ch
Feedback
Select College

Select College

前往频道在 Telegram

Select Strives for Excellence!

显示更多
3 790
订阅者
无数据24 小时
+17 天
-1530 天

数据加载中...

吸引订阅者
一月 '26
一月 '26
+7
在0个频道中
十二月 '25
+56
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+139
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+170
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+120
在1个频道中
Get PRO
八月 '25
+59
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+37
在0个频道中
Get PRO
六月 '25
+31
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+29
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+26
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+21
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+64
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+99
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+95
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+294
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+463
在9个频道中
Get PRO
九月 '24
+436
在1个频道中
Get PRO
八月 '24
+289
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+63
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+88
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+89
在1个频道中
Get PRO
四月 '24
+262
在1个频道中
Get PRO
三月 '24
+73
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+43
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+64
在1个频道中
Get PRO
十二月 '23
+75
在0个频道中
Get PRO
十一月 '23
+263
在5个频道中
Get PRO
十月 '23
+623
在4个频道中
Get PRO
九月 '23
+279
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+841
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+18
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+13
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+14
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+53
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+184
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+17
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+31
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+58
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+139
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+32
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+30
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+13
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+7
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+16
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+14
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+23
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+22
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+10
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+15
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+13
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+16
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+23
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+22
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+40
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+37
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+578
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
05 一月+2
04 一月+1
03 一月+1
02 一月+2
01 一月+1
频道帖子
የሪሜዲያል መግቢያ ነጥብ ይፋ ሆነ። ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን በተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት መስኮች ከ49.5% በታች ያስመዘገቡ ነገር ግን
+1
የሪሜዲያል መግቢያ ነጥብ ይፋ ሆነ። ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን በተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት መስኮች ከ49.5% በታች ያስመዘገቡ ነገር ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የRemedial ፕሮግራም ተጠቃሚ መሆናቸውን አሳውቋል። 1.  በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 33% ከመቶ እና ከዚያ የተቆረጠ መሆኑን። 2. ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ተቋማት (ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥቡን ያሟሉ ብቻ ይሆናሉ። የመቁረጫ ነጥብ ፦ ➡️ የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች 216 ➡️ የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች 204 ➡️ ታዳጊ ክልል እና አርብቶ አደር አካባቢ የተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ለሁለቱም ጾታ 198 ➡️ የማህበራዊ እና የተፈጥሮ ሳይንስ መስማት ለተሳናቸው ተማሪዎች ለሁለቱም ጾታ 198 ➡️ ማህበራዊ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ዓይነስውራን ተማሪዎች ለሁለቱም ጾታ 165 #MoE @tikvahethiopia

2
በትምህርት ዘርፉ የሚታዩ ክፍተቶችን ለመሙላት የትምህርት ተቋማት፣ መምህራን እና ባለድርሻ አካላት ሀላፊነታቸውን በአግባቡ መወጣት እንዳለባቸው ተገለጸ መስከረም 21/2018 ዓ.ም — በሰሌክት ኮሌጅ አዘጋጅነት በድሬዳዋ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ከትምህርቱ አመራር፣ ከI C T መምህራን ከሱፐርቫይዘር እና በዘርፉ ከሚመለከታቸዉ ባለ ድርሻ አካላት ጋር የኦንላይን የበይነ መረብ የትምህርት አሰጣጥ ዙሪያ ተጠቃሚ እንዲሆኑ የትውውቅ መድረክ ተካሄደ። የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊ እና የስርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አቡበከር አዶሽ እንደተናገሩት፦ ትምህርት የብዙ ባለድርሻ አካላት ቁርጠኝነትና ርብርብን የሚጠይቅ በመሆኑ ተቀናጅቶ በመስራት የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ ያስፈልጋል ብለዋል። አክለውም ከአለም ጋር አብሮ ለመራመድ ዘመኑ የሚጠይቀውን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ሃገርና ትዉልድን ማበልፀግ እና ማሻገር የሚቻለዉ የትምህርት አመራሩ እና ትምህርት ቤቶች የተጣለባቸዉን ኃላፊነት በአግባቡ ጊዜ ሰተው ሲሰሩ ብቻ መሆኑን ተናግረዋል። ‎ የሰሌክት ኮሌጅ ዲን የሆኑት አቶ ሄኖክ ሀ/መስቀል እንደገለፁት ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ማሽቆልቆል ምክንያት በማድረግ ችግሩን መደጋገም ሳይሆን ለችግሩ መፍትሄ ለማበጀት ጥረት የጀመርን ሲሆን ለነዚህም ጥያቄዎች ለመመለስ የተለያዩ ስራዎች እየሰራን እንገኛለን ብለዋል። በትምህርት ዘርፉ የሚታዩ ክፍተቶችን ለመሙላት ከመንግስት ጋር በመሆን የጋራ ጥረት ለማድረግ ስራዎችን ጀምረናል ያም የትምህርት ተቋማት፣ መምህራን እና ባለድርሻ አካላት ሁላችንም የተጣለብንን ሀላፊነት በአግባቡ መወጣት ስንችል በጊዜ ሂደት የምንፈልገው ውጤት ይመጣል ሲሉ ተናግረዋል። በማስከተል ደግሞ በበይነ መረብ ከ9-12ኛ ክፍል ትምህርት እና የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ዝግጅት የሚያደርጉበት የ6 ዓመታት ፈተናዎች ላይ መሰረቱን ባደረገ መልኩ ተዘጋጅቶ የዚህ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ መደረጉን የኦላይን ትምህርት አካዳሚ ዳሬክተር የሆኑት ዶ/ር ጎሳዬ አልዪ ስለፕሮግራሙ በሚያስተዋውቁበት ጊዜ ገልፀዋል። ይህ ለተማሪዎቻችን ውጤት መሻሻል አይነተኛ ሚና የሚጫወት ነው ሲሉ የተናገሩት ደግሞ በትውውቅ መድረኩ ተሳታፊዎች የሆኑ አካላት ናቸው።
2 187
3
+7
没有文字...
1 909
4
#NGAT በ2018 የትምህርት ዘመን የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) አመልካቾች ምዝገባ ከመስከረም 20-25/2018 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡ የመመዝገቢያ ቅጽ ላ+2
#NGAT በ2018 የትምህርት ዘመን የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) አመልካቾች ምዝገባ ከመስከረም 20-25/2018 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡ የመመዝገቢያ ቅጽ ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በማሟላት በ https://ngat.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ በቀጣይ ይገለጻል ተብሏል፡፡ ከምዝገባ ጋር ተያይዞ ለሚኖራችሁ ጥያቄ ዘውትር በሥራ ሰዓት በ 0920157474 ወይም 0911335683 እንዲሁም በኢሜይል አድራሻ ngat@ethernet.edu.et በኩል ማብራሪያ መጠየቅ የምትችሉ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ 🔔 ሁሉም አመልካቾች የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ሊኖራችሁ ይገባል የተባለ ሲሆን፤ የምዝገባ እና የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር በTeleBirr በኩል ብቻ መከፈል ይኖርባችኋል። @tikvahuniversity
1 938
5
🌼✝️🌼✝️🌼✝️🌼✝️🌼 ለመላው የክርሥትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ በሠላም አደረሣችሁ አደረሠን! #መልካም_በዓል
🌼✝️🌼✝️🌼✝️🌼✝️🌼 ለመላው የክርሥትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ በሠላም አደረሣችሁ አደረሠን! #መልካም_በዓል
2 433
6
ሰሌክት ኮሌጅ ሙሉ ዕውቅና ባገኘንባቸው 🎓 በOnline ማስተርስ ፕሮግራም 👉Master of Business Administration (MBA) 👉 በProject Management (MA) 🎓 በመደበ+3
ሰሌክት ኮሌጅ ሙሉ ዕውቅና ባገኘንባቸው 🎓 በOnline ማስተርስ ፕሮግራም 👉Master of Business Administration (MBA) 👉 በProject Management (MA) 🎓 በመደበኛ 👉 በጤና፣ ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች 👉 በማስተርስ፣ በዲግሪና በቴክኒክና ሙያ መርሀ ግብር 🎓 በተጨማሪም በርቀት ትምህርት ከ7ኛ-12ኛ ክፍል ተማሪዎችን በመቀበል ላይ እንገኛለን ። አድራሻ - 📍መገናኛ አደባባይ ደራርቱ ህንፃ እና 📍 አየር ጤና አደባባይ ታክሲ ተራ ካምፓሶች:: 📞 ለበለጠ መረጃ በ9521 / 0905433333 / 0940202020 / 0975202020 ይደውሉልን::
2 966
7
ሰሌክት ኮሌጅ እንኳን ለ2018 ዓ.ም በሰላም አደረሰዎ እያለ ዓመቱ የጤና ፣የደስታ እና የስኬት እንዲሆንልዎ ይመኛል፡፡
ሰሌክት ኮሌጅ እንኳን ለ2018 ዓ.ም በሰላም አደረሰዎ እያለ ዓመቱ የጤና ፣የደስታ እና የስኬት እንዲሆንልዎ ይመኛል፡፡
3 879
8
እንኳን ለነብዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የልደት በዓል (መውሊድ) በሠላም አደረሰዎ! በዓሉ በሰላም፣ በጤና፣ በፍቅር እና በማካፈል የሚያሳልፉት እንዲሆንልዎ ከልብ እንመኛለን! መልካም የመውሊድ በዓል! #
እንኳን ለነብዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የልደት በዓል (መውሊድ) በሠላም አደረሰዎ! በዓሉ በሰላም፣ በጤና፣ በፍቅር እና በማካፈል የሚያሳልፉት እንዲሆንልዎ ከልብ እንመኛለን! መልካም የመውሊድ በዓል! #ethiopia #mowlidmubarak #muslim #holiday #fyp #Selectcolleg
3 519
9
እንኳን ደስ አላችሁ! Congratulations! ሰሌክት ኮሌጅ በማስተርስ ፣ በዲግሪና በቴክኒክና ሞያ መርሀ ግብሮች በጤና፣ ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች ሲያስተምራቸው የቆዩ ተማሪዎቹ እሁድ ነሀሴ 25
እንኳን ደስ አላችሁ! Congratulations! ሰሌክት ኮሌጅ በማስተርስ ፣ በዲግሪና በቴክኒክና ሞያ መርሀ ግብሮች  በጤና፣  ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች ሲያስተምራቸው የቆዩ ተማሪዎቹ እሁድ ነሀሴ 25/2015 ዓ.ም በአምባሳደር ሲኒማ ያስመርቃል። ውድ የ2017 ዓ.ም ተመራቂዎች ሰሌክት ኮሌጅ ከናንተ ጋር በነበረን የትምህርት ዘመን በጣም ደስተኞች ነን።  ለስራም ሆነ ለግል ህይወታችሁ መልካሙን ሁሉ እንመኝላቹሀለን! የሰሌክት ኮሌጅ ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ይከተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ👇👇👇 https://linktr.ee/selectcollege
2 802
10
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ ሰሌክት የርቀት ትምህርት አካዳሚ ለ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በርቀት ከ7ኛ-12ኛ ክፍል በመላው ኢትዮጰያ በሚገኙ ቢሮዎቻችን ምዝገባ ላይ ነን። ለ2018 ዓ.ም የትምህ
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ ሰሌክት የርቀት ትምህርት አካዳሚ ለ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በርቀት ከ7ኛ-12ኛ ክፍል በመላው ኢትዮጰያ በሚገኙ ቢሮዎቻችን ምዝገባ ላይ ነን። ለ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን እስካሁን የርቀት ትምህርት ከምንሰጥበት አሰራር ጋር በተጨማሪ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል በአዲሱ ካሪኩለም ሙሉ ትምህርት በOnline የታገዘ ለእያንዳንዱ ትምህርት በከፍተኛ ጥራት የተቀረጹ ቪዲዮዎች፣ Virtual Labs ፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ(AI) የታገዙ ትምህርቶች፣ እና እየተዝናኑ የሚማሩበትን ጌሞችን ያካተተ ተጨማሪ አገልግሎትን ጨምረን የአዲስ እና ነባር ተማሪዎች ምዝገባ መጀመራችን ስናበስራችሁ በደስታ ነዉ፡፡ አሁኑኑ ይመዝገቡ! ሰሌክት የእውቀት ቤት! ለበለጠ መረጃ፡-9521 0940202020 0975202020 0905433333 ይደውሉልን። አድራሻ: 📍መገናኛ አደባባይ ደራርቱ ህንፃ እና 📍አየር ጤና አደባባይ ታክሲ ተራ
2 108
11
⏰ Time is Ticking! Your Master's Dream Awaits! ⏰ Ready to take your education further? With an online masters degree, you can
⏰ Time is Ticking! Your Master's Dream Awaits! ⏰ Ready to take your education further? With an online masters degree, you can study anytime, anywhere. No more compromises—just the flexibility to achieve your goals at your own pace. Your future starts now! And here's the best part from Select College: Prepare for the Graduate Admission Test (GAT) with our expert online platform ( training.select.edu.et/gat-exam )! PLUS, if you're joining our Online 🎓 Master of Business Administration (MBA) 🎓 Masters of Project Management (MA) program, your GAT Preparation Training is 100% FREE! Enroll in our Online MBA or MPM program: select.edu.et Let's make your academic aspirations a reality! Call: 9521 / 0905433333 Follow Select College's official social media pages and share with others 👇👇👇 https://linktr.ee/selectcollege #SelectCollege #AAUGAT #LastChance #MastersOnline #MBA #ProjectManagement #FreePrep #StudySmart #GraduateSchool #FutureReady
2 109
12
ሰሌክት ኮሌጅ ለመላዉ ቤተሰቦቿንና ጓደኞቿ መፅናናትን ይመኛል።
ሰሌክት ኮሌጅ ለመላዉ ቤተሰቦቿንና ጓደኞቿ መፅናናትን ይመኛል።
2 322
13
ቤትዎ ድርስ መጥተናል! ሰሌክት ኮሌጅ ዕውቅና ባገኘንባቸው መርሃ ግብሮች 🎓 በOnline ማስተርስ ፕሮግራም 👉Master of Business Administration (MBA) 👉 Project Man
ቤትዎ ድርስ መጥተናል! ሰሌክት ኮሌጅ ዕውቅና ባገኘንባቸው መርሃ ግብሮች 🎓 በOnline ማስተርስ ፕሮግራም 👉Master of Business Administration (MBA) 👉 Project Management (MA) በምዝገባ ላይ ነን:: 🎓 በከፍተኛ ጥራት በተዘጋጀው የኦንላይን መድረካችን ለ GAT ዝግጅትዎን ያድርጉ። ለመመዝገብ www.select.edu.et ይጎብኙ። እንዲሁም 🎓 በመደበኛ በቴክኒክና ሙያ፣ በዲግሪና ማስተርስ ፕሮግራም 👉 በጤና፣ ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች በተጨማሪም በርቀት ከ7ኛ-12ኛ ክፍል በመላ ኢትዮጰያ በሚገኙ ቢሮዎቻችን ምዝገባ ላይ ነን። 📞 ለበለጠ መረጃ - 9521/ 0905433333 / 0940202020/0975202020 ይደውሉልን:: አድራሻ: 📍መገናኛ አደባባይ ደራርቱ ህንፃ እና 📍 አየር ጤና አደባባይ ታክሲ ተራ የሰሌክት ኮሌጅ ትክክለኛ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ይከተሉ፣ ለሌሎችም ያጋሩ👇👇👇 https://linktr.ee/selectcollege
2 667
14
⏰ Time is Ticking! Your Master's Dream Awaits! ⏰ Ready to take your education further? With an online masters degree, you can
⏰ Time is Ticking! Your Master's Dream Awaits! ⏰ Ready to take your education further? With an online masters degree, you can study anytime, anywhere. No more compromises—just the flexibility to achieve your goals at your own pace. Your future starts now! And here's the best part from Select College: Prepare for the GAT with our expert online platform ( training.select.edu.et/gat-exam )! PLUS, if you're joining our Online 🎓 Master of Business Administration (MBA) 🎓 Masters of Project Management (MA) program, your GAT Preparation Training is 100% FREE! Enroll in our Online MBA or MPM program: select.edu.et Let's make your academic aspirations a reality! Call: 9521 / 0905433333 Follow Select College's official social media pages and share with others 👇👇👇 https://linktr.ee/selectcollege #SelectCollege #AAUGAT #LastChance #MastersOnline #MBA #ProjectManagement #FreePrep #StudySmart #GraduateSchool #FutureReady
3 863
15
ውድ ተማሪዎች እና ቤተሰቦች፣ ታይም አካዳሚ በ2018 ዓ.ም በአዲስ አደረጃጀት እና በላቀ ጥራት ከኬጂ እስከ 8ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብለን ብቃት እና ረጅም ጊዜ የማስተማር ልምድ ባላቸው መምህራን
ውድ ተማሪዎች እና ቤተሰቦች፣ ታይም አካዳሚ በ2018 ዓ.ም በአዲስ አደረጃጀት እና በላቀ ጥራት ከኬጂ እስከ 8ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብለን ብቃት እና ረጅም ጊዜ የማስተማር ልምድ ባላቸው መምህራን ለማስተማር ዝግጅታችንን ጨርሰናል፡፡ 👉ምቹ የመማሪያ ክፍሎች 👉 ተመጣጣኝ ክፍያ 👉የተሟላ ቤተ-መፅሃፍት ፥ አይሲቲ እና ቤተ ሙከራዎችን 👉ንፁህ የመጠጥ ዉሃ፥ መፀዳጃ ቤትና የስፓርት ሜዳ 👉የተማሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎት 👉ለኬጂ ተማሪዎች አዲስ የማሸለቢያ ክፍል ግብዓቶች፥ 👉ዘመናዊ የመጫወቻ ቦታ( playground) 👉ደህንነቱ የተጠበቀ ግቢ ለ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ምዝገባ ጀምረናል አድራሻ፡- አየር ጤና አደባባይ ወደ አለም ባንክ በሚወስደዉ መንገድ ሰሌክት ኮሌጅ ጀርባ | ስልክ፡- 0970533333 Time Academy የ Select College እህት ኩባንያ
1 773
16
🚀 You Are All Invited! 1st Online Campus Postgraduate Level E-Seminar Topic: Solving Ethiopia’s Development Challenges throu
🚀 You Are All Invited! 1st Online Campus Postgraduate Level E-Seminar Topic: Solving Ethiopia’s Development Challenges through Strategic Project Management and Business Leadership 📅 Sunday, June 22 | ⏰ 8:00 PM – 10:00 PM (EAT) | 📍 Online Seminar Join us for this important session designed for postgraduate students and professionals eager to contribute to Ethiopia’s development. 🔗 Click to join: https://meet.google.com/hyj-wkvz-bhv Be part of the conversation that shapes the future!
1 781
17
+2
Exit Exam Schedule for Sene 06-10, 2017 E.C
1 859
18
+1
Exit Exam Schedule for Sene 04/2017E.C
1 613
19
" ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናውን ሲጨርስ Finish and Submit ሳያደርግ መውጣት የለበትም " - ትምህርት ሚኒስቴር የ2017 ዓ/ም ሀገር አቀፉ የመውጫ ፈተና ዛሬ ጀምሯል። አጠቃላይ 190 ሺህ ተ+1
" ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናውን ሲጨርስ Finish and Submit ሳያደርግ መውጣት የለበትም " - ትምህርት ሚኒስቴር የ2017 ዓ/ም ሀገር አቀፉ የመውጫ ፈተና ዛሬ ጀምሯል። አጠቃላይ 190 ሺህ ተፈታኞች ፈተናቸውን በኦንላይን ይወስዳሉ። ዛሬ የመጀመሪያ ቀን የኦንላይን ፈተና ውሎን ተከትሎ ከትምህርት ሚኒስቴር ማሳሰቢያ ሰጥቷል። በዚህም ፤ " ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናውን ሲጨርስ Finish and Submit ሳያደርግ መውጣት የለበትም " ብሏል። " ተፈታኙ ይህንን ማድረጉንም በፈተና ክፍሉ የተመደበ ባለሙያ ማረጋገጫ ሳይሰጠው እና ተፈታኙም ፈተናውን መጨረሱን በፊርማው ሳያረጋግጥ ከመፈተኛ ክፍል መውጣት አይኖርበትም " ሲል አሳስቧል። ተፈታኞች ወደ መፈተኛ ክፍል እንደገቡ ማሳወቅ እና ለዚህ ጉዳይ ተባባሪ ሆኖ ካልተገኙም በፈተና ማስፈጸሚያ ፕሮቶኮል መሰረት ተገቢው የእርምት ወይም አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ አዟል። ሌላው ሚኒስቴሩ ፥ በተለያየ ምክንያት " ሲስተም ዘጋብን " በማለት ፈተና ክፍል ውስጥ የሚቀመጡ ተፈታኞችን በተለያዩ መንገዶች የማጣራት ሥራ በመስራት አስፈለጊውን የእርምት ወይም አስተዳደራዊ እርምጃ መወሰድ እንደሚኖርበትም አሳስቧል። ለምሳሌ፦ ስንተኛ ጥያቄ ላይ እንዳለ ወይም እንደዘጋበት / ባት መጠየቅ እና የተሰጠው መልስ ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር የሚጣረስ ሆኖ ከተገኘ በፈተና ማስፈጸሚያ ፕሮቶኮል መሰረት ተገቢውን እርምጃ እንዲወሰድ ብሏል። #MoE #ExitExam2017 @tikvahethiopia
1 640
20
+2
Sene 4, 2017 Session 1.xlsx
1 415