 2. የስማቹ መጀመሪያ (Alphabet) ከ   F - R የሆናቹ ተማሪዎች  ሐምሌ 12 /2016 ዓ/ም  እስከ ሐምሌ 16/2016 ዓ/ም   ድረስ ብቻ             3. የስማቹ መጀመሪያ (Alphabet) ከ S -Z የሆናቹ ተማሪዎች ከ ሐምሌ 17/2016 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 23/2016 ዓ.ም ድረስ ብቻ በመምጣት መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን እናሳወቃለን። 👉ጥብቅ ማሳሰቢያ:- ከላይ በተቀመጠው መርሃ ግብር ውጪ ለሚመመጣ እና የዲግሪ ክፍያውን ቀድሞ ያልከፈለ አገልግሎት ማግኘት የማይቻል መሆኑን ከወዲሁ ለማሳሰብ እንወዳለን። 👉 በተቀመጠው መርሀግብር ስትመጡ ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ ይዛቹ መምጣት ይጠበቅባቹዋል። Post-Graduat Dean Office

2
没有文字...
712
3
ማስታወቂያ ጉዳዩ:-ዲፌንስ ላለቀረባቹ ተማሪዎች ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው የኮርስ ችግር ሳይኖርባቹ በተለያየ ምክንያት የ"  Master's  Thesis Defense  "  ያላቀረባቹ ተማሪዎች እስከ ነገ 8:00 ሰዓት በሀያ ሁለት ካምፓስ በአካል  በመምጣት ወይም  በስልክ ቁጥር 0116663466 በመደወል ያላቀረባቹበትን ምክንያት በማቅረብ ሪፓርት እንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን
976
4
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺:- ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለኢድ አል - አድሃ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ፤ በዓሉ የፍቅር: የደስታና የሰላም እ
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺:- ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለኢድ አል - አድሃ  በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ፤ በዓሉ የፍቅር: የደስታና የሰላም እንዲሆንላችሁ ከልብ ይመኛል። ዒድ ሙባረክ
1 093
5
✞Abrsh .: ለ:-የመመረቂያ ጋውን ላልመለሳቹ ተማሪዎች ማስታወቂያ የመመረቂያ ጋውን ያልመለሳቹ ተማሪዎች የመጨረሻ የጋውን መመለሻ ቀን ነገ ግንቦት 27/2016 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን ከነገ ግንቦት 27/2016 ዓ.ም በኋላ የሚመልስ ተማሪ በቀን 200 ብር የመመረቂያ ጋውን ዘግይት መመለሻ ቅጣት የሚያስከፍል ሠሆኑን አውቃቹ በተጠቀሰው ቀን የመመረቂያ ጋውን እንድትመልሱ ለማሳሰብ እንወዳለን። የሚከፈልበት የባንክ አካውንት ቁጥር:- 👉በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000331161288   👉ህብረትባንክ………….….4041811261000010 👉ዳሽን ባንክ…….……0059101479011   አስመራቂ ኮሚቴ
1 022
6
ማስታወቂያ ለ:-ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች ጉዳዩ:-    የ "  Quantitative Analysis for Decision Making  Course "    Make -Up Exam" ይመለከታል ከላይ በርዕሱ እንደተጠቀሰው ግንቦት 25/2016 ዓ.ም ከ 9:30 ሰዓት ጀምሮ በግሎባል ካምፓስ   የ "  Quantitative Analysis for Decision Making  Course  Make -Up Exam" የሚሰጥ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን። ሬጅስትራር ክፍል
818
7
👉ለውድ ተመራቂዎቻችን ማስታወቂያ:- 👉 1. የሦሶተኛ ሴሚስተር ውጤታቹን እና አጠቃላይ ውጤታቹን እስከ ግንቦት 30/2016 ዓ.ም በማየት  እና የውጤት ቅሬታ ካላቹ እስከ ሰኔ 1/2016 ዓ.ም  ብቻ እንድታቀርቡ እያሳወቅን፣  እስከተጠቀሰው ደረስ በአካል መጥታቹ ሪፓርት ያላደረጋቹ ተማሪዎች የሚታተመው አጠቃላይ "Studnet Copy" የመጨረሻ ሆኖ ይወጣል።  👉 2. የማስተርስ ዲግሪ ሰርተፍኬታቹ (ቴምፓራሪ ዲግሪው ላይ) ስማችሁ (correct name spelling) በተገቢው ለማመሳከር  በማስተርስ ድግሪ መጠየቂያ ፎርም ላይ እስከ  ሰኔ 07/2016 ዓ.ም  ሙሉ ስማችሁን እስከ አያት ስም በተማሪው ፊርማ እንድታረጋግጡ በጥብቅ እናሳስባለን። 👉 3. የዶክመንት እና አጠቃላይ ተቋሟዊ ክሊራንስ ከሚመለከታቸው የትምህርት ክፍሎች በማስፈረም የክሊራንስ ማስረጃ እና የማስተርስ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃችሁን እንድትወስዱ በቅርቡ የክሊራንስ መርሃ-ግብር በስማችሁ ቅደም ተከተል እንደምናሳውቃቹ እየገለፅን ከወዲሁ የመመረቂያ ጽሁፋችሁን አቅርባቹህ በ "lnternal and External Examiners" የተሰጣችሁን አስተያየት በማካተት   "lnternal and External Examiners" በማስፈረም አስከ ሰኔ 25/2016 ዓ.ም ዓ.ም ድረስ ብቻ በሃያ ሁለት ካምፖስ የመመረቂያ ፅሁፋቹን በ " Hard Cover   "  በማስጠረዝ እንድታስገቡ እናሳስባለን።   ከላይ የተጠቀሱትን ማሳሰቢያዎች የማይተገብር ተመራቂ ተማሪ በራሱ ፈቃድ ሙሉ ሃላፊነቱን የሚወስድ ይሆናል። Post-Graduate Dean Office
751
8
👉ለውድ ተመራቂዎቻችን ማስታወቂያ:- 👉 1. የሦሶተኛ ሴሚስተር ውጤታቹን እና አጠቃላይ ውጤታቹን እስከ ግንቦት 30/2016 ዓ.ም በማየት  እና የውጤት ቅሬታ ካላቹ እስከ ሰኔ 1/2016 ዓ.ም  ብቻ እንድታቀርቡ እያሳወቅን፣  እስከተጠቀሰው ደረስ በአካል መጥታቹ ሪፓርት ያላደረጋቹ ተማሪዎች የሚታተመው አጠቃላይ "Studnet Copy" የመጨረሻ ሆኖ ይወጣል።  👉 2. የዶክመንት እና አጠቃላይ ተቋሟዊ ክሊራንስ ከሚመለከታቸው የትምህርት ክፍሎች በማስፈረም የክሊራንስ ማስረጃ እና የማስተርስ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃችሁን እንድትወስዱ በቅርቡ የክሊራንስ መርሃ-ግብር በስማችሁ ቅደም ተከተል እንደምናሳውቃቹ እየገለፅን ከወዲሁ የመመረቂያ ጽሁፋችሁን አቅርባቹህ በ "lnternal and External Examiners" የተሰጣችሁን አስተያየት በማካተት   "lnternal and External Examiners" በማስፈረም አስከ ሰኔ 25/2016 ዓ.ም ዓ.ም ድረስ ብቻ በሃያ ሁለት ካምፖስ የመመረቂያ ፅሁፋቹን በ " Hard Cover   "  በማስጠረዝ እንድታስገቡ እናሳስባለን። 👉 3. የማስተርስ ዲግሪ ሰርተፍኬታቹ (ቴምፓራሪ ዲግሪው ላይ) ስማችሁ (correct name spelling) በተገቢው ለማመሳከር  በማስተርስ ድግሪ መጠየቂያ ፎርም ላይ እስከ  ሰኔ 07/2016 ዓ.ም  ሙሉ ስማችሁን እስከ አያት ስም በተማሪው ፊርማ እንድታረጋግጡ በጥብቅ እናሳስባለን።  ከላይ የተጠቀሱትን ማሳሰቢያዎች የማይተገብር ተመራቂ ተማሪ በራሱ ፈቃድ ሙሉ ሃላፊነቱን የሚወስድ ይሆናል። Post-Graduate Dean Office
35
9
ማስታወቂያ ለ:-ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች ብቻ ጉዳዩ:-    የ " Organizational Behavior    Course "    Make -Up Exam" የፈተና ቦታ/ካምፓስ መቀየሩን ይመለከታል ከላይ በርዕሱ እንደተጠቀሰው ግንቦት 25/2016 ዓ.ም ከ 6:00 ሰዓት ጀምሮ   የ "  Organizational Behavior   Course  Make -Up Exam" የሚሰጥው በሀያ ሁለት ካምፓስ መሆኑን ለማሳወቅ  እንወዳለን። በዚሁ መሠረት የኮርሱን ማጠቃለያ ፈተና ያልተፈተናቹበትን ማመልከቻ እና ድጋሚ ፈተና ለመውሰድ 800 ብር የተከፈለበት መረጃ ሀያ ሁለት ካምፓስ ብቻ እስከ መጋቢት 24/2016 ዓ.ም ብቻ ሪፓርት እንድታደርጉ  እያሳወቅን እስከ ግንቦት 24/2016 ዓ. ም  ድረስ ብቻ ሪፓርት ያላደረገ ተማሪ የ" Make -Up Exam   " ለመፈተን ስሙ የማይተላለፍ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን። ሬጅስትራር ክፍል
672
10
ማስታወቂያ የምርቃት ስነ-ስርዓት ላይ ለመሳተፍ አስፈላጊውን ክፍያ ( የምርቃት ክፍያ  2,200ብር) የከፈላችሁ ተማሪዎች የመመረቂያ ጋውን እስከ ግንቦት17/2016 ከሰዓትእስከ ከቀኑ ከ 9፡00 ሰዓት ብቻ ከ 22 ካምፓስ " Student Support Office " በአካል በመቅረብ የምረቃት ገዋን እና የምርቃት መግቢያ ካርድ እንድትወስዱ ቀኑ የተራዘመላቹ መሆኑን እናሳወቃለን ። 👉የምርቃት ክፍያ ያላጠናቀቃቹ ተማሪዎች እስከ ግንቦት 17/2016 ዓ.ም ብቻ ከታች በተጠቀሱት ባንኮች ክፍያቹን መፈፀም የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። በዚሁ መሠረት:- የእጩ ተማሪ የምርቃት ክፍያ:- 2,200 ብር (ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ብር) ። የሚከፈልበት የባንክ አካውንት ቁጥር:- 👉በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000331161288   👉ህብረትባንክ………….….4041811261000010 👉ዳሽን ባንክ…….……0059101479011   አስመራቂ ኮሚቴ
813
11
👉ማስታወቂያ ለሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ እጩ ተመራቂዎች ከወዲሁ ትምህርታችሁን በታቀደው ጊዜ ውስጥ አጠናቃቹ ለምርቃት በመድረሳቹ እንኳን ደስ አላችሁ እያልንግንቦት 18/2016 ዓ.ም በ ካፒታል
👉ማስታወቂያ ለሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ  እጩ ተመራቂዎች ከወዲሁ  ትምህርታችሁን በታቀደው ጊዜ ውስጥ አጠናቃቹ ለምርቃት በመድረሳቹ   እንኳን ደስ አላችሁ እያልንግንቦት 18/2016 ዓ.ም በ ካፒታል ሆቴል ለሚካሄደው እጅጉን የደመቀ የምርቃት ፕሮግራም ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቃችንን ስንገልፅ በታላቅ በደስታ ነው:: በዚሁ መሠረት ግንቦት 18/2016 ዓ.ም በ ካፒታል ሆቴል  ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በሚካሄደው የምርቃት ስነ-ስርዓት ላይ ለመሳተፍ አስፈላጊውን ክፍያ ( የምርቃት ክፍያ  2,200ብር) የከፈላችሁ ተማሪዎች ከ ግንቦት 12/2016 ዓ.ም ከሰዓት ከ 8፡00 ጀምሮ እስከ እስከ ግንቦት  15/2016 ዓ.ም በስራ ሰዓት ብቻ ከ 22 ካምፓስ " Student Support Office " በአካል በመቅረብ የምረቃት ገዋን እና የምርቃት መግቢያ ካርድ እንድትወስዱ እናሳስባለን። 👉የምርቃት ክፍያ ያላጠናቀቃቹ ተማሪዎች እስከ ግንቦት 15/2016 ዓ.ም ብቻ ከታች በተጠቀሱት ባንኮች ክፍያቹን መፈፀም የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። በዚሁ መሠረት:- የእጩ ተማሪ የምርቃት ክፍያ:- 2,200 ብር (ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ብር) ። የሚከፈልበት የባንክ አካውንት ቁጥር:- 👉በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000331161288   👉ህብረትባንክ………….….4041811261000010 👉ዳሽን ባንክ…….……0059101479011   አስመራቂ ኮሚቴ
689
12
ማስታወቂያ ለነገ ግንቦት 15/2016 ዓ.ም የ "   Master's Thesis Defense  " እንድትቀርቡ የተደወለላቹ ተማሪዎች በተደወለላቹ ሰዓት መማሪያ ክፍል " C  " እንድትገኙ እናሳስባለን። Post -Graduate Dean Office
509
13
ማስታወቂያ 👉ለ:- ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች ጉዳዩ:- የፈተና ሰዓት  ስለማሳወቅ የ "  Quantitative Analysis for Decision Making  Course " የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ግንቦት 11 /2016 ዓ.ም በሀያ ሁለት ካምፓስ  ከ 5:00 ሰዓት ጀምሮ  በመማሪያ ክፍል " 401  " የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። Post -Graduate  Dean Office
743
14
ማስታወቂያ 👉ለ:- ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች ጉዳዩ:- የፈተና ሰዓት  ስለማሳወቅ የ "  Quantitative Analysis for Decision Making  Course " የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ግንቦት 11 /2016 ዓ.ም በሀያ ሁለት ካምፓስ  ከ 4:00 ሰዓት ጀምሮ  በመማሪያ ክፍል " 401  " የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። Post -Graduate  Dean Office
109
15
ማስታወቂያ ለ:-ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች ጉዳዩ:- የፈተና ሰዓት  ስለማሳወቅ የ "   Organizational Behavior   Course " የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ግንቦት 11 /2016 ዓ.ም በግሎባል ካምፓስ  ከ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በመማሪያ ክፍል " K  " የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። Post -Graduate  Dean Office
748
16
ማስታወቂያ 👉ለ:- ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች ጉዳዩ:- የፈተና ሰዓት  ስለማሳወቅ የ "  Quantitative Analysis for Decision Making  Course " የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ግንቦት 11 /2016 ዓ.ም በሀያ ሁለት ካምፓስ  ከ 10:00 ሰዓት ጀምሮ  በመማሪያ ክፍል " 401  " የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። Post -Graduate  Dean Office
165
17
👉ማስታወቂያ ለሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ እጩ ተመራቂዎች ከወዲሁ ትምህርታችሁን በታቀደው ጊዜ ውስጥ አጠናቃቹ ለምርቃት በመድረሳቹ እንኳን ደስ አላችሁ እያልንግንቦት 18/2016 ዓ.ም በ ካፒታል
👉ማስታወቂያ ለሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ  እጩ ተመራቂዎች ከወዲሁ  ትምህርታችሁን በታቀደው ጊዜ ውስጥ አጠናቃቹ ለምርቃት በመድረሳቹ   እንኳን ደስ አላችሁ እያልንግንቦት 18/2016 ዓ.ም በ ካፒታል ሆቴል ለሚካሄደው እጅጉን የደመቀ የምርቃት ፕሮግራም ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቃችንን ስንገልፅ በታላቅ በደስታ ነው:: በዚሁ መሠረት ግንቦት 18/2016 ዓ.ም በ ካፒታል ሆቴል  ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በሚካሄደው የምርቃት ስነ-ስርዓት ላይ ለመሳተፍ አስፈላጊውን ክፍያ ( የምርቃት ክፍያ  2,200ብር) የከፈላችሁ ተማሪዎች ከ ግንቦት 12/2016 ዓ.ም ከሰዓት ከ 8፡00 ጀምሮ እስከ እስከ ግንቦት  15/2016 ዓ.ም በስራ ሰዓት ብቻ ከ 22 ካምፓስ " Student Support Office " በአካል በመቅረብ የምረቃት ገዋን እና የምርቃት መግቢያ ካርድ እንድትወስዱ እናሳስባለን። 👉የምርቃት ክፍያ ያላጠናቀቃቹ ተማሪዎች እስከ ግንቦት 15/2016 ዓ.ም ብቻ ከታች በተጠቀሱት ባንኮች ክፍያቹን መፈፀም የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። በዚሁ መሠረት:- የእጩ ተማሪ የምርቃት ክፍያ:- 2,200 ብር (ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ብር) ። የሚከፈልበት የባንክ አካውንት ቁጥር:- 👉በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000331161288   👉ህብረትባንክ………….….4041811261000010 👉ዳሽን ባንክ…….……0059101479011   አስመራቂ ኮሚቴ
776
18
ማስታወቂያ ጉዳዩ:-የ" Business Research Methods Course    Make -Up Exam " ይመለከታል ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው የ"     "Business Research Methods Course " የማጠቃለያ ፈተና በተለያየ ምክንያት የመለጣቹ ተማሪዎች እና የኮርሱን ፈተና በድጋሚ እንድትወስዱ የተደወለላቹ ተማሪዎች  የ " Business Research Methods Course Make -Up Exam " ግንቦት 9/2016 ዓ.ም ከ 10:00 ሰዓት ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። Post -Graduate Dean Office .
588
19
ማስታወቂያ ጉዳዩ:-     የ "     Project  Management  Course   Make -Up Exam " ይመለከታል ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው     የ "   Project  Management     Course "   የማጠቃለያ ፈተና በተለያየ ምክንያት ያመለጣቹ ተማሪዎች እና የኮርሱን ፈተና በድጋሚ እንድትወስዱ የተደወለላቹ ተማሪዎች    የ "  Project  Management Course "    ነገ  ግንቦት 8/2016 ዓ.ም ጠዋት ከ4:00 ሰዓት ጀምሮ በሀያ ሁለት ካምፓስ የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። Post -Graduate Dean Office .
1
20
ማስታወቂያ ጉዳዩ:-     የ "     Project  Management  Course   Make -Up Exam " ይመለከታል ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው     የ "   Project  Management     Course "   የማጠቃለያ ፈተና በተለያየ ምክንያት ያመለጣቹ ተማሪዎች እና የኮርሱን ፈተና በድጋሚ እንድትወስዱ የተደወለላቹ ተማሪዎች    የ "  Project  Management Course "    ነገ  ግንቦት 8/2016 ዓ.ም ጠዋት ከ4:00 ሰዓት ጀምሮ በሀያ ሁለት ካምፓስ የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። Post -Graduate Dean Office .
622