ch
Feedback
ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።

ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።

前往频道在 Telegram

📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623

显示更多
3 301
订阅者
-324 小时
-107
-4130
帖子存档
#10_የነፍስ_ጉርሻዎች_ከቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ #የነፍስ_ምግብ አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ አዲሱ የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ #የነፍስ_ምግብ የተሰኘው መጽሐፍ በገበያ ላይ መዋሉን ምክንያት በማድረግ 1
#10_የነፍስ_ጉርሻዎች_ከቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ #የነፍስ_ምግብ አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ አዲሱ የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ #የነፍስ_ምግብ የተሰኘው መጽሐፍ በገበያ ላይ መዋሉን ምክንያት በማድረግ 10 የነፍስ ጉርሻዎችን ከነፍስ ምግብ መጽሐፍ ጋብዘናል፦ #አንድ "ቃላቶችህ ምንም ያህል ትክክል ቢሆኑም በቁጣ ስትናገር ሁሉንም ነገር ታበላሻለህ።" #ሁለት "ብል ልብስን እንደሚበላው ሰውንም ቅናት ይበዋል።" #ሶስት "እግዚአብሔር የሚጠይቀው ጥቂት፣ የሚሰጠው ብዙ ነው" #አራት "እያንዳንዱ ሰው የህይወቱ ሠዓሊ እና ቀራፂ ነው።" #አምስት "ባለጠጋ ብዙ ያለው ሳይሆን ብዙ የሚሰጥ ነው።" #ስድስት “ምሕረት አምላክን ይመስላል ሰይጣንንም ያሳዝነዋል።" #ሰባት " ኃጢአት ስትሠራ እንጂ ንስሐ ስትገባ አትፈር" #ስምንት "ለምን በትንንሽ ነገሮች መደሰትን አትማርም - በጣም ብዙ ናቸው።" #ዘጠኝ "ጸሎት የጭንቀት ሁሉ መሸሸጊያ፣የደስታ መሠረት፣ ከሐዘን መከለያ ናት። " #አስር "ክርስቶስን በቤተ ክርስቲያን ደጃፍ ላይ ባለው ነዳይ ውስጥ ማግኘት ካልቻላችሁ፣ በቤተመቅደስ ውስጥ አታገኙትም።" እውነትም #የነፍስ_ምግብ የሚያሰኘው ይህ ድንቅ መጽሐፍ በምኒልክ መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ።

ዓቢይ ጾምን እንዲት እያሳለፋችሁት ነው መንፈሳዊ መጻሕፍቶችን በማንበብ በመማማር እያሳለፉ ከሆነ እርሶዎ የመንፈሳዊ ባለጸጋ ነዎት። ለዚህም ምኒልክ መጻሕፍት መደብር መንፈሳዊ መጻሕፍቶችን በፐርሰት ስ
ዓቢይ ጾምን እንዲት እያሳለፋችሁት ነው መንፈሳዊ መጻሕፍቶችን በማንበብ በመማማር እያሳለፉ ከሆነ እርሶዎ የመንፈሳዊ ባለጸጋ ነዎት። ለዚህም ምኒልክ መጻሕፍት መደብር መንፈሳዊ መጻሕፍቶችን በፐርሰት ስናቀርብልዎት በደስታ ነው። ይምጡ ይጎብኙን Menelik Book Store ፦ስልክ 0913083816/0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ t.me/MenelikBookStoreMenelikSquire21

ዓቢይ ጾምን እንዲት እያሳለፋችሁት ነው መንፈሳዊ መጻሕፍቶችን በማንበብ በመማማር እያሳለፉ ከሆነ እርሶዎ የመንፈሳዊ ባለጸጋ ነዎት። ለዚህም ምኒልክ መጻሕፍት መደብር መንፈሳዊ መጻሕፍቶችን በፐርሰት ስናቀርብልዎት በደስታ ነው። ይምጡ ይጎብኙን Menelik Book Store ፦ስልክ 0913083816/0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ t.me/MenelikBookStoreMenelikSquire21

ዓቢይ ጾምን እንዲት እያሳለፋችሁ ነው መንፈሳዊ መጻሕፍቶችን በማንበብ በመማማር እያሳለፉ ከሆነ እርሶዎ የመንፈሳዊ ባለጸጋ ነዎት። ለዚህም ምኒልክ መጻሕፍት መደብር መንፈሳዊ መጻሕፍቶችን በፐርሰት ስና
ዓቢይ ጾምን እንዲት እያሳለፋችሁ ነው መንፈሳዊ መጻሕፍቶችን በማንበብ በመማማር እያሳለፉ ከሆነ እርሶዎ የመንፈሳዊ ባለጸጋ ነዎት። ለዚህም ምኒልክ መጻሕፍት መደብር መንፈሳዊ መጻሕፍቶችን በፐርሰት ስናቀርብልዎት በደስታ ነው። ይምጡ ይጎብኙን Menelik Book Store ፦ስልክ 0913083816/0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ t.me/MenelikBookStoreMenelikSquire21

ዓቢይ ጾምን እንዲት እያሳለፋችሁ ነው መንፈሳዊ መጻሕፍቶችን በማንበብ በመማማር እያሳለፉ ከሆነ እርሶዎ የመንፈሳዊ ባለጸጋ ነዎት። ለዚህም ምኒልክ መጻሕፍት መደብር መንፈሳዊ መጻሕፍቶችን በፐርሰት ስና
ዓቢይ ጾምን እንዲት እያሳለፋችሁ ነው መንፈሳዊ መጻሕፍቶችን በማንበብ በመማማር እያሳለፉ ከሆነ እርሶዎ የመንፈሳዊ ባለጸጋ ነዎት። ለዚህም ምኒልክ መጻሕፍት መደብር መንፈሳዊ መጻሕፍቶችን በፐርሰት ስናቀርብልዎት በደስታ ነው። ይምጡ ይጎብኙን Menelik Book Store ፦ስልክ 0913083816/0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ t.me/MenelikBookStoreMenelikSquire21

💥ሰፌልያ🩸 "ሰፌልያ" የቅዱስ ጳውሎስ ሕይወትን የሚተርክ እስከ ዛሬ ያልሰማናቸውን ዕውቀቶች እየተደመምን የምንጠጣበትና ጽናት የምናግኝበት ልዩ መጽሐፍ ነው። በሰባኪ ወንጌል ቀሲስ ያሬድ ገ/መድኅን
💥ሰፌልያ🩸 "ሰፌልያ" የቅዱስ ጳውሎስ ሕይወትን የሚተርክ እስከ ዛሬ ያልሰማናቸውን ዕውቀቶች እየተደመምን የምንጠጣበትና ጽናት የምናግኝበት ልዩ መጽሐፍ ነው። በሰባኪ ወንጌል ቀሲስ ያሬድ ገ/መድኅን ተደርሶ ለአንባቢያን የቀረበው ይህ አዳዲስ መረጃዎችን የሸከፈው መጽሐፍ፥ የዓለም ብርሃን ንዋይ ኅሩይ ስለ ተባለው የአገልግሎት ውጣ ውረድን የሚዳስስ ሥራ ነው። ምኒልክ መጻሕፍት መደብር Menelik Book Store ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ

💥ሰፌልያ🩸 "ሰፌልያ" የቅዱስ ጳውሎስ ሕይወትን የሚተርክ እስከ ዛሬ ያልሰማናቸውን ዕውቀቶች እየተደመምን የምንጠጣበትና ጽናት የምናግኝበት ልዩ መጽሐፍ ነው። በሰባኪ ወንጌል ቀሲስ ያሬድ ገ/መድኅን
💥ሰፌልያ🩸 "ሰፌልያ" የቅዱስ ጳውሎስ ሕይወትን የሚተርክ እስከ ዛሬ ያልሰማናቸውን ዕውቀቶች እየተደመምን የምንጠጣበትና ጽናት የምናግኝበት ልዩ መጽሐፍ ነው። በሰባኪ ወንጌል ቀሲስ ያሬድ ገ/መድኅን ተደርሶ ለአንባቢያን የቀረበው ይህ አዳዲስ መረጃዎችን የሸከፈው መጽሐፍ፥ የዓለም ብርሃን ንዋይ ኅሩይ ስለ ተባለው የአገልግሎት ውጣ ውረድን የሚዳስስ ሥራ ነው። ምኒልክ መጻሕፍት መደብር Menelik Book Store ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ

በድጋሚ የታተመ በምኒልክ መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ Menelik Book Store ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራ
በድጋሚ የታተመ በምኒልክ መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ Menelik Book Store ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ t.me/MenelikBookStoreMenelikSquire21

የተከበራችሁ ደንበኞቻችንና  ተስተናጋጅ እንግዶቻችን  የመጻሕፍት  መደብራችን አድራሻ አራዳ ህንፃ በተለምዶው መነፅር ተራ የነበረው በመፍረሱ ምክንያት አሁን የምንገኘው ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ታገኙናላችሁ።            t.me/MenelikBookStoreMenelikSquire21

የተከበራችሁ ደንበኞቻችንና ተስተናጋጅ እንግዶቻችን የመጻሕፍት መደብራችን አድራሻ አራዳ ህንፃ በተለምዶው መነፅር ተራ የነበረው በመፍረሱ ምክንያት አሁን የምንገኘው ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ
የተከበራችሁ ደንበኞቻችንና  ተስተናጋጅ እንግዶቻችን  የመጻሕፍት  መደብራችን አድራሻ አራዳ ህንፃ በተለምዶው መነፅር ተራ የነበረው በመፍረሱ ምክንያት አሁን የምንገኘው ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ታገኙናላችሁ።            t.me/MenelikBookStoreMenelikSquire21

"ሰው ወደሚበዛበትና የዚህን ዓለም ፍርድ ወደሚሰጡ ቦታዎች አለመኼድ ስለማልችል፣ የምመራው ትልቅ የንግድ ድርጅት ስላለኝ፣ ሥራዬ ጥበበ እድ ስለሆነ፣ ጊዜ ስለሌለኝ፣ ትዳር ስላለኝ፣ ልጆችን ስለማሳድግ
"ሰው ወደሚበዛበትና የዚህን ዓለም ፍርድ ወደሚሰጡ ቦታዎች አለመኼድ ስለማልችል፣ የምመራው ትልቅ የንግድ ድርጅት ስላለኝ፣ ሥራዬ ጥበበ እድ ስለሆነ፣ ጊዜ ስለሌለኝ፣ ትዳር ስላለኝ፣ ልጆችን ስለማሳድግ፣ የቤተሰብ አስተዳዳሪ ስለሆንኩ፣ እኔ የዓለም ሰው ስለሆንኩ መጻሕፍትን ማንበብ አይጠቅመኝም፤ "መጻሕፍትን ማንበብ በገዳም ለሚኖሩ መነኮሳት ነው" ብለህ አትንገረኝ። "አንተ ሰው! ምን ማለትህ ነው?" "ብዙ የዚህ ዓለም አሳብ ስላለብኝ መጻሕፍት ማንበብ ለእኔ አይደለም" ትለኛለህን? እንዲያውም ልንገርህ! አንተም ስማኝ! ከእነዚያ መነኮሳት ይልቅ ማንበብ ያለብህ አንተ ነህ:: መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ  የሚገባቸው ብዙ የዓለም አሳብ ያላቸው ሰዎች እንጂ በምግባር በትሩፉት የተጠመዱ መነኮሳት አይደሉምና። ~ የክርስቲያን መከራ

የ"ሕማማት" መጽሐፍ 22ኛ ዕትም "ጲላጦስ ‹‹እውነት›› የሚለውን ቃል ሲሰማ ‹‹እውነት ምንድር ነው?›› ብሎ ጠየቀው፡፡ ምላሹን ግን ሳይሰማ ወደ ውጪ ወጥቶ ለአይሁድ ‹‹እኔስ አንዲት በደል ስንኳ
የ"ሕማማት" መጽሐፍ 22ኛ ዕትም "ጲላጦስ ‹‹እውነት›› የሚለውን ቃል ሲሰማ ‹‹እውነት ምንድር ነው?›› ብሎ ጠየቀው፡፡ ምላሹን ግን ሳይሰማ ወደ ውጪ ወጥቶ ለአይሁድ ‹‹እኔስ አንዲት በደል ስንኳ አላገኘሁበትም›› አላቸው፡፡ ...      ጲላጦስ የጌታችንን መልስ ሳይጠብቅ የወጣው የጠየቀው ጥያቄ ጊዜ የሚያስፈልገው እንደሆነ አውቆ ከአይሁድ እጅ ባስጥለው ይሻላል ብሎ ነው ይላል፡፡ ጲላጦስ ሆይ! ጥያቄ ጠይቆ መልሱን ሳይሰሙ መውጣት እንዴት ያለ ነገር ነው? ነጻ ላትለቅቀው ነገር ጥቂት ታግሠህ ብትሰማው ኖሮ ምን አለ? ለነገሩ ቆመህ ብትሰማው ኖሮ ‹እውነት ምንድር ነው?› ለሚለው ጥያቄህ ‹እውነትም ሕይወትም መንገድም እኔ ነኝ› ብሎ በመለሰልህ ነበር! (ዮሐ. ፲፥፮) ምስኪኑ ጲላጦስ ለእውነት ‹እውነት ምንድር ነው› ብሎ ጠየቀው፡፡ ምላሹንም ሳይጠብቅ ወደ ውጪ ወጣ" ሕማማት ገጽ 182 በምኒልክ መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ  ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ 

"እግዚአብሔር የሰው ልጅን ያዳነበት መንገድ በዕለተ ዐርብ በመሰቀሉና መከራን በመቀበሉ ብቻ የሚመስለውና ከነገረ መስቀሉ ውጪ ያለው ጉዳይ የሚጠቅም የማይመስለው ሰው ካለ ነገረ ድኅነትን ጨርሶ አልተረ
"እግዚአብሔር የሰው ልጅን ያዳነበት መንገድ በዕለተ ዐርብ በመሰቀሉና መከራን በመቀበሉ ብቻ የሚመስለውና ከነገረ መስቀሉ ውጪ ያለው ጉዳይ የሚጠቅም የማይመስለው ሰው ካለ ነገረ ድኅነትን ጨርሶ አልተረዳም፡፡ እንደዚያ ቢሆን ኖሮ እግዚአብሔር በድንግል ማርያም ተፀንሶ ተወልዶ ሠላሳ ዓመታትን መቆየት ሳያስፈልገው ልክ የመጀመሪያውን አዳም እንደፈጠረው የሠላሳ ዓመት የሆነ ሥጋንና ነፍስን ለራሱ ፈጥሮ መለኮቱን አዋሕዶ ሰው መሆን ይችል ነበር፡፡ ይህንን ቢያደርግም ሦስት ዓመታት በምድር ላይ አስተምሮ በጊዜው ተሰቅሎ የማዳን ሥራውን መፈጸም ይችል ነበር፡፡ እርሱ ግን ማዳኑን የጀመረው በማሕፀን ከመፀነስ ነበር፡፡ አረጋዊው ስምዖን ‘ዓይኖቼ ማዳንህን አይተዋል’ እንዳለ ማዳኑንም የጀመረው ሕፃን ሆኖ በመታቀፉ ነው፡፡ ሉቃ. ፪፥፴ አልፋና ኦሜጋ እኔ ነኝ ላለው ክርስቶስ በምድር ላይ በቆየበት መዋዕለ ሥጋዌው አልፋው ድንግል ማርያም ስትሆን ኦሜጋው መስቀል ነበር፡፡ የተሰቀለ ቀን ብቻ አይተህ ልታውቀው አትችልም፡፡ ሁለተኛ አዳምነቱ ዘልቆ የሚሰማህ ወደ ልደቱ ስትመለስ ነው፡፡ የሰው ልጅ ቁስልም የሻረው ጌታ ሊወለድ ካለበት ቅፅበት ጀምሮ ነው" የብርሃን እናት ገጽ 97 በምኒልክ መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ

የተከበራችሁ ደንበኞቻችንና  ተስተናጋጅ እንግዶቻችን  የመጻሕፍት  መደብራችን አድራሻ አራዳ ህንፃ በተለምዶው መነፅር ተራ የነበረው በመፍረሱ ምክንያት አሁን የምንገኘው ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ታገኙናላችሁ።            t.me/MenelikBookStoreMenelikSquire21

ሁሉም ሰው የመጽሐፍ ቅዱስ እውቀት ቢኖረው መልካም ነው። በዓለም ውስጥ ልናውቃቸው ከሚገቡ ጠቃሚ እውቀቶች መካከል አንዱ መፅሐፍ ቅዱስ ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ሳይንሱን እና በዓለም ያለውን እውቀት ማወ
ሁሉም ሰው የመጽሐፍ ቅዱስ እውቀት ቢኖረው መልካም ነው። በዓለም ውስጥ ልናውቃቸው ከሚገቡ ጠቃሚ እውቀቶች መካከል አንዱ መፅሐፍ ቅዱስ ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ሳይንሱን እና በዓለም ያለውን እውቀት ማወቅ ይቻላል። በሳይንሱ ግን መጽሐፍ ቅዱስን ማወቅ በፍፁም አይቻልም ስለዚህ መጽሐፍ ቅዱስን የሚመለከት ማንኛውም ሰው የሚያጠናው እግዚአብሔርን ብቻ ሳይሆን ሦስት ነገሮችን እናጠናበታለን 1ኛ.ሀልዎተ እግዚአብሔር ሲሆን 2ኛ ጥበብ ሥጋዊ ወመንፈሳዊ 3ኛ ፍኖተ አበውን እናጠናበታለን። ይህ በመሆኑም አበው ለልጆቻቸው ሊያስተምሩአቸው ከሚገቡ ትምህርቶች አንዱ መጽሐፍ ቅዱስ ሊሆን ይገባል። በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያታገኙታላችሁ (Eagle Books and Stationery) ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት

እንኳን አደረሳችሁ ለታላቁ አቢይ ጾም ያለንበት ዘመን ሥርዓተ አበው እየፈረሰ ፍኖተ አበው እየተጣሰ ሕቡም እውራን መሪዎችን እየተከተለ ወደ ገደል ያመራበት ዘመን ነው።ከገንዘባችው እስከ ጭንቅላታቸው ኪሳራ የደረሰባቸው ወገኖቻችን ቁጠር የትየለሌ ነው።ለዚህ ሁሉ ምክንያቱ ምእመኑ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን ባለመጠየቁ ታሪክ አበውን ባለማወቁ ነውና እያንዳንዱ ሰው ለእናት ቤተ ክርስቲያን ክብር መጠበቅ ድርሻ ሊኖረው ይገባልና ምን ብናደርግ ይሻላል? እንግዴውስ የተለያዩ መንፈሳዊ መጻሕፍቶችን ያንብቡ ታድያ መንፈሳዊን መጻሕፍትን ሲገዙ በመንፈዊ ቦታ ይግዙ። ንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ (Eagle Books and Stationery) ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት

አንተ ሰው! ቊጥር የሌላቸው ክፋቶች ቢኖሩብህም እንኳ በጎ ምግባር በልጅህ ይኖር ዘንድ በማድረግ አካክሰው፡፡ ለክርስቶስ የሚኾን ተሽቀዳዳሚ (ሯጭ) አሳድግ! ወዳጄ ሆይ! እንደዚህ ብዬ ስነግርህ አትፍ
አንተ ሰው! ቊጥር የሌላቸው ክፋቶች ቢኖሩብህም እንኳ በጎ ምግባር በልጅህ ይኖር ዘንድ በማድረግ አካክሰው፡፡ ለክርስቶስ የሚኾን ተሽቀዳዳሚ (ሯጭ) አሳድግ! ወዳጄ ሆይ! እንደዚህ ብዬ ስነግርህ አትፍራ፤ አትሸበርም፡፡ ልጅህ እንዳያገባ አድርገው አላልኩህም፡፡ ወደ ገዳም ወስደህ እንድታመነኩሰው ወይም የብሕትውና ሕይወትን እንዲመራ አድርገው አላልኩህም፡፡ እያልኩህ ያለሁት ይህን አይደለም፡፡ ልጅህ ቢመነኩስ እወድ ነበር፡፡ ብዙዎች ወደዚህ ሕይወት እንዲገቡ የዘወትር ጸሎቴ ነውና፡፡ ነገር ግን የምንኵስና ሕይወት [ሳይጠሩ ከገቡበት] ከባድ ሸክም ስለ ኾነ ሰዎች መነኰሳት ካልኾኑ ብዬ ግድ አልልም፡፡ ለአንተም እንደዚህ በግድ አመንኩሰው አልልህም፡፡ እያልኩህ ያለሁት ለክርስቶስ የሚኾን ተሸቀዳዳሚ ሆነህ አሳድግ ነው፡፡ በዚህ ዓለም አግብቶ፣ ልጆችንም ወልዶ የሚኖር ቢኾንም እንኳን ገና ከሕፃንነቱ አንሥቶ ሰውን የሚያከብር እንዲኾን አድርገህ አሳድገው ነው፡፡ #ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ #ከኦርቶዶክሳዊ_ቤተሰብ_መጽሐፍ በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ታገኙታላችሁ (Eagle Books and Stationery) ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት

የ"ሕማማት" መጽሐፍ 22ኛ ዕትም "ጲላጦስ ‹‹እውነት›› የሚለውን ቃል ሲሰማ ‹‹እውነት ምንድር ነው?›› ብሎ ጠየቀው፡፡ ምላሹን ግን ሳይሰማ ወደ ውጪ ወጥቶ ለአይሁድ ‹‹እኔስ አንዲት በደል ስንኳ
የ"ሕማማት" መጽሐፍ 22ኛ ዕትም "ጲላጦስ ‹‹እውነት›› የሚለውን ቃል ሲሰማ ‹‹እውነት ምንድር ነው?›› ብሎ ጠየቀው፡፡ ምላሹን ግን ሳይሰማ ወደ ውጪ ወጥቶ ለአይሁድ ‹‹እኔስ አንዲት በደል ስንኳ አላገኘሁበትም›› አላቸው፡፡ ... ጲላጦስ የጌታችንን መልስ ሳይጠብቅ የወጣው የጠየቀው ጥያቄ ጊዜ የሚያስፈልገው እንደሆነ አውቆ ከአይሁድ እጅ ባስጥለው ይሻላል ብሎ ነው ይላል፡፡ ጲላጦስ ሆይ! ጥያቄ ጠይቆ መልሱን ሳይሰሙ መውጣት እንዴት ያለ ነገር ነው? ነጻ ላትለቅቀው ነገር ጥቂት ታግሠህ ብትሰማው ኖሮ ምን አለ? ለነገሩ ቆመህ ብትሰማው ኖሮ ‹እውነት ምንድር ነው?› ለሚለው ጥያቄህ ‹እውነትም ሕይወትም መንገድም እኔ ነኝ› ብሎ በመለሰልህ ነበር! (ዮሐ. ፲፥፮) ምስኪኑ ጲላጦስ ለእውነት ‹እውነት ምንድር ነው› ብሎ ጠየቀው፡፡ ምላሹንም ሳይጠብቅ ወደ ውጪ ወጣ" ሕማማት ገጽ 182 በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ታገኙታላችሁ (Eagle Books and Stationery) ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት