ar
Feedback
MIC 2014 MID Batch

MIC 2014 MID Batch

الذهاب إلى القناة على Telegram

Maryland International College, founded by Internationally recognized Professors, Fully- Accredited in Ethiopia offers Masters Degree Programs in Two campuses (i.e. Haya Hulet Campus and Global Campus).

إظهار المزيد
487
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-47 أيام
-730 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
ديسمبر '24
ديسمبر '24
+2
في 0 قنوات
نوفمبر '240
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+5
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+2
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+5
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+8
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+18
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '24
+14
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+15
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '24
+15
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+21
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '24
+31
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+441
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
21 ديسمبر0
20 ديسمبر0
19 ديسمبر+1
18 ديسمبر0
17 ديسمبر0
16 ديسمبر0
15 ديسمبر0
14 ديسمبر0
13 ديسمبر0
12 ديسمبر0
11 ديسمبر0
10 ديسمبر0
09 ديسمبر0
08 ديسمبر0
07 ديسمبر0
06 ديسمبر0
05 ديسمبر0
04 ديسمبر0
03 ديسمبر+1
02 ديسمبر0
01 ديسمبر0
منشورات القناة
👉ለ:  🎓ክቡራን ተመራቂዎቻችን በሙሉ🎓:- ጉዳዮ:- የኮሌጁ አጠቃላይ ክሊራንስ እና የማስተርስ ዲግሪያችሁን ስለመውሰድ ይመለከታል:- የማስተርስ ዲግሪያችሁን ከወዲሁ ተዘጋጅቶ እንዲቀመጥላቹሁ እንዲሁም በማንኛውም ቀን ለቀጣይ ትምህርት ወይም ለስራ እድሎች  በአስቸኳይ ለመውሰድ ያመቻቹ ዘንድ  ከታች በተቀመጠው  በስማቹህ  መሠረት ከወዲሁ የክሊራንስ መርሃ-ግብር እንድታከናውኑ ለማሳወቅ እንወዳለን። በዚሁ መሠረት ሁሉም የተቋሙ (የኮሌጁ) የትምህርት ክፍሎች በሃያ ሁለት ካምፓስ ከማንኛውም ስራቸው በበለጠ ቅድሚያ ለእናንተው በመስጠት የሚያስተናግዱዋቹ በመሆኑ ተመራቂ ተማሪዎች በተቀመጠው መርሃ-ግብር በቅድሚያ የማስተርስ ዲግሪየችሁን ለመውሰድ እና ክሊራንስ ለማከናወን 2,200 ብር በኦሮሚያ ባንክ በመክፈል እና ዲፓዚት ስሊፑን በመያዝ ለክሊራንስ እንድትመጡ እና የክሊራንስ ሰርተፊኬታችሁን እንዲሁም ዲግሪያችሁን እንድትወስዱ እያሳሰብን ከታች በወጣው (በተቀመጠው) መርሃ-ግብር ውጪ ለሚመጣ ተመራቂ ተማሪ በኮሌጁ በቀጣይ የስራ ሂደት ላይ ለሚፈጠረው አላስፈላጊ የስራ መስተጓጓል እና በዚሁ መስተጓጓል ምክንያት ለሚኖረው አላስፈላጊ ቅጣት ሙሉ ሃላፊነቱን ተማሪው የሚወስድ መሆኑን በመገንዘብ በተጠቀሱት የክሊራንስ መርሃ-ግብር በመምጣት አገልግሎት እንድታገኙ በአክብሮት ለመግለፅ እንወዳለን። 👉ማስታወሻ:- - የክሊራንስ አገልግሎት የሚሰጠው ከሰኞ ክስከ አርብ በወጣላቹ መርሀ- ግብር ብቻ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን። - የማስተርስ ዲግሪ ክፍያ  (2200 ብር) የሚከፈለው በሚከተለው ባንክ ብቻ መሆኑን ለማስታወስ እንወዳለን:- ኦሮሚያ ባንክ አካውንት: 1371908700001 ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ የተማሪው ስም የሚጀምርበት:-                 1. የስማቹ የመጀመሪያ ፊደል( Alphabet) ከ A -E የሚጀምር ተማሪዎች ከሐምሌ 8 /2016 ዓ/ም እስከ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም ድረስ ብቻ 2. የስማቹ መጀመሪያ (Alphabet) ከ   F - R የሆናቹ ተማሪዎች  ሐምሌ 12 /2016 ዓ/ም  እስከ ሐምሌ 16/2016 ዓ/ም   ድረስ ብቻ             3. የስማቹ መጀመሪያ (Alphabet) ከ S -Z የሆናቹ ተማሪዎች ከ ሐምሌ 17/2016 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 23/2016 ዓ.ም ድረስ ብቻ በመምጣት መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን እናሳወቃለን። 👉ጥብቅ ማሳሰቢያ:- ከላይ በተቀመጠው መርሃ ግብር ውጪ ለሚመመጣ እና የዲግሪ ክፍያውን ቀድሞ ያልከፈለ አገልግሎት ማግኘት የማይቻል መሆኑን ከወዲሁ ለማሳሰብ እንወዳለን። 👉 በተቀመጠው መርሀግብር ስትመጡ ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ ይዛቹ መምጣት ይጠበቅባቹዋል። Post-Graduat Dean Office

2
لا يوجد نص...
712
3
ማስታወቂያ ጉዳዩ:-ዲፌንስ ላለቀረባቹ ተማሪዎች ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው የኮርስ ችግር ሳይኖርባቹ በተለያየ ምክንያት የ"  Master's  Thesis Defense  "  ያላቀረባቹ ተማሪዎች እስከ ነገ 8:00 ሰዓት በሀያ ሁለት ካምፓስ በአካል  በመምጣት ወይም  በስልክ ቁጥር 0116663466 በመደወል ያላቀረባቹበትን ምክንያት በማቅረብ ሪፓርት እንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን
976
4
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺:- ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለኢድ አል - አድሃ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ፤ በዓሉ የፍቅር: የደስታና የሰላም እ
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺:- ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለኢድ አል - አድሃ  በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ፤ በዓሉ የፍቅር: የደስታና የሰላም እንዲሆንላችሁ ከልብ ይመኛል። ዒድ ሙባረክ
1 093
5
✞Abrsh .: ለ:-የመመረቂያ ጋውን ላልመለሳቹ ተማሪዎች ማስታወቂያ የመመረቂያ ጋውን ያልመለሳቹ ተማሪዎች የመጨረሻ የጋውን መመለሻ ቀን ነገ ግንቦት 27/2016 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን ከነገ ግንቦት 27/2016 ዓ.ም በኋላ የሚመልስ ተማሪ በቀን 200 ብር የመመረቂያ ጋውን ዘግይት መመለሻ ቅጣት የሚያስከፍል ሠሆኑን አውቃቹ በተጠቀሰው ቀን የመመረቂያ ጋውን እንድትመልሱ ለማሳሰብ እንወዳለን። የሚከፈልበት የባንክ አካውንት ቁጥር:- 👉በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000331161288   👉ህብረትባንክ………….….4041811261000010 👉ዳሽን ባንክ…….……0059101479011   አስመራቂ ኮሚቴ
1 022
6
ማስታወቂያ ለ:-ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች ጉዳዩ:-    የ "  Quantitative Analysis for Decision Making  Course "    Make -Up Exam" ይመለከታል ከላይ በርዕሱ እንደተጠቀሰው ግንቦት 25/2016 ዓ.ም ከ 9:30 ሰዓት ጀምሮ በግሎባል ካምፓስ   የ "  Quantitative Analysis for Decision Making  Course  Make -Up Exam" የሚሰጥ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን። ሬጅስትራር ክፍል
818
7
👉ለውድ ተመራቂዎቻችን ማስታወቂያ:- 👉 1. የሦሶተኛ ሴሚስተር ውጤታቹን እና አጠቃላይ ውጤታቹን እስከ ግንቦት 30/2016 ዓ.ም በማየት  እና የውጤት ቅሬታ ካላቹ እስከ ሰኔ 1/2016 ዓ.ም  ብቻ እንድታቀርቡ እያሳወቅን፣  እስከተጠቀሰው ደረስ በአካል መጥታቹ ሪፓርት ያላደረጋቹ ተማሪዎች የሚታተመው አጠቃላይ "Studnet Copy" የመጨረሻ ሆኖ ይወጣል።  👉 2. የማስተርስ ዲግሪ ሰርተፍኬታቹ (ቴምፓራሪ ዲግሪው ላይ) ስማችሁ (correct name spelling) በተገቢው ለማመሳከር  በማስተርስ ድግሪ መጠየቂያ ፎርም ላይ እስከ  ሰኔ 07/2016 ዓ.ም  ሙሉ ስማችሁን እስከ አያት ስም በተማሪው ፊርማ እንድታረጋግጡ በጥብቅ እናሳስባለን። 👉 3. የዶክመንት እና አጠቃላይ ተቋሟዊ ክሊራንስ ከሚመለከታቸው የትምህርት ክፍሎች በማስፈረም የክሊራንስ ማስረጃ እና የማስተርስ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃችሁን እንድትወስዱ በቅርቡ የክሊራንስ መርሃ-ግብር በስማችሁ ቅደም ተከተል እንደምናሳውቃቹ እየገለፅን ከወዲሁ የመመረቂያ ጽሁፋችሁን አቅርባቹህ በ "lnternal and External Examiners" የተሰጣችሁን አስተያየት በማካተት   "lnternal and External Examiners" በማስፈረም አስከ ሰኔ 25/2016 ዓ.ም ዓ.ም ድረስ ብቻ በሃያ ሁለት ካምፖስ የመመረቂያ ፅሁፋቹን በ " Hard Cover   "  በማስጠረዝ እንድታስገቡ እናሳስባለን።   ከላይ የተጠቀሱትን ማሳሰቢያዎች የማይተገብር ተመራቂ ተማሪ በራሱ ፈቃድ ሙሉ ሃላፊነቱን የሚወስድ ይሆናል። Post-Graduate Dean Office
751
8
👉ለውድ ተመራቂዎቻችን ማስታወቂያ:- 👉 1. የሦሶተኛ ሴሚስተር ውጤታቹን እና አጠቃላይ ውጤታቹን እስከ ግንቦት 30/2016 ዓ.ም በማየት  እና የውጤት ቅሬታ ካላቹ እስከ ሰኔ 1/2016 ዓ.ም  ብቻ እንድታቀርቡ እያሳወቅን፣  እስከተጠቀሰው ደረስ በአካል መጥታቹ ሪፓርት ያላደረጋቹ ተማሪዎች የሚታተመው አጠቃላይ "Studnet Copy" የመጨረሻ ሆኖ ይወጣል።  👉 2. የዶክመንት እና አጠቃላይ ተቋሟዊ ክሊራንስ ከሚመለከታቸው የትምህርት ክፍሎች በማስፈረም የክሊራንስ ማስረጃ እና የማስተርስ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃችሁን እንድትወስዱ በቅርቡ የክሊራንስ መርሃ-ግብር በስማችሁ ቅደም ተከተል እንደምናሳውቃቹ እየገለፅን ከወዲሁ የመመረቂያ ጽሁፋችሁን አቅርባቹህ በ "lnternal and External Examiners" የተሰጣችሁን አስተያየት በማካተት   "lnternal and External Examiners" በማስፈረም አስከ ሰኔ 25/2016 ዓ.ም ዓ.ም ድረስ ብቻ በሃያ ሁለት ካምፖስ የመመረቂያ ፅሁፋቹን በ " Hard Cover   "  በማስጠረዝ እንድታስገቡ እናሳስባለን። 👉 3. የማስተርስ ዲግሪ ሰርተፍኬታቹ (ቴምፓራሪ ዲግሪው ላይ) ስማችሁ (correct name spelling) በተገቢው ለማመሳከር  በማስተርስ ድግሪ መጠየቂያ ፎርም ላይ እስከ  ሰኔ 07/2016 ዓ.ም  ሙሉ ስማችሁን እስከ አያት ስም በተማሪው ፊርማ እንድታረጋግጡ በጥብቅ እናሳስባለን።  ከላይ የተጠቀሱትን ማሳሰቢያዎች የማይተገብር ተመራቂ ተማሪ በራሱ ፈቃድ ሙሉ ሃላፊነቱን የሚወስድ ይሆናል። Post-Graduate Dean Office
35
9
ማስታወቂያ ለ:-ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች ብቻ ጉዳዩ:-    የ " Organizational Behavior    Course "    Make -Up Exam" የፈተና ቦታ/ካምፓስ መቀየሩን ይመለከታል ከላይ በርዕሱ እንደተጠቀሰው ግንቦት 25/2016 ዓ.ም ከ 6:00 ሰዓት ጀምሮ   የ "  Organizational Behavior   Course  Make -Up Exam" የሚሰጥው በሀያ ሁለት ካምፓስ መሆኑን ለማሳወቅ  እንወዳለን። በዚሁ መሠረት የኮርሱን ማጠቃለያ ፈተና ያልተፈተናቹበትን ማመልከቻ እና ድጋሚ ፈተና ለመውሰድ 800 ብር የተከፈለበት መረጃ ሀያ ሁለት ካምፓስ ብቻ እስከ መጋቢት 24/2016 ዓ.ም ብቻ ሪፓርት እንድታደርጉ  እያሳወቅን እስከ ግንቦት 24/2016 ዓ. ም  ድረስ ብቻ ሪፓርት ያላደረገ ተማሪ የ" Make -Up Exam   " ለመፈተን ስሙ የማይተላለፍ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን። ሬጅስትራር ክፍል
672
10
ማስታወቂያ የምርቃት ስነ-ስርዓት ላይ ለመሳተፍ አስፈላጊውን ክፍያ ( የምርቃት ክፍያ  2,200ብር) የከፈላችሁ ተማሪዎች የመመረቂያ ጋውን እስከ ግንቦት17/2016 ከሰዓትእስከ ከቀኑ ከ 9፡00 ሰዓት ብቻ ከ 22 ካምፓስ " Student Support Office " በአካል በመቅረብ የምረቃት ገዋን እና የምርቃት መግቢያ ካርድ እንድትወስዱ ቀኑ የተራዘመላቹ መሆኑን እናሳወቃለን ። 👉የምርቃት ክፍያ ያላጠናቀቃቹ ተማሪዎች እስከ ግንቦት 17/2016 ዓ.ም ብቻ ከታች በተጠቀሱት ባንኮች ክፍያቹን መፈፀም የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። በዚሁ መሠረት:- የእጩ ተማሪ የምርቃት ክፍያ:- 2,200 ብር (ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ብር) ። የሚከፈልበት የባንክ አካውንት ቁጥር:- 👉በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000331161288   👉ህብረትባንክ………….….4041811261000010 👉ዳሽን ባንክ…….……0059101479011   አስመራቂ ኮሚቴ
813
11
👉ማስታወቂያ ለሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ እጩ ተመራቂዎች ከወዲሁ ትምህርታችሁን በታቀደው ጊዜ ውስጥ አጠናቃቹ ለምርቃት በመድረሳቹ እንኳን ደስ አላችሁ እያልንግንቦት 18/2016 ዓ.ም በ ካፒታል
👉ማስታወቂያ ለሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ  እጩ ተመራቂዎች ከወዲሁ  ትምህርታችሁን በታቀደው ጊዜ ውስጥ አጠናቃቹ ለምርቃት በመድረሳቹ   እንኳን ደስ አላችሁ እያልንግንቦት 18/2016 ዓ.ም በ ካፒታል ሆቴል ለሚካሄደው እጅጉን የደመቀ የምርቃት ፕሮግራም ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቃችንን ስንገልፅ በታላቅ በደስታ ነው:: በዚሁ መሠረት ግንቦት 18/2016 ዓ.ም በ ካፒታል ሆቴል  ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በሚካሄደው የምርቃት ስነ-ስርዓት ላይ ለመሳተፍ አስፈላጊውን ክፍያ ( የምርቃት ክፍያ  2,200ብር) የከፈላችሁ ተማሪዎች ከ ግንቦት 12/2016 ዓ.ም ከሰዓት ከ 8፡00 ጀምሮ እስከ እስከ ግንቦት  15/2016 ዓ.ም በስራ ሰዓት ብቻ ከ 22 ካምፓስ " Student Support Office " በአካል በመቅረብ የምረቃት ገዋን እና የምርቃት መግቢያ ካርድ እንድትወስዱ እናሳስባለን። 👉የምርቃት ክፍያ ያላጠናቀቃቹ ተማሪዎች እስከ ግንቦት 15/2016 ዓ.ም ብቻ ከታች በተጠቀሱት ባንኮች ክፍያቹን መፈፀም የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። በዚሁ መሠረት:- የእጩ ተማሪ የምርቃት ክፍያ:- 2,200 ብር (ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ብር) ። የሚከፈልበት የባንክ አካውንት ቁጥር:- 👉በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000331161288   👉ህብረትባንክ………….….4041811261000010 👉ዳሽን ባንክ…….……0059101479011   አስመራቂ ኮሚቴ
689
12
ማስታወቂያ ለነገ ግንቦት 15/2016 ዓ.ም የ "   Master's Thesis Defense  " እንድትቀርቡ የተደወለላቹ ተማሪዎች በተደወለላቹ ሰዓት መማሪያ ክፍል " C  " እንድትገኙ እናሳስባለን። Post -Graduate Dean Office
509
13
ማስታወቂያ 👉ለ:- ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች ጉዳዩ:- የፈተና ሰዓት  ስለማሳወቅ የ "  Quantitative Analysis for Decision Making  Course " የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ግንቦት 11 /2016 ዓ.ም በሀያ ሁለት ካምፓስ  ከ 5:00 ሰዓት ጀምሮ  በመማሪያ ክፍል " 401  " የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። Post -Graduate  Dean Office
743
14
ማስታወቂያ 👉ለ:- ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች ጉዳዩ:- የፈተና ሰዓት  ስለማሳወቅ የ "  Quantitative Analysis for Decision Making  Course " የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ግንቦት 11 /2016 ዓ.ም በሀያ ሁለት ካምፓስ  ከ 4:00 ሰዓት ጀምሮ  በመማሪያ ክፍል " 401  " የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። Post -Graduate  Dean Office
109
15
ማስታወቂያ ለ:-ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች ጉዳዩ:- የፈተና ሰዓት  ስለማሳወቅ የ "   Organizational Behavior   Course " የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ግንቦት 11 /2016 ዓ.ም በግሎባል ካምፓስ  ከ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በመማሪያ ክፍል " K  " የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። Post -Graduate  Dean Office
748
16
ማስታወቂያ 👉ለ:- ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች ጉዳዩ:- የፈተና ሰዓት  ስለማሳወቅ የ "  Quantitative Analysis for Decision Making  Course " የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ግንቦት 11 /2016 ዓ.ም በሀያ ሁለት ካምፓስ  ከ 10:00 ሰዓት ጀምሮ  በመማሪያ ክፍል " 401  " የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። Post -Graduate  Dean Office
165
17
👉ማስታወቂያ ለሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ እጩ ተመራቂዎች ከወዲሁ ትምህርታችሁን በታቀደው ጊዜ ውስጥ አጠናቃቹ ለምርቃት በመድረሳቹ እንኳን ደስ አላችሁ እያልንግንቦት 18/2016 ዓ.ም በ ካፒታል
👉ማስታወቂያ ለሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ  እጩ ተመራቂዎች ከወዲሁ  ትምህርታችሁን በታቀደው ጊዜ ውስጥ አጠናቃቹ ለምርቃት በመድረሳቹ   እንኳን ደስ አላችሁ እያልንግንቦት 18/2016 ዓ.ም በ ካፒታል ሆቴል ለሚካሄደው እጅጉን የደመቀ የምርቃት ፕሮግራም ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቃችንን ስንገልፅ በታላቅ በደስታ ነው:: በዚሁ መሠረት ግንቦት 18/2016 ዓ.ም በ ካፒታል ሆቴል  ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በሚካሄደው የምርቃት ስነ-ስርዓት ላይ ለመሳተፍ አስፈላጊውን ክፍያ ( የምርቃት ክፍያ  2,200ብር) የከፈላችሁ ተማሪዎች ከ ግንቦት 12/2016 ዓ.ም ከሰዓት ከ 8፡00 ጀምሮ እስከ እስከ ግንቦት  15/2016 ዓ.ም በስራ ሰዓት ብቻ ከ 22 ካምፓስ " Student Support Office " በአካል በመቅረብ የምረቃት ገዋን እና የምርቃት መግቢያ ካርድ እንድትወስዱ እናሳስባለን። 👉የምርቃት ክፍያ ያላጠናቀቃቹ ተማሪዎች እስከ ግንቦት 15/2016 ዓ.ም ብቻ ከታች በተጠቀሱት ባንኮች ክፍያቹን መፈፀም የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። በዚሁ መሠረት:- የእጩ ተማሪ የምርቃት ክፍያ:- 2,200 ብር (ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ብር) ። የሚከፈልበት የባንክ አካውንት ቁጥር:- 👉በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000331161288   👉ህብረትባንክ………….….4041811261000010 👉ዳሽን ባንክ…….……0059101479011   አስመራቂ ኮሚቴ
776
18
ማስታወቂያ ጉዳዩ:-የ" Business Research Methods Course    Make -Up Exam " ይመለከታል ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው የ"     "Business Research Methods Course " የማጠቃለያ ፈተና በተለያየ ምክንያት የመለጣቹ ተማሪዎች እና የኮርሱን ፈተና በድጋሚ እንድትወስዱ የተደወለላቹ ተማሪዎች  የ " Business Research Methods Course Make -Up Exam " ግንቦት 9/2016 ዓ.ም ከ 10:00 ሰዓት ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። Post -Graduate Dean Office .
588
19
ማስታወቂያ ጉዳዩ:-     የ "     Project  Management  Course   Make -Up Exam " ይመለከታል ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው     የ "   Project  Management     Course "   የማጠቃለያ ፈተና በተለያየ ምክንያት ያመለጣቹ ተማሪዎች እና የኮርሱን ፈተና በድጋሚ እንድትወስዱ የተደወለላቹ ተማሪዎች    የ "  Project  Management Course "    ነገ  ግንቦት 8/2016 ዓ.ም ጠዋት ከ4:00 ሰዓት ጀምሮ በሀያ ሁለት ካምፓስ የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። Post -Graduate Dean Office .
1
20
ማስታወቂያ ጉዳዩ:-     የ "     Project  Management  Course   Make -Up Exam " ይመለከታል ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው     የ "   Project  Management     Course "   የማጠቃለያ ፈተና በተለያየ ምክንያት ያመለጣቹ ተማሪዎች እና የኮርሱን ፈተና በድጋሚ እንድትወስዱ የተደወለላቹ ተማሪዎች    የ "  Project  Management Course "    ነገ  ግንቦት 8/2016 ዓ.ም ጠዋት ከ4:00 ሰዓት ጀምሮ በሀያ ሁለት ካምፓስ የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። Post -Graduate Dean Office .
622