1 344
订阅者
+324 小时
+147 天
+3330 天
帖子存档
Repost from Select College
ሰሌክት ኮሌጅ ሙሉ ዕውቅና ባገኘንባቸው የጤና፣ ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች በማስተርስ፣ በዲግሪና በቴክኒክና ሙያ መርሀ ግብር በቀንና በማታ በምዝገባ ላይ ነን!
ለ2015 የ12ኛ ክፍል ድጋሜ ተፈታኞች የሪሜድያል ፕሮግራም ለመስጠት ዝግጅታችንን አጠናቀናል። ልዩ ሚያረገን
• 100% በonline የታገዘ ትምህርት መስጠታችንና
• በኮሌጃችን የሪሜድያል ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎቻችን ለከፍተኛ ትምህርት ተቛም ማብቃታችን።
በተጨማሪም በርቀት ከ7ኛ-12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ምዝገባ ላይ ነን።
አድራሻ - መገናኛ አደባባይ ደራርቱ ህንፃ እና አየር ጤና አደባባይ ታክሲ ተራ ካምፓሶች:: ለበለጠ መረጃ በ0905433333 / 0940202020 / 0975202020 ይደውሉልን::
Telegram https://t.me/SelectBTCollege
Facebook https://www.facebook.com/selectcollegeofficial/
Tik Tok https://www.tiktok.com/@selectcollege?is_from_webapp=1&sender_device=pc
Repost from Select College
ኮሌጃችን ሙሉ ዕውቅና ባገኘባቸው የጤና፣ ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች በማስተርስ፣ በዲግሪና በቴክኒክና ሙያ መርሀ ግብር በቀንና በማታ እንዲሁም በርቀት ከ7ኛ-12ኛ ክፍል ተማሪዎችን በምዝገባ ላይ ነን!
አድራሻ - መገናኛ አደባባይ ደራርቱ ህንፃ እና አየር ጤና አደባባይ ታክሲ ተራ ካምፓሶች:: ለበለጠ መረጃ በ0905433333 / 0940202020 / 0975202020 ይደውሉልን:: Telegram https://t.me/SelectBTCollege Facebook https://www.facebook.com/selectcollegeofficial/ Tik Tok https://www.tiktok.com/@selectcollege?is_from_webapp=1&sender_device=pc
Repost from Addis Ababa Education Bureau
#ማስታወቂያ
(ህዳር 5/2016 ዓ.ም) የRemedial ፕሮግራም የዩኒቨርሲቲ ምርጫን በተመለከተ
በ 2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ህዳር 12/2016 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ፡ -
ከታች የተዘረዘሩ ዩኒቨርሲቲዎች የ Remedial ፕሮግራም የማያስተናግዱ መሆኑን እንገልጻለን።
1. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
2. አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
3. አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
4. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
5. አርሲ ዩኒቨርሲቲ
6. ኮተቤ የትምህርት ዪኒቨርሲቲ
ትምህርት ሚኒስቴር
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
ዛሬ አጠቃላይ የወላጅ ስብሰባ መደረጉ ይታወቃል። ነገር ግን በጣም ጥቅት ወላጆች ስብሰባ ያልተገኛችሁ ስላላችሁ 100 ብር የተቀጣችሁ ስለሆነ። ከነገ ጀምሮ በክፍያ ላይ ጨምራችሁ እንድትከፍሉ እናሳውቃለን።
በቀን 11/2/2016 የቦሌ ህብረተሰብ አጠ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የወላጅ ስብሰባ በተለያዪ አጀንዳዎች ዙሪያ ማለትም
1. በ2015 የስራ አፈፃፀም
2. በ2016 እቅድ
3.የተማሪዎች ዲሲፒልን መመሪያ
4 ሰላማዊና መማር ማስተማር
5. ት/ት ለትውልድ /መሠረተ ልማት/
6 የወተመህ ሪፖርትና ምርጫ
7.በተማሪዎች ስነ_ምግባርና ውጤት
8.አራትዮሽና የክፍል ወተመህ
እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የሚመለከታቸው( ወተመህ, የፀጥታ ሀላፊዎች, ሱፐርቫይዘሮች) በተገኙበት ውይይቱ ዓላማዋን በአሳካ ሁኔታ ተጠናቀዋል።
በ2015 ዓም የዩኒቨርቲ መግቢያ ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ነጥብ ያመጣችሁ ተማሪዎች የዩኒቨርስቲ ምርጫ መርጣችሁ የጨረሳችሁ እንደሆን ይታወቃል ነገር ግን የተጨመሩ ነገሮች ስላሉ ባስቸኩዋይ እስከ ጥቅምት አስራ አራት ድረስ እየመጣችሁ እንድትሞሉ ት/ቤቱ ያሳስባል
