MIC 2014 MID Batch
الذهاب إلى القناة على Telegram
Maryland International College, founded by Internationally recognized Professors, Fully- Accredited in Ethiopia offers Masters Degree Programs in Two campuses (i.e. Haya Hulet Campus and Global Campus).
إظهار المزيد487
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-47 أيام
-730 أيام
جاري تحميل البيانات...
القنوات المماثلة
سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
ديسمبر '24
ديسمبر '24
+2
في 0 قنوات
نوفمبر '240
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+5
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+2
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+5
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+8
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+18
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '24
+14
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+15
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '24
+15
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+21
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '24
+31
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+441
في 0 قنوات
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 21 ديسمبر | 0 | |||
| 20 ديسمبر | 0 | |||
| 19 ديسمبر | +1 | |||
| 18 ديسمبر | 0 | |||
| 17 ديسمبر | 0 | |||
| 16 ديسمبر | 0 | |||
| 15 ديسمبر | 0 | |||
| 14 ديسمبر | 0 | |||
| 13 ديسمبر | 0 | |||
| 12 ديسمبر | 0 | |||
| 11 ديسمبر | 0 | |||
| 10 ديسمبر | 0 | |||
| 09 ديسمبر | 0 | |||
| 08 ديسمبر | 0 | |||
| 07 ديسمبر | 0 | |||
| 06 ديسمبر | 0 | |||
| 05 ديسمبر | 0 | |||
| 04 ديسمبر | 0 | |||
| 03 ديسمبر | +1 | |||
| 02 ديسمبر | 0 | |||
| 01 ديسمبر | 0 |
منشورات القناة
👉ለ: 🎓ክቡራን ተመራቂዎቻችን በሙሉ🎓:-
ጉዳዮ:- የኮሌጁ አጠቃላይ ክሊራንስ እና የማስተርስ ዲግሪያችሁን ስለመውሰድ ይመለከታል:-
የማስተርስ ዲግሪያችሁን ከወዲሁ ተዘጋጅቶ እንዲቀመጥላቹሁ እንዲሁም በማንኛውም ቀን ለቀጣይ ትምህርት ወይም ለስራ እድሎች በአስቸኳይ ለመውሰድ ያመቻቹ ዘንድ ከታች በተቀመጠው በስማቹህ መሠረት ከወዲሁ የክሊራንስ መርሃ-ግብር እንድታከናውኑ ለማሳወቅ እንወዳለን።
በዚሁ መሠረት ሁሉም የተቋሙ (የኮሌጁ) የትምህርት ክፍሎች በሃያ ሁለት ካምፓስ ከማንኛውም ስራቸው በበለጠ ቅድሚያ ለእናንተው በመስጠት የሚያስተናግዱዋቹ በመሆኑ ተመራቂ ተማሪዎች በተቀመጠው መርሃ-ግብር በቅድሚያ የማስተርስ ዲግሪየችሁን ለመውሰድ እና ክሊራንስ ለማከናወን 2,200 ብር በኦሮሚያ ባንክ በመክፈል እና ዲፓዚት ስሊፑን በመያዝ ለክሊራንስ እንድትመጡ እና የክሊራንስ ሰርተፊኬታችሁን እንዲሁም ዲግሪያችሁን እንድትወስዱ እያሳሰብን ከታች በወጣው (በተቀመጠው) መርሃ-ግብር ውጪ ለሚመጣ ተመራቂ ተማሪ በኮሌጁ በቀጣይ የስራ ሂደት ላይ ለሚፈጠረው አላስፈላጊ የስራ መስተጓጓል እና በዚሁ መስተጓጓል ምክንያት ለሚኖረው አላስፈላጊ ቅጣት ሙሉ ሃላፊነቱን ተማሪው የሚወስድ መሆኑን በመገንዘብ በተጠቀሱት የክሊራንስ መርሃ-ግብር በመምጣት አገልግሎት እንድታገኙ በአክብሮት ለመግለፅ እንወዳለን።
👉ማስታወሻ:-
- የክሊራንስ አገልግሎት የሚሰጠው ከሰኞ ክስከ አርብ በወጣላቹ መርሀ- ግብር ብቻ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን።
- የማስተርስ ዲግሪ ክፍያ (2200 ብር) የሚከፈለው በሚከተለው ባንክ ብቻ መሆኑን ለማስታወስ እንወዳለን:-
ኦሮሚያ ባንክ
አካውንት: 1371908700001
ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ
የተማሪው ስም የሚጀምርበት:-
1. የስማቹ የመጀመሪያ ፊደል( Alphabet)
ከ A -E የሚጀምር ተማሪዎች ከሐምሌ 8 /2016 ዓ/ም እስከ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም ድረስ ብቻ
2. የስማቹ መጀመሪያ (Alphabet)
ከ F - R የሆናቹ ተማሪዎች ሐምሌ 12 /2016 ዓ/ም እስከ ሐምሌ 16/2016 ዓ/ም ድረስ ብቻ
3. የስማቹ መጀመሪያ (Alphabet)
ከ S -Z የሆናቹ ተማሪዎች ከ ሐምሌ 17/2016 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 23/2016 ዓ.ም ድረስ ብቻ በመምጣት መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን እናሳወቃለን።
👉ጥብቅ ማሳሰቢያ:- ከላይ በተቀመጠው መርሃ ግብር ውጪ ለሚመመጣ እና የዲግሪ ክፍያውን ቀድሞ ያልከፈለ አገልግሎት ማግኘት የማይቻል መሆኑን ከወዲሁ ለማሳሰብ እንወዳለን።
👉 በተቀመጠው መርሀግብር ስትመጡ ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ ይዛቹ መምጣት ይጠበቅባቹዋል።
Post-Graduat Dean Office
| 2 | لا يوجد نص... | 712 |
| 3 | ማስታወቂያ
ጉዳዩ:-ዲፌንስ ላለቀረባቹ ተማሪዎች
ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው የኮርስ ችግር ሳይኖርባቹ በተለያየ ምክንያት የ" Master's Thesis Defense " ያላቀረባቹ ተማሪዎች እስከ ነገ 8:00 ሰዓት በሀያ ሁለት ካምፓስ በአካል በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 0116663466 በመደወል ያላቀረባቹበትን ምክንያት በማቅረብ ሪፓርት እንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን | 976 |
| 4 | 🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺:-
ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለኢድ አል - አድሃ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ፤ በዓሉ የፍቅር: የደስታና የሰላም እንዲሆንላችሁ ከልብ ይመኛል።
ዒድ ሙባረክ | 1 093 |
| 5 | ✞Abrsh .:
ለ:-የመመረቂያ ጋውን ላልመለሳቹ ተማሪዎች
ማስታወቂያ
የመመረቂያ ጋውን ያልመለሳቹ ተማሪዎች የመጨረሻ የጋውን መመለሻ ቀን ነገ ግንቦት 27/2016 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን ከነገ ግንቦት 27/2016 ዓ.ም በኋላ የሚመልስ ተማሪ በቀን 200 ብር የመመረቂያ ጋውን ዘግይት መመለሻ ቅጣት የሚያስከፍል ሠሆኑን አውቃቹ በተጠቀሰው ቀን የመመረቂያ ጋውን እንድትመልሱ ለማሳሰብ እንወዳለን።
የሚከፈልበት የባንክ አካውንት ቁጥር:-
👉በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
አካውንት ቁጥር 1000331161288
👉ህብረትባንክ………….….4041811261000010
👉ዳሽን ባንክ…….……0059101479011
አስመራቂ ኮሚቴ | 1 022 |
| 6 | ማስታወቂያ
ለ:-ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች
ጉዳዩ:- የ " Quantitative Analysis for Decision Making Course " Make -Up Exam" ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ እንደተጠቀሰው ግንቦት 25/2016 ዓ.ም ከ 9:30 ሰዓት ጀምሮ በግሎባል ካምፓስ የ " Quantitative Analysis for Decision Making Course Make -Up Exam" የሚሰጥ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን።
ሬጅስትራር ክፍል | 818 |
| 7 | 👉ለውድ ተመራቂዎቻችን
ማስታወቂያ:-
👉 1. የሦሶተኛ ሴሚስተር ውጤታቹን እና አጠቃላይ ውጤታቹን እስከ ግንቦት 30/2016 ዓ.ም በማየት እና የውጤት ቅሬታ ካላቹ እስከ ሰኔ 1/2016 ዓ.ም ብቻ እንድታቀርቡ እያሳወቅን፣ እስከተጠቀሰው ደረስ በአካል መጥታቹ ሪፓርት ያላደረጋቹ ተማሪዎች የሚታተመው አጠቃላይ "Studnet Copy" የመጨረሻ ሆኖ ይወጣል።
👉 2. የማስተርስ ዲግሪ ሰርተፍኬታቹ (ቴምፓራሪ ዲግሪው ላይ) ስማችሁ (correct name spelling) በተገቢው ለማመሳከር በማስተርስ ድግሪ መጠየቂያ ፎርም ላይ እስከ ሰኔ 07/2016 ዓ.ም ሙሉ ስማችሁን እስከ አያት ስም በተማሪው ፊርማ እንድታረጋግጡ በጥብቅ እናሳስባለን።
👉 3. የዶክመንት እና አጠቃላይ ተቋሟዊ ክሊራንስ ከሚመለከታቸው የትምህርት ክፍሎች በማስፈረም የክሊራንስ ማስረጃ እና የማስተርስ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃችሁን እንድትወስዱ በቅርቡ የክሊራንስ መርሃ-ግብር በስማችሁ ቅደም ተከተል እንደምናሳውቃቹ እየገለፅን ከወዲሁ የመመረቂያ ጽሁፋችሁን አቅርባቹህ በ "lnternal and External Examiners" የተሰጣችሁን አስተያየት በማካተት "lnternal and External Examiners" በማስፈረም አስከ
ሰኔ 25/2016 ዓ.ም ዓ.ም ድረስ ብቻ በሃያ ሁለት ካምፖስ የመመረቂያ ፅሁፋቹን በ " Hard Cover " በማስጠረዝ እንድታስገቡ እናሳስባለን።
ከላይ የተጠቀሱትን ማሳሰቢያዎች የማይተገብር ተመራቂ ተማሪ በራሱ ፈቃድ ሙሉ ሃላፊነቱን የሚወስድ ይሆናል።
Post-Graduate Dean Office | 751 |
| 8 | 👉ለውድ ተመራቂዎቻችን
ማስታወቂያ:-
👉 1. የሦሶተኛ ሴሚስተር ውጤታቹን እና አጠቃላይ ውጤታቹን እስከ ግንቦት 30/2016 ዓ.ም በማየት እና የውጤት ቅሬታ ካላቹ እስከ ሰኔ 1/2016 ዓ.ም ብቻ እንድታቀርቡ እያሳወቅን፣ እስከተጠቀሰው ደረስ በአካል መጥታቹ ሪፓርት ያላደረጋቹ ተማሪዎች የሚታተመው አጠቃላይ "Studnet Copy" የመጨረሻ ሆኖ ይወጣል።
👉 2. የዶክመንት እና አጠቃላይ ተቋሟዊ ክሊራንስ ከሚመለከታቸው የትምህርት ክፍሎች በማስፈረም የክሊራንስ ማስረጃ እና የማስተርስ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃችሁን እንድትወስዱ በቅርቡ የክሊራንስ መርሃ-ግብር በስማችሁ ቅደም ተከተል እንደምናሳውቃቹ እየገለፅን ከወዲሁ የመመረቂያ ጽሁፋችሁን አቅርባቹህ በ "lnternal and External Examiners" የተሰጣችሁን አስተያየት በማካተት "lnternal and External Examiners" በማስፈረም አስከ
ሰኔ 25/2016 ዓ.ም ዓ.ም ድረስ ብቻ በሃያ ሁለት ካምፖስ የመመረቂያ ፅሁፋቹን በ " Hard Cover " በማስጠረዝ እንድታስገቡ እናሳስባለን።
👉 3. የማስተርስ ዲግሪ ሰርተፍኬታቹ (ቴምፓራሪ ዲግሪው ላይ) ስማችሁ (correct name spelling) በተገቢው ለማመሳከር በማስተርስ ድግሪ መጠየቂያ ፎርም ላይ እስከ ሰኔ 07/2016 ዓ.ም ሙሉ ስማችሁን እስከ አያት ስም በተማሪው ፊርማ እንድታረጋግጡ በጥብቅ እናሳስባለን።
ከላይ የተጠቀሱትን ማሳሰቢያዎች የማይተገብር ተመራቂ ተማሪ በራሱ ፈቃድ ሙሉ ሃላፊነቱን የሚወስድ ይሆናል።
Post-Graduate Dean Office | 35 |
| 9 | ማስታወቂያ
ለ:-ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች ብቻ
ጉዳዩ:- የ " Organizational Behavior Course " Make -Up Exam" የፈተና ቦታ/ካምፓስ መቀየሩን ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ እንደተጠቀሰው ግንቦት 25/2016 ዓ.ም ከ 6:00 ሰዓት ጀምሮ የ " Organizational Behavior Course Make -Up Exam" የሚሰጥው በሀያ ሁለት ካምፓስ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
በዚሁ መሠረት የኮርሱን ማጠቃለያ ፈተና ያልተፈተናቹበትን ማመልከቻ እና ድጋሚ ፈተና ለመውሰድ 800 ብር የተከፈለበት መረጃ ሀያ ሁለት ካምፓስ ብቻ እስከ መጋቢት 24/2016 ዓ.ም ብቻ ሪፓርት እንድታደርጉ እያሳወቅን እስከ ግንቦት 24/2016 ዓ. ም ድረስ ብቻ ሪፓርት ያላደረገ ተማሪ የ" Make -Up Exam " ለመፈተን ስሙ የማይተላለፍ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን።
ሬጅስትራር ክፍል | 672 |
| 10 | ማስታወቂያ
የምርቃት ስነ-ስርዓት ላይ ለመሳተፍ አስፈላጊውን ክፍያ ( የምርቃት ክፍያ 2,200ብር) የከፈላችሁ ተማሪዎች የመመረቂያ ጋውን እስከ ግንቦት17/2016 ከሰዓትእስከ ከቀኑ ከ 9፡00 ሰዓት ብቻ ከ 22 ካምፓስ " Student Support Office " በአካል በመቅረብ የምረቃት ገዋን እና የምርቃት መግቢያ ካርድ እንድትወስዱ ቀኑ የተራዘመላቹ መሆኑን እናሳወቃለን ።
👉የምርቃት ክፍያ ያላጠናቀቃቹ ተማሪዎች እስከ ግንቦት 17/2016 ዓ.ም ብቻ ከታች በተጠቀሱት ባንኮች ክፍያቹን መፈፀም የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
በዚሁ መሠረት:-
የእጩ ተማሪ የምርቃት ክፍያ:- 2,200 ብር (ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ብር) ።
የሚከፈልበት የባንክ አካውንት ቁጥር:-
👉በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
አካውንት ቁጥር 1000331161288
👉ህብረትባንክ………….….4041811261000010
👉ዳሽን ባንክ…….……0059101479011
አስመራቂ ኮሚቴ | 813 |
| 11 | 👉ማስታወቂያ
ለሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ እጩ ተመራቂዎች ከወዲሁ ትምህርታችሁን በታቀደው ጊዜ ውስጥ አጠናቃቹ ለምርቃት በመድረሳቹ እንኳን ደስ አላችሁ እያልንግንቦት 18/2016 ዓ.ም በ ካፒታል ሆቴል ለሚካሄደው እጅጉን የደመቀ የምርቃት ፕሮግራም ሜሪላንድ
ኢንተርናሽናል ኮሌጅ አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቃችንን ስንገልፅ በታላቅ በደስታ ነው::
በዚሁ መሠረት ግንቦት 18/2016 ዓ.ም በ ካፒታል ሆቴል ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በሚካሄደው የምርቃት ስነ-ስርዓት ላይ ለመሳተፍ አስፈላጊውን ክፍያ ( የምርቃት ክፍያ 2,200ብር) የከፈላችሁ ተማሪዎች ከ ግንቦት 12/2016 ዓ.ም ከሰዓት ከ 8፡00 ጀምሮ እስከ እስከ ግንቦት
15/2016 ዓ.ም በስራ ሰዓት ብቻ ከ 22 ካምፓስ " Student Support Office " በአካል በመቅረብ የምረቃት ገዋን እና የምርቃት መግቢያ ካርድ እንድትወስዱ እናሳስባለን።
👉የምርቃት ክፍያ ያላጠናቀቃቹ ተማሪዎች እስከ ግንቦት 15/2016 ዓ.ም ብቻ ከታች በተጠቀሱት ባንኮች ክፍያቹን መፈፀም የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
በዚሁ መሠረት:-
የእጩ ተማሪ የምርቃት ክፍያ:- 2,200 ብር (ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ብር) ።
የሚከፈልበት የባንክ አካውንት ቁጥር:-
👉በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
አካውንት ቁጥር 1000331161288
👉ህብረትባንክ………….….4041811261000010
👉ዳሽን ባንክ…….……0059101479011
አስመራቂ ኮሚቴ | 689 |
| 12 | ማስታወቂያ
ለነገ ግንቦት 15/2016 ዓ.ም የ " Master's Thesis Defense " እንድትቀርቡ የተደወለላቹ ተማሪዎች በተደወለላቹ ሰዓት መማሪያ ክፍል " C " እንድትገኙ እናሳስባለን።
Post -Graduate Dean Office | 509 |
| 13 | ማስታወቂያ
👉ለ:- ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች
ጉዳዩ:- የፈተና ሰዓት ስለማሳወቅ
የ " Quantitative Analysis for Decision Making Course " የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ግንቦት 11 /2016 ዓ.ም በሀያ ሁለት ካምፓስ ከ 5:00 ሰዓት ጀምሮ በመማሪያ ክፍል " 401 " የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
Post -Graduate Dean Office | 743 |
| 14 | ማስታወቂያ
👉ለ:- ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች
ጉዳዩ:- የፈተና ሰዓት ስለማሳወቅ
የ " Quantitative Analysis for Decision Making Course " የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ግንቦት 11 /2016 ዓ.ም በሀያ ሁለት ካምፓስ ከ 4:00 ሰዓት ጀምሮ በመማሪያ ክፍል " 401 " የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
Post -Graduate Dean Office | 109 |
| 15 | ማስታወቂያ
ለ:-ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች
ጉዳዩ:- የፈተና ሰዓት ስለማሳወቅ
የ " Organizational Behavior Course " የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ግንቦት 11 /2016 ዓ.ም በግሎባል ካምፓስ ከ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በመማሪያ ክፍል " K " የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
Post -Graduate Dean Office | 748 |
| 16 | ማስታወቂያ
👉ለ:- ኮርስ አድ ላደረጋቹ ተማሪዎች
ጉዳዩ:- የፈተና ሰዓት ስለማሳወቅ
የ " Quantitative Analysis for Decision Making Course " የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ግንቦት 11 /2016 ዓ.ም በሀያ ሁለት ካምፓስ ከ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በመማሪያ ክፍል " 401 " የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
Post -Graduate Dean Office | 165 |
| 17 | 👉ማስታወቂያ
ለሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ እጩ ተመራቂዎች ከወዲሁ ትምህርታችሁን በታቀደው ጊዜ ውስጥ አጠናቃቹ ለምርቃት በመድረሳቹ እንኳን ደስ አላችሁ እያልንግንቦት 18/2016 ዓ.ም በ ካፒታል ሆቴል ለሚካሄደው እጅጉን የደመቀ የምርቃት ፕሮግራም ሜሪላንድ
ኢንተርናሽናል ኮሌጅ አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቃችንን ስንገልፅ በታላቅ በደስታ ነው::
በዚሁ መሠረት ግንቦት 18/2016 ዓ.ም በ ካፒታል ሆቴል ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ በሚካሄደው የምርቃት ስነ-ስርዓት ላይ ለመሳተፍ አስፈላጊውን ክፍያ ( የምርቃት ክፍያ 2,200ብር) የከፈላችሁ ተማሪዎች ከ ግንቦት 12/2016 ዓ.ም ከሰዓት ከ 8፡00 ጀምሮ እስከ እስከ ግንቦት
15/2016 ዓ.ም በስራ ሰዓት ብቻ ከ 22 ካምፓስ " Student Support Office " በአካል በመቅረብ የምረቃት ገዋን እና የምርቃት መግቢያ ካርድ እንድትወስዱ እናሳስባለን።
👉የምርቃት ክፍያ ያላጠናቀቃቹ ተማሪዎች እስከ ግንቦት 15/2016 ዓ.ም ብቻ ከታች በተጠቀሱት ባንኮች ክፍያቹን መፈፀም የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
በዚሁ መሠረት:-
የእጩ ተማሪ የምርቃት ክፍያ:- 2,200 ብር (ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ብር) ።
የሚከፈልበት የባንክ አካውንት ቁጥር:-
👉በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
አካውንት ቁጥር 1000331161288
👉ህብረትባንክ………….….4041811261000010
👉ዳሽን ባንክ…….……0059101479011
አስመራቂ ኮሚቴ | 776 |
| 18 | ማስታወቂያ
ጉዳዩ:-የ" Business Research Methods Course Make -Up Exam " ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው የ" "Business Research Methods Course " የማጠቃለያ ፈተና በተለያየ ምክንያት የመለጣቹ ተማሪዎች እና የኮርሱን ፈተና በድጋሚ እንድትወስዱ የተደወለላቹ ተማሪዎች የ " Business Research Methods Course Make -Up Exam " ግንቦት 9/2016 ዓ.ም ከ 10:00 ሰዓት ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
Post -Graduate Dean Office . | 588 |
| 19 | ማስታወቂያ
ጉዳዩ:- የ " Project Management Course Make -Up Exam " ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው የ " Project Management Course " የማጠቃለያ ፈተና በተለያየ ምክንያት ያመለጣቹ ተማሪዎች እና የኮርሱን ፈተና በድጋሚ እንድትወስዱ የተደወለላቹ ተማሪዎች የ " Project Management Course " ነገ ግንቦት 8/2016 ዓ.ም ጠዋት ከ4:00 ሰዓት ጀምሮ በሀያ ሁለት ካምፓስ የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
Post -Graduate Dean Office . | 1 |
| 20 | ማስታወቂያ
ጉዳዩ:- የ " Project Management Course Make -Up Exam " ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው የ " Project Management Course " የማጠቃለያ ፈተና በተለያየ ምክንያት ያመለጣቹ ተማሪዎች እና የኮርሱን ፈተና በድጋሚ እንድትወስዱ የተደወለላቹ ተማሪዎች የ " Project Management Course " ነገ ግንቦት 8/2016 ዓ.ም ጠዋት ከ4:00 ሰዓት ጀምሮ በሀያ ሁለት ካምፓስ የሚሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
Post -Graduate Dean Office . | 622 |
