ch
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

前往频道在 Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

显示更多

📈 Telegram 频道 ʜᴀʟᴀʟ™ 的分析概览

频道 ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 11 064 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 8 301,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 3 018

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 11 064 名订阅者。

根据 02 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -203,过去 24 小时变化为 1,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 8.13%。内容发布后 24 小时内通常能获得 5.66% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 900 次浏览,首日通常累积 626 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 18

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

凭借高频更新(最新数据采集于 03 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

11 064
订阅者
+124 小时
-557
-20330
帖子存档
Repost from N/a

أصبحنا غرباء، لكن الذكريات ما زالت بيننا. ما دمتَ سعيدًا، فسنستمر كأننا لا نعرف بعضنا يا صديقي. 🤗👹

Repost from N/a
❄️🌙🫧❔3️⃣5️⃣ 📮አላህ ለመጀመርያ ግዜ የታመፀበት ወንጀል ምን ነበር ❔❔ 🎤ቀላል ጥያቄ ነው ሁላችሁም ተሳተፉበት❕ 🅰️🅰️🅰️ 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥⬇️ 😀🌼🌼🌼🌼:-@Hu
❄️🌙🫧❔3️⃣5️⃣ 📮አላህ ለመጀመርያ ግዜ የታመፀበት ወንጀል ምን ነበር ❔❔ 🎤ቀላል ጥያቄ ነው ሁላችሁም ተሳተፉበት❕ 🅰️🅰️🅰️ 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥⬇️ 😀🌼🌼🌼🌼:-@HudHud_waver🕊

👉 የቻናል ባለቤቶች ቶሎ በሉ Wave መግባት የምትፈልጉ 😮       
☄️𝚜𝚖𝚒𝚕𝚎 𝚠𝚊𝚟𝚎𝚛☄️
🙂 1k+ subscribers ✔️ 🙂 10k+ subscribers ✔️ 🙂 15k+ subscribers ✔️ 🙂 20k+ subscribers ✔️ 🙂 50k+ subscribers ✔️ 🙂 100k+ subscribers ✔️ ሁለተኛ ፎልደር ተዘጋጅቷል 5k+ ያላቹ ሰዎች ጥሩ አጋጣሚ ነው ኑ 💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠
" ⛔️ ከ𝟻𝟶𝟶 በታች ያላቹ እንዳትመጡ 🚫  ”
Link ልካቹ Wave ብላቹ አስቀምጡልኝ 🔗 𝐈𝐧𝐛𝐨𝐱 ✉️@Smile_waverbot ✔️

የዐሹራእ ጾም‼ ========== (የነብዩ ﷺ ጉጉት እና የሰለፎች ጥልቅ ማስተንተን!) || ✍️ በእስልምና አስተምህሮ ውስጥ የሙሐረም ወር፣ በተለይም የዐሹራእ (የሙሐረም 10ኛ) ቀን እጅግ የላቀ ደረጃ አለው። ይህ ቀን ያለፈውን አንድ ዓመት ወንጀል የሚያስምር ታላቅ ጸጋ ነው። የዚህን ቀን ታላቅነትና ጾሙን በተመለከተ ትክክለኛ ሐዲሦችን እና የዑለማዎችን ድንቅ ንግግሮች ከነ ምንጫቸው እንመልከት፦ 1⃣ የነብዩ ﷺ ብርቱ ጉጉት፦ ነብዩ ሙሐመድ ﷺ ይህን ቀን ለመጾም ልዩ ጉጉት ነበራቸው። ታላቁ ሶሐባህ ዐብዱ-ል'ሏህ ኢብኑ ዐባስ ይህን የነብዩን ﷺ ጉጉት ሲገልጹ እንዲህ ይላሉ፡- «مَا رَأَيْتُ النَّبِيَّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَتَحَرَّى صِيَامَ يَوْمٍ فَضَّلَهُ عَلَى غَيْرِهِ، إِلَّا هَذَا الْيَوْمَ ؛ يَوْمَ عَاشُورَاءَ، وَهَذَا الشَّهْرَ. يَعْنِي شَهْرَ رَمَضَانَ.» «ነብዩ ﷺ ከሌላው አብልጠው የዚህን ቀን (የዐሹራእን) እና የዚህን ወር (የረመዿንን) ጾም ለመጾም እንደሚጓጉት ለሌላ ቀን ሲጓጉ አላየሁም።» 📚[ሶሒሕ አል-ቡኻሪይ፡ 2006፣ ሶሒሕ ሙስሊም፡ 1132] 2⃣ «ካለፈ አይመለስም!» 🎀 የቀደምት ሰለፎች ለዐሹራእ ጾም የነበራቸው ቦታ አስገራሚ ነበር። ታላቁ ታቢዒይ ሙሐመድ ኢብኑ ሺሀብ አዝ-ዙህሪ በጉዞ ላይ እያሉ የዐሹራእን ቀን ጾሙ። በዚህ ጊዜ ሰዎች ተገረሙና እንዲህ ሲሉ ጠየቋቸው፡- (… فقيل له: لم تصوم وأنت تفطر في رمضان في السفر ؟! فقال: إن رمضان له عدة من أيام أخر، وإن عاشوراء يفوت.) «በረመዿን ወር በጉዞ ላይ ሆነህ ጾም እየፈታህ፣ ዛሬ (በጉዞ ላይ) ለምን ትጾማለህ?» ተብለው ሲጠየቁ፤ «ረመዿን በሌሎች ቀናት (ተቆጥሮ) ቀዷ ይወጣል (ይከፈላል)፤ የዐሹራእ ጾም ግን ካለፈ ያመልጣል (ቀዷ አይወጣም)!» ብለው መለሱ።» 📚 [ሸዕቡል-ኢማን ሊል-በይሀቂይ፡ 3518] ⬇️ በእርግጥም የረመዿንን ጾም በህመም ወይም በጉዞ ምክንያት የፈታ ሰው በሌላ ጊዜ መክፈል ይችላል። የዐሹራእ ጾም ግን ዓመት ጠብቆ የሚመጣና ቀዷ የሌለው በመሆኑ፣ ይህ ታላቅ ምንዳ እንዳያመልጠን ሰለፎች እስከዚህ ድረስ ይጓጉለት ነበር! 3⃣ ዓመትን በዒባዳህ መዝጋትና በዒባዳህ መክፈት! 🎀 ታላቁ ሊቅ ኢማም ኢብኑ ረጀብ አል-ሐንበሊ አላህ በሰጣቸው ጥልቅ እይታ፣ የዓመቱ መጨረሻ (ዙል-ሒጃ) እና የዓመቱ መጀመሪያ (ሙሐረም) ወራት ውስጥ ስላለው ጾም እንዲህ ይላሉ፡- «من صام من ذي الحجة وصام من المحرم، فقد ختم السنة بالطاعة وافتتحها بالطاعة فيرجى أن تكتب له سنته كلها طاعة، فإن من كان أول عمله طاعه وآخره طاعة فهو في حكم من استغرق بالطاعة ما بين العامين.» «ከዙል-ሒጃ (ባለፈው ዓመት መጨረሻ) እና ከሙሐረም (በአዲሱ ዓመት መጀመሪያ) የጾመ ሰው፤ ዓመቱን በዒባዳህ (በታዛዥነት) ዘግቶ፣ አዲሱን ዓመትም በዒባዳህ ከፈተ ማለት ነው። በመሆኑም ዓመቱ ሙሉ በዒባዳ እንዳሳለፈ ይጻፍለታል ተብሎ ተስፋ ይደረጋል። ምክንያቱም የመጀመሪያውም ሆነ የመጨረሻው ስራው አላህን መታዘዝ የሆነ ሰው፣ በሁለቱ ዓመታት መካከል ያለውን ጊዜ ሙሉ በዒባዳ እንዳሳለፈ ይቆጠርለታልና።» 📚 [ለጧኢፉል መዓሪፍ ሊብኒ ረጀብ] ⏱ የዚህ ዓመት የዐሹራእ ጾም ቀናት! 📅 ነብዩ ﷺ ዐሹራእን ጾመው፣ ከአይሁዶች ለመለየት ሲሉ ቀጣዩ ዓመት ከደረሰ 9ኛውንም ቀን (ታሱዓእን) አብረው እንደሚጾሙ ተናግረዋል። በመሆኑም፣ የዘንድሮውን የሙሐረም 9ኛ እና 10ኛ ቀን የጾም ቀጠሯችንን እንደሚከተለው አድርገን ይህን የዓመት ወንጀል የሚያስምር ታላቅ ጸጋ እንቋደስ፦ ✅ ታሱዓእ (9ኛው ቀን)፦ ረቡዕ፣ ጁን 24 ✅ ዐሹራእ (10ኛው ቀን)፦ ሐሙስ፣ ጁን 25 አላህ ያለፈውን ዓመት ወንጀላችንን የምንማርበት፣ አዲሱን ዓመትም በዒባዳና በኸይር የምንጀምርበት ያድርግልን! (እነዚህን ቀናት ጓደኛ እና ቤተሰባችሁ እንዳይረሱት ሼር በማድረግ የኸይር ሰበብ ሁኑ!) 🤍 t.me/MuradTadesse

Repost from N/a
💎 የማታ እና የቀን መላእክት የሚሰበሰቡበት ሰላት የትኛው ነው?
ተሳተፉ ቀላል ጥያቄ ነው!
✍️​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•✍️ ©️ Free promoter ✨ 📱@smile_Waverbot

🌙የጠዋትና የማታ አዝካር🌙 መቶ(100) ጊዜ ያለ 👉አስር ባሮችን ነፃ እዳወጣ ይቆጠርለታል 👉መቶ ሀሰናት(አጅር) ይፃፍለታል ። 👉መቶ ወንጀል ይሰረዝለታል ። ሙስሊም ዘግቦታል ። Muslim  4/2071 لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ وَحْدَهُ لاَ شَرِيْكَ لَهُ، لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحَمْدُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيْرُ. (100× إذا أصبح) l«ላኢላሀ ኢልለሏህ ወህደሁ ላሸሪከ ለሀ ለሁል ሙልኩ ወለሁል ሃምዱ ወሁወ ዐላ ኩሊ ሸይኢን ቀዲር ።» ☞ከአላህ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ አንድ ነው፡፡ አጋር የለውም፡፡ ንግሥና ለርሱ ብቻ ነው፡፡ ምስጋናም ተገቢው ነው፡፡ እርሱ በሁሉም ነገር ላይ ቻይ ነው፡፡››- ✔ምሽት / ንጋት ላይ መቶ ጊዜ፡፡ ©

"የዚችን ዓለም ጭንቀቶች አትሸከም፤ ምክንያቱም ይህች ዓለም የአላህ ናትና። የሪዝቅን (የሲሳይን) ጭንቀት አትሸከም፤ ምክንያቱም እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውና። ስለ መጪው ጊዜም ስጋት አይደርብህ፤ ምክንያቱም እሱ በአላህ እጅ ነውና። አንዲት ነገርን ብቻ ተሸከም (አስብ)፦ አላህን ማስደሰትን ብቻ። ምክንያቱም እርሱን ካስደሰትከው፤ እርሱ ያስደስትሃል፣ ሙሉ ያደርግሃል፣ እንዲሁም ያበለጽግሃል።"
ኢብኑ አል-ቀይም 🤎

Repost from N/a
✅😀☂☄ን ፈተ🌪👀👀❓ ✅ስንት ቁ✅ር ☄ታያችኋል❓ 🅰️🅰️🅰️ 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥⤵ 💎𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🇵🇸
✅😀☂☄ን ፈተ🌪👀👀❓ ✅ስንት ቁ✅ር ☄ታያችኋል❓ 🅰️🅰️🅰️ 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥⤵ 💎𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🇵🇸

ይድረስ ለአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ክቡርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ‼ ======================================== (የእናቱን አስክሬን ቤት ውስጥ አስቀምጦ ፈተና የፈተነው የ14 ዓመ
ይድረስ ለአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ክቡርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ‼ ======================================== (የእናቱን አስክሬን ቤት ውስጥ አስቀምጦ ፈተና የፈተነው የ14 ዓመቱ ብርቱ ታዳጊ እና የታናናሾቹ የእንባ የመታደግ ጥሪ!) || ✍️ ሰሞኑን የሁላችንንም ልብ የሰበረ፣ ነገር ግን ለሀገር ተስፋ የሚሆን ብርቱ ስነ-ልቦና ያለው አንድ የ14 ዓመት ታዳጊ የገጠመውን ፈተና በሁላችንም ዘንድ ተሰራጭቷል። ይህ ታዳጊ ኻሊድ ይባላል። በሸገር ከተማ አስተዳደር፣ የካ ጣፎ ክፍለ ከተማ ነዋሪ ሲሆን፤ በMuuxxannicha) ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪ ነው። ኻሊድ ከሁለት ታናናሽ ወንድሞቹ ጋር ያደገው በብርቱ እናቱ እቅፍ ውስጥ ነበር (ወላጅ አባቱ ርቆ ጂጂጋ ከተማ ሌላ ትዳር መስርቶ ይኖራል)። 🔗የዚህ ልጅ ታሪክ የጀግንነትም፣ የጥልቅ ሐዘንም ተምሳሌት ነው። ሰሞኑን እናቱ በጽኑ ታመው በነበረበት ወቅት፣ ኻሊድን ወደ አልጋቸው ጠርተው «እኔ አንድ ነገር ብሆን እንኳ፣ ምንም ቢፈጠር ዓመት ሙሉ የለፋህበትን ፈተና እንዳታቋርጥ!» በማለት ጥብቅ አደራ እና ቃል ያስገቡታል። እናት ይህንን ኑዛዜ መሰል አደራ በሰጡ በነጋታው፣ የስምንተኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና ሊጀመር ጥቂት ሰዓታት ሲቀረው ሕይወታቸው ያልፋል። ገና የ14 ዓመት ታዳጊ የሆነው ኻሊድ፣ በእናቱ ድንገተኛ ሞት ከፍተኛ ሐዘንና ድንጋጤ ቢሰማውም፣ ለብርቱ እናቱ የገባውን የመጨረሻ ቃል ለማክበር ሲል፤ የወላጅ እናቱን አስክሬን እቤት ውስጥ ከታናናሽ ወንድሞቹ ጋር ትቶ፣ እንባውን እያበሰ የጠዋቱን ፈተና ተፈተነ! ከሰዓት በኋላ ደግሞ ወደ ቤት ተመልሶ እናቱን አልቅሶ ከቀበረ በኋላ፣ ዳግም ወደ ፈተና ማዕከል በመመለስ የከሰዓቱን ፈተና አጠናቋል! ይህ የኻሊድ የውስጥ ጥንካሬ፣ ቆራጥነት እና ቃሉን ጠባቂነት የሁላችንንም ልብ በሐዘን የሰበረ፣ በተመሳሳይ ደግሞ አቅሙን ያደነቅንበት ክስተት ነው። አሁን ላይ ኻሊድና ታናናሽ ወንድሞቹ እናታቸው ላይ አፈር አልብሰው ተመልሰዋል፤ አባት በአጠገባቸው የለም። የ14 ዓመቱ ኻሊድ የሁለት ታናናሽ ወንድሞቹ ብቸኛ "አባትም እናትም" ሆኖ ከባዱን የህይወት ኃላፊነት ተሸክሟል። በእድሜው ማነስ ምክንያት በህግ የባንክ አካውንት በብቸኝነት ማንቀሳቀስ አይችልም። እነዚህ ህጻናት አሁን ላይ ትልቁ ስጋታቸው የመኖሪያ ቤት እጦት እና የጎዳና ህይወት ነው። ይህን የመሰለ ቆራጥ፣ ታዛዥ እና ጽኑ አዕምሮ ያለው ተማሪ፣ በመኖሪያ ቤት እጦት ተንገላቶ፣ ትምህርቱን አቋርጦ፣ ከነ ታናናሽ ወንድሞቹ ጎዳና ላይ ወጥቶ የጎዳና ተዳዳሪ እንዲሆን የትኛውም ኢትዮጵያዊ ህሊና አይፈቅድም። በመሆኑም እርስዎ በተለያዩ ጊዜያት ለችግረኞችና ቤት አልባዎች እንደሚያደርጉት ሁሉ፤ ይህ በጽናቱ ለብዙዎች አርዓያ የሆነ ታዳጊ የጀመረውን የትምህርት ጉዞውን ተረጋግቶ ከጫፍ ያደርሰው ዘንድ፣ እንዲሁም ታናናሽ ወንድሞቹን ከጎዳና ህይወት ይታደግ ዘንድ፤ የከተማ አስተዳደሩ የመኖሪያ ቤት ድጋፍ (የጋራ መኖሪያ ቤት/ ኮንዶሚኒየም) እና ቋሚ የትምህርት ስፖንሰርሺፕ እንዲያመቻቹለትና በእናትነት ስሜት እንዲመለከቱት በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን። ኻሊድን እና ወንድሞቹን መደገፍ፣ አንድን ቤተሰብ ከማዳን ባሻገር፤ ቆራጥነት፣ ተስፋ አለመቁረጥ እና ቃልን ማክበር መጨረሻው ብርሃን እንደሆነ ለመላው የሀገራችን ወጣቶች ትልቅ ትምህርት (Moral lesson) የሚሰጥ ተግባር ይሆናል። የብርቱዋን እናታቸውን ነፍስ አላህ በጀነት እንዲያኖርልን፤ ለኻሊድ እና ለወንድሞቹም ጽናቱን እንዲሰጣቸው አላህን እንለምናለን! (ይህ መልዕክት ለክቡርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ይደርስ ዘንድ፣ ሁላችሁም ሼር በማድረግ የነዚህ የጀግና እናት ልጆች ድምጽ እንሁን!) || t.me/MuradTadesse

🗣ዛሬ እሁድ ነው
የቻለ ያግባ ያልቻለ ሚዜ ይሁን 🙌

Repost from N/a
🎊🎉 ልዩ የምስራች 🎊🎉 አል ተርቲል ኦን-ላይን የቁርዓን ትምህርት ማዕከላችን በኦን_ላይን ከቃዒደቱ አል-ኑራኒየህ ጀምሮ እስከ ሂፍዝ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ ላይ ይገኛል። 📚የም
🎊🎉 ልዩ የምስራች 🎊🎉 አል ተርቲል ኦን-ላይን የቁርዓን ትምህርት ማዕከላችን በኦን_ላይን ከቃዒደቱ አል-ኑራኒየህ ጀምሮ እስከ ሂፍዝ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ ላይ ይገኛል። 📚የምንሰጣቸው ትምህርቶች ✅️ ቃኢደቱ ኑራኒያ ለጀማሪዎች ✅️ ቁርኣን ነዞር የተጅዊድ ትምህርት ጋር ✅️ ቁርኣን ሂፍዝ ✅️ ቁርኣንን ሀፍዘው ሙራጀዓህ ለሚያደርጉ በተጨማሪም የተጅዊድ ትምህቶች 📱ቂርአቱ የሚሰጥበት አፕ 🔵 በቴሌግራም 🎞 በዙም 📱 በዋትሳፕ ✍ ለመመዝገብና ለተጨማሪ መረጃ 🌐 በዚህ የቴሌግራም አድራሻ @Altertil ⚠️ ያለን ውስን ቦታ በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ‼️
አል ተርቲል ኦን-ላይን የቁርዓን ትምህርት

ቀለል መስራት መስራት ምትፈልጉ @ibn_meryem ላይ አዉሩኝ

"ልጅ በወላጆቹ ላይ አደራ መሆኑን እወቅ፤ ልቡም ለማንኛውም ዓይነት ቅርጽ (ጽሕፈት) ክፍት የሆነ ያልተቀረጸ ዕንቁ ነው። ስለዚህ መልካም ነገር ከተጋረጠለት (ከተማረ) በእሱ ላይ ያድጋል፣ በምንዳውም (በአጅሩም) ከወላጆቹ ወይም ከአስተማሪዎቹ ጋር ይጋራል። ነገር ግን ክፉ ነገርን ከተለመደ በእሱ ላይ ያድጋል፤ የዚያም ኃጢአት (ሸክም) በእሱ አንገት ላይ እንዲሁም በዚያ ላይ ባሳደጉት (ኮተኮቱት) ሰዎች አንገት ላይ ይሆናል።"
ኢብኑ ቁዳማህ 🤎

ዘንድሮ በቻናላችን ውስጥ ምን ያህል የ12ተኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች አላችሁ ? እስኪ ተፈታኞች 👍

ጃቢር (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብሏል ‹‹እያንዳንዱ ሰው በሞተበት አኳኋን (ሲሞት የነበረውን ባህሪይ እንደያዘ) ይቀሰቀሳል፡፡ ሐዲሱን ሙስሊም ዘግበውታል

አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ