ch
Feedback
ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።

ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።

前往频道在 Telegram

📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623

显示更多
3 301
订阅者
-324 小时
-107
-4130
帖子存档
"እግዚአብሔር የሰው ልጅን ያዳነበት መንገድ በዕለተ ዐርብ በመሰቀሉና መከራን በመቀበሉ ብቻ የሚመስለውና ከነገረ መስቀሉ ውጪ ያለው ጉዳይ የሚጠቅም የማይመስለው ሰው ካለ ነገረ ድኅነትን ጨርሶ አልተረ
"እግዚአብሔር የሰው ልጅን ያዳነበት መንገድ በዕለተ ዐርብ በመሰቀሉና መከራን በመቀበሉ ብቻ የሚመስለውና ከነገረ መስቀሉ ውጪ ያለው ጉዳይ የሚጠቅም የማይመስለው ሰው ካለ ነገረ ድኅነትን ጨርሶ አልተረዳም፡፡ እንደዚያ ቢሆን ኖሮ እግዚአብሔር በድንግል ማርያም ተፀንሶ ተወልዶ ሠላሳ ዓመታትን መቆየት ሳያስፈልገው ልክ የመጀመሪያውን አዳም እንደፈጠረው የሠላሳ ዓመት የሆነ ሥጋንና ነፍስን ለራሱ ፈጥሮ መለኮቱን አዋሕዶ ሰው መሆን ይችል ነበር፡፡ ይህንን ቢያደርግም ሦስት ዓመታት በምድር ላይ አስተምሮ በጊዜው ተሰቅሎ የማዳን ሥራውን መፈጸም ይችል ነበር፡፡ እርሱ ግን ማዳኑን የጀመረው በማሕፀን ከመፀነስ ነበር፡፡ አረጋዊው ስምዖን ‘ዓይኖቼ ማዳንህን አይተዋል’ እንዳለ ማዳኑንም የጀመረው ሕፃን ሆኖ በመታቀፉ ነው፡፡ ሉቃ. ፪፥፴ አልፋና ኦሜጋ እኔ ነኝ ላለው ክርስቶስ በምድር ላይ በቆየበት መዋዕለ ሥጋዌው አልፋው ድንግል ማርያም ስትሆን ኦሜጋው መስቀል ነበር፡፡ የተሰቀለ ቀን ብቻ አይተህ ልታውቀው አትችልም፡፡ ሁለተኛ አዳምነቱ ዘልቆ የሚሰማህ ወደ ልደቱ ስትመለስ ነው፡፡ የሰው ልጅ ቁስልም የሻረው ጌታ ሊወለድ ካለበት ቅፅበት ጀምሮ ነው" የብርሃን እናት ገጽ 97 በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ታገኙታላችሁ (Eagle Books and Stationery) ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት

የ"ሕማማት" መጽሐፍ 22ኛ ዕትም "እግዚአብሔር የሰው ልጅን ያዳነበት መንገድ በዕለተ ዐርብ በመሰቀሉና መከራን በመቀበሉ ብቻ የሚመስለውና ከነገረ መስቀሉ ውጪ ያለው ጉዳይ የሚጠቅም የማይመስለው ሰው
የ"ሕማማት" መጽሐፍ 22ኛ ዕትም "እግዚአብሔር የሰው ልጅን ያዳነበት መንገድ በዕለተ ዐርብ በመሰቀሉና መከራን በመቀበሉ ብቻ የሚመስለውና ከነገረ መስቀሉ ውጪ ያለው ጉዳይ የሚጠቅም የማይመስለው ሰው ካለ ነገረ ድኅነትን ጨርሶ አልተረዳም፡፡ እንደዚያ ቢሆን ኖሮ እግዚአብሔር በድንግል ማርያም ተፀንሶ ተወልዶ ሠላሳ ዓመታትን መቆየት ሳያስፈልገው ልክ የመጀመሪያውን አዳም እንደፈጠረው የሠላሳ ዓመት የሆነ ሥጋንና ነፍስን ለራሱ ፈጥሮ መለኮቱን አዋሕዶ ሰው መሆን ይችል ነበር፡፡ ይህንን ቢያደርግም ሦስት ዓመታት በምድር ላይ አስተምሮ በጊዜው ተሰቅሎ የማዳን ሥራውን መፈጸም ይችል ነበር፡፡ እርሱ ግን ማዳኑን የጀመረው በማሕፀን ከመፀነስ ነበር፡፡ አረጋዊው ስምዖን ‘ዓይኖቼ ማዳንህን አይተዋል’ እንዳለ ማዳኑንም የጀመረው ሕፃን ሆኖ በመታቀፉ ነው፡፡ ሉቃ. ፪፥፴ አልፋና ኦሜጋ እኔ ነኝ ላለው ክርስቶስ በምድር ላይ በቆየበት መዋዕለ ሥጋዌው አልፋው ድንግል ማርያም ስትሆን ኦሜጋው መስቀል ነበር፡፡ የተሰቀለ ቀን ብቻ አይተህ ልታውቀው አትችልም፡፡ ሁለተኛ አዳምነቱ ዘልቆ የሚሰማህ ወደ ልደቱ ስትመለስ ነው፡፡ የሰው ልጅ ቁስልም የሻረው ጌታ ሊወለድ ካለበት ቅፅበት ጀምሮ ነው። በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ታገኙታላችሁ (Eagle Books and Stationery) ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት

የሥርዐተ ቤተክርስቲያናችን ጉዳይ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ የታወቀ ነው። ለዚህ መቃናት ደግሞ የድርሻየን ለመወጣት ይህን መጽሐፍ አዘጋጅቻለሁ። ገቢው ለጽርሐ ጽዮን ገዳም እንዲውል ፍላጎቴ ነበር። ተሳካ
የሥርዐተ ቤተክርስቲያናችን ጉዳይ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ የታወቀ ነው። ለዚህ መቃናት ደግሞ የድርሻየን ለመወጣት ይህን መጽሐፍ አዘጋጅቻለሁ። ገቢው ለጽርሐ ጽዮን ገዳም እንዲውል ፍላጎቴ ነበር። ተሳካልኝም። ትናንት ሁለተኛ ዕትሙ ወጥቷል። የመጀመሪያ ዕትሙ ገዳሙን ለመደገፍ በተደረገ ጉባኤ ላይ በመሸጡ ለብዙዎቻችሁ የተዳረሰ አልመሰለኝም። በተደጋጋሚ በሚደርሰኝ ጥያቄ መሠረት ለምእመናን ሁሉ እንዲዳረስ 2000 ቅጅዎች ብቻ ቢሆኑም በድጋሜ እንዲታተም የገዳሙን አሠሪ ኮሚቴ በማሳሰብ እንዲታተም አስደርጌያለሁ። ከዚህ በኋላ እንኳን በሕትመቱ ዋጋ ማሻቀብ ምክንያት የሚቻል አይመስለኝም። ዐቅሙና ፍላጎቱ ያላችሁ ውድ ምእመናን በቅጅዎች ማነስ ምክንያት በጥቂት ቀናት ሊያልቅ ስለሚችል በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ መጽሐፉንም አንብባቸው ሥርዓቷን ዕወቁ፤ ለመግዛት በምታወጡት ገንዘብ ደግሞ ገዳሙንና በገዳሙ ያለውን አብነት ት.ቤትም ደግፉ። ( ሊቀ ሊቃውንት ስምዐኮነ መልአክ) በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ታገኙታላችሁ (Eagle Books and Stationery) ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት

የሥርዐተ ቤተክርስቲያናችን ጉዳይ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ የታወቀ ነው። ለዚህ መቃናት ደግሞ የድርሻየን ለመወጣት ይህን መጽሐፍ አዘጋጅቻለሁ። ገቢው ለጽርሐ ጽዮን ገዳም እንዲውል ፍላጎቴ ነበር። ተሳካ
የሥርዐተ ቤተክርስቲያናችን ጉዳይ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ የታወቀ ነው። ለዚህ መቃናት ደግሞ የድርሻየን ለመወጣት ይህን መጽሐፍ አዘጋጅቻለሁ። ገቢው ለጽርሐ ጽዮን ገዳም እንዲውል ፍላጎቴ ነበር። ተሳካልኝም። ትናንት ሁለተኛ ዕትሙ ወጥቷል። የመጀመሪያ ዕትሙ ገዳሙን ለመደገፍ በተደረገ ጉባኤ ላይ በመሸጡ ለብዙዎቻችሁ የተዳረሰ አልመሰለኝም። በተደጋጋሚ በሚደርሰኝ ጥያቄ መሠረት ለምእመናን ሁሉ እንዲዳረስ 2000 ቅጅዎች ብቻ ቢሆኑም በድጋሜ እንዲታተም የገዳሙን አሠሪ ኮሚቴ በማሳሰብ እንዲታተም አስደርጌያለሁ። ከዚህ በኋላ እንኳን በሕትመቱ ዋጋ ማሻቀብ ምክንያት የሚቻል አይመስለኝም። ዐቅሙና ፍላጎቱ ያላችሁ ውድ ምእመናን በቅጅዎች ማነስ ምክንያት በጥቂት ቀናት ሊያልቅ ስለሚችል በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ መጽሐፉንም አንብባቸው ሥርዓቷን ዕወቁ፤ ለመግዛት በምታወጡት ገንዘብ ደግሞ ገዳሙንና በገዳሙ ያለውን አብነት ት.ቤትም ደግፉ። በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ታገኙታላችሁ (Eagle Books and Stationery) ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት

ዮሴፍ ግብፅ ወርዶ ፣ የግብፅን ንጉሥ የፈርኦንን ሕልም ፈትቶ ፣ ሀገረ ገዢ ሆኖ ነበር፡፡ ግብፅን ከረሃብ ከማዳንም አልፎ የዓለም የእህል ጎተራ እንድትሆን አድርጓት ነበረ፡፡ ይህንን የዮሴፍን ውለታ
ዮሴፍ ግብፅ ወርዶ ፣ የግብፅን ንጉሥ የፈርኦንን ሕልም ፈትቶ ፣ ሀገረ ገዢ ሆኖ ነበር፡፡ ግብፅን ከረሃብ ከማዳንም አልፎ የዓለም የእህል ጎተራ እንድትሆን አድርጓት ነበረ፡፡ ይህንን የዮሴፍን ውለታ ያልዘነጋው የግብፅ ንጉሥ ፈርኦን ለዮሴፍና በቁጥር ሰባ ለነበሩት የዮሴፍ ዘመዶች የክብር ማረፊያ ሠጥቶ እንደ ሀገራቸው ተስፋፍተው እየተዋለዱ በግብፅ እንዲኖሩ አደረጋቸው፡፡ በፈርኦን ላይ ፈርኦን ፣ በትውልድ ላይ ትውልድ ሲተካ ግን ድንገት ‘ዮሴፍን የማያውቅ ፈርኦን ተነሣ’ (ዘጸ. 1፡8) በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ታገኙታላችሁ (Eagle Books and Stationery) ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት

💥ሰፌልያ🩸 "ሰፌልያ" የቅዱስ ጳውሎስ ሕይወትን የሚተርክ እስከ ዛሬ ያልሰማናቸውን ዕውቀቶች እየተደመምን የምንጠጣበትና ጽናት የምናግኝበት ልዩ መጽሐፍ ነው። በሰባኪ ወንጌል ቀሲስ ያሬድ ገ/መድኅን
💥ሰፌልያ🩸 "ሰፌልያ" የቅዱስ ጳውሎስ ሕይወትን የሚተርክ እስከ ዛሬ ያልሰማናቸውን ዕውቀቶች እየተደመምን የምንጠጣበትና ጽናት የምናግኝበት ልዩ መጽሐፍ ነው። በሰባኪ ወንጌል ቀሲስ ያሬድ ገ/መድኅን ተደርሶ ለአንባቢያን የቀረበው ይህ አዳዲስ መረጃዎችን የሸከፈው መጽሐፍ፥ የዓለም ብርሃን ንዋይ ኅሩይ ስለ ተባለው የአገልግሎት ውጣ ውረድን የሚዳስስ ሥራ ነው። በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ታገኙታላችሁ (Eagle Books and Stationery) ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት

#አንቀጸ_ብርሃን_በማኅሌት_አገልግሎት አንቀጸ ብርሃን ሊቁ ቅዱስ ያሬድ በደረሰው ምዕራፍ በሚባለው ድርሰቱ ውስጥ የሚገኝ አንድ የአገልግሎት ክፍል ሲሆን በማኅሌት ውስጥ በዜማ የሚደርስባቸው የተለዩ ጊ
#አንቀጸ_ብርሃን_በማኅሌት_አገልግሎት አንቀጸ ብርሃን ሊቁ ቅዱስ ያሬድ በደረሰው ምዕራፍ በሚባለው ድርሰቱ ውስጥ የሚገኝ አንድ የአገልግሎት ክፍል ሲሆን በማኅሌት ውስጥ በዜማ የሚደርስባቸው የተለዩ ጊዜያት አሉት፡፡ እነዚህም 1. የካቲት ስምት በዓለ ስምዖን አረዊ፣ መጋቢት መስቀል፣ መጋቢት በዓለ እግዚእ እነዚህ ሦስቱ በዓላት እሑድ ላይ ውለው ስቡሕ ተብሎ ከተቆመ ከሰንበት መወድሱ ሲደረስ በውዳሴ ማርያም ዜማው ቦታ የአንቀጸ ብርሃን ዜማ ይባላል። 2. በሆሣዕና ዕለትም የሰንበት መወድሱ ከተቆመ በውዳሴ ማርያም ዜማው ቦታ አንቀጸ ብርሃን በዜማ ይባላል። 3. ከታኅሣሥ 7 እስከ 27 ባሉት 21 ዕለታት በሚውሉት ሦስት ሰንበታት/እሑዶች/ ማለትም ስብከ፣ ብርሃን ኖላዊ ሰንበት መወድሱ ሲቆም አንቀጸ ብርሃን በዜማ ይባላል በተለይ የድጓ ዩኒቨርሲቲ በሆነችው በቅድስት ቤተ ልሔም ከላይ በተጠቀሱት ጊዜያት በመልክአ ውዳሴውም ቦታ መልክአ አንቀጸ ብርሃን ያደርሳሉ፡፡ ይህ አሁን የምንገኝበት ዘመነ ስብከት ከቅዱስ ያሬድ እና ከአንቀጽ ብርሃን ምስጋናው ጋር ልዩ ታሪክ አሉ፡፡ ይኸውም በቅዱስ ያሬድ ዘመን የነበሩ ንጉሥ ዐፄ ገብረ መስቀል በጣዕመ ዜማው ደስ ስለተሰኙ ዕለት ዕለት በቤተ እግዚአብሔር የሚደርስ፤ ለእግዚአብሔር መመስገኛ ይሆን ዘንድ ይህንን አዲስ ዜማ ተምራችሁ አስተምሩ ብለው ለሊቃውንቱ ነገሯቸው፡፡ በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ታገኙታላችሁ (Eagle Books and Stationery) ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት

#አንቀጸ_ብርሃን_በማኅሌት_አገልግሎት #ዛሬ_ቅዱስ_ያሬድ_ነው። አንቀጸ ብርሃን ሊቁ ቅዱስ ያሬድ በደረሰው ምዕራፍ በሚባለው ድርሰቱ ውስጥ የሚገኝ አንድ የአገልግሎት ክፍል ሲሆን በማኅሌት ውስጥ በዜማ
#አንቀጸ_ብርሃን_በማኅሌት_አገልግሎት #ዛሬ_ቅዱስ_ያሬድ_ነው። አንቀጸ ብርሃን ሊቁ ቅዱስ ያሬድ በደረሰው ምዕራፍ በሚባለው ድርሰቱ ውስጥ የሚገኝ አንድ የአገልግሎት ክፍል ሲሆን በማኅሌት ውስጥ በዜማ የሚደርስባቸው የተለዩ ጊዜያት አሉት፡፡ እነዚህም 1. የካቲት ስምት በዓለ ስምዖን አረዊ፣ መጋቢት መስቀል፣ መጋቢት በዓለ እግዚእ እነዚህ ሦስቱ በዓላት እሑድ ላይ ውለው ስቡሕ ተብሎ ከተቆመ ከሰንበት መወድሱ ሲደረስ በውዳሴ ማርያም ዜማው ቦታ የአንቀጸ ብርሃን ዜማ ይባላል። 2. በሆሣዕና ዕለትም የሰንበት መወድሱ ከተቆመ በውዳሴ ማርያም ዜማው ቦታ አንቀጸ ብርሃን በዜማ ይባላል። 3. ከታኅሣሥ 7 እስከ 27 ባሉት 21 ዕለታት በሚውሉት ሦስት ሰንበታት/እሑዶች/ ማለትም ስብከ፣ ብርሃን ኖላዊ ሰንበት መወድሱ ሲቆም አንቀጸ ብርሃን በዜማ ይባላል በተለይ የድጓ ዩኒቨርሲቲ በሆነችው በቅድስት ቤተ ልሔም ከላይ በተጠቀሱት ጊዜያት በመልክአ ውዳሴውም ቦታ መልክአ አንቀጸ ብርሃን ያደርሳሉ፡፡ ይህ አሁን የምንገኝበት ዘመነ ስብከት ከቅዱስ ያሬድ እና ከአንቀጽ ብርሃን ምስጋናው ጋር ልዩ ታሪክ አሉ፡፡ ይኸውም በቅዱስ ያሬድ ዘመን የነበሩ ንጉሥ ዐፄ ገብረ መስቀል በጣዕመ ዜማው ደስ ስለተሰኙ ዕለት ዕለት በቤተ እግዚአብሔር የሚደርስ፤ ለእግዚአብሔር መመስገኛ ይሆን ዘንድ ይህንን አዲስ ዜማ ተምራችሁ አስተምሩ ብለው ለሊቃውንቱ ነገሯቸው፡፡ በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ያገኙታል (Eagle Books and Stationery) ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት

💥ሰፌልያ🩸 "ሰፌልያ" የቅዱስ ጳውሎስ ሕይወትን የሚተርክ እስከ ዛሬ ያልሰማናቸውን ዕውቀቶች እየተደመምን የምንጠጣበትና ጽናት የምናግኝበት ልዩ መጽሐፍ ነው። በሰባኪ ወንጌል ቀሲስ ያሬድ ገ/መድኅን
+5
💥ሰፌልያ🩸 "ሰፌልያ" የቅዱስ ጳውሎስ ሕይወትን የሚተርክ እስከ ዛሬ ያልሰማናቸውን ዕውቀቶች እየተደመምን የምንጠጣበትና ጽናት የምናግኝበት ልዩ መጽሐፍ ነው። በሰባኪ ወንጌል ቀሲስ ያሬድ ገ/መድኅን ተደርሶ ለአንባቢያን የቀረበው ይህ አዳዲስ መረጃዎችን የሸከፈው መጽሐፍ፥ የዓለም ብርሃን ንዋይ ኅሩይ ስለ ተባለው የአገልግሎት ውጣ ውረድን የሚዳስስ ሥራ ነው። በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ታገኙታላችሁ (Eagle Books and Stationery) ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት

ኪዳነ ምሕረት የምሕረት ቃል ኪዳን የተሰጠበት ይህ ዕለት ታላቅ ነውና ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በድምቅት ታከብረዋለች፡፡ ቀድሞ ለነበሩ ኪዳናት ማለትም ኪዳነ አዳም፣ ኪዳነ ኖህ፣ ኪዳነ መልከ ጸዴቅ፣
ኪዳነ ምሕረት የምሕረት ቃል ኪዳን የተሰጠበት ይህ ዕለት ታላቅ ነውና ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በድምቅት ታከብረዋለች፡፡ ቀድሞ ለነበሩ ኪዳናት ማለትም ኪዳነ አዳም፣ ኪዳነ ኖህ፣ ኪዳነ መልከ ጸዴቅ፣ ኪዳነ አብርሃም፣ ኪዳነ ሙሴና ኪዳነ ዳዊት መደምደሚያ ነውና፡፡ ዘለዓለማዊ ስለ ሆነው የማያልፍ የምሕረት ቃል ኪዳን እየታሰበም በመዝሙር፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ በክርስቶስ ክርስቲያን ለምንባል ለእኛ የሐዲስ ኪዳን የቤተ ክርስቲያን ልጆችም ይህ አዲስ ውል የተደረገልን ለነፍሳችን ድኅነት በመሆኑ በስሟ እየተማጸንን እንዲሁም መታሰቢያዋን እያደረግን ለተራቡት ማብላት፣ ለተጠሙት ማጠጣትና ችግረኛ መርዳት ይገባናል፡፡ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ጸሎት፣ አማላጅነትና ተረዳኢነት አይለየን፤ አሜን!

ለ ዐቢይ ጾማችን መነበብ ካለባቸው መጻሕፍት መካከል የ ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ "መድሎተ ጽድቅ"(የእውነት ሚዛን) ነው።በሶስት ቅጽ የተዘጋጀ ሲሆን የግድ መነበብ ካለባቸው መጻሕፍት መካከል አንዱ ነው
ለ ዐቢይ ጾማችን መነበብ ካለባቸው መጻሕፍት መካከል የ ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ "መድሎተ ጽድቅ"(የእውነት ሚዛን) ነው።በሶስት ቅጽ የተዘጋጀ ሲሆን የግድ መነበብ ካለባቸው መጻሕፍት መካከል አንዱ ነው።በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ታገኙታላችሁ።

♦ክብር ለየካቲት 12 ሰማዕታት! " የካቲት ሚካኤል መቼ ተከበረ፣ ዶማ ይዞ ዋለ ሰው እየቆፈረ ! " ጀግኖቹን ሞገስ አስገዶምንና አብረሃም ደቦጭን ፍለጋ ከ30ሺ በላይ የአዲስ አበባ ነዋሪ በፋሺስቱ
♦ክብር ለየካቲት 12 ሰማዕታት! " የካቲት ሚካኤል መቼ ተከበረ፣ ዶማ ይዞ ዋለ ሰው እየቆፈረ ! " ጀግኖቹን ሞገስ አስገዶምንና አብረሃም ደቦጭን ፍለጋ ከ30ሺ በላይ የአዲስ አበባ ነዋሪ በፋሺስቱ ግራዚያኑ የተጨፈጨፉበት ቀን ነው! "ሰው ሊኖር ሰው ሞቶ" ዘላለማዊ ክብር ለተሰው ጀግኖች አርበኞቻችን ! 💚💛❤️

💥ሰፌልያ🩸 "ሰፌልያ" የቅዱስ ጳውሎስ ሕይወትን የሚተርክ እስከ ዛሬ ያልሰማናቸውን ዕውቀቶች እየተደመምን የምንጠጣበትና ጽናት የምናግኝበት ልዩ መጽሐፍ ነው። በሰባኪ ወንጌል ቀሲስ ያሬድ ገ/መድኅን
💥ሰፌልያ🩸 "ሰፌልያ" የቅዱስ ጳውሎስ ሕይወትን የሚተርክ እስከ ዛሬ ያልሰማናቸውን ዕውቀቶች እየተደመምን የምንጠጣበትና ጽናት የምናግኝበት ልዩ መጽሐፍ ነው። በሰባኪ ወንጌል ቀሲስ ያሬድ ገ/መድኅን ተደርሶ ለአንባቢያን የቀረበው ይህ አዳዲስ መረጃዎችን የሸከፈው መጽሐፍ፥ የዓለም ብርሃን ንዋይ ኅሩይ ስለ ተባለው የአገልግሎት ውጣ ውረድን የሚዳስስ ሥራ ነው። በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ታገኙታላችሁ (Eagle Books and Stationery) ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት

ይህ የንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ የሚትዋወቅበት ቻናል ነው። ንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ (Eagle Books and Stationery) ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮሊንክ ዩንቨርስቲ  ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት https://t.me/EagleBooksandStationery1223                                                      👆

“ቃልኪዳን በነገረ ድኅነት” (በዲ/ን ያረጋል አበጋዝ) ቆየት ካሉ ነገር ግን እንደ መጽሐፉ ብስለት ብዙዎች እጅ ካልገቡ፣ በጥልቅ ትንታኔ ከተዘጋጁ መጻሕፍት አንዱ የዲ/ን ያረጋል አበጋዝ “ቃል ኪዳን
“ቃልኪዳን በነገረ ድኅነት” (በዲ/ን ያረጋል አበጋዝ) ቆየት ካሉ ነገር ግን እንደ መጽሐፉ ብስለት ብዙዎች እጅ ካልገቡ፣ በጥልቅ ትንታኔ ከተዘጋጁ መጻሕፍት አንዱ የዲ/ን ያረጋል አበጋዝ “ቃል ኪዳን በነገረ ድኅነት” በሚል ርእስ የተዘጋጀው መጽሐፍ ነው፡፡  ይህን መጽሐፍ ያነበቡ አንባቢያን ትልቅ መንፈሳዊ መረዳትን ስለሚጠይቀው ስለ ቃል ኪዳንና ነገረ ድኀነት  በቂ ግንዛቤ አግኝተውበት እምነታቸውን በማጽናት ከክርስቶስና ከቅዱሳን ጋር ተጣብቀው በምድር ሰማያውያንን መላእክትን መስለው ተዋሕዶዊ አኗኗርን ገንዘብ አድርገው ተመላልሰውበታል፡፡ ይህ መጽሐፍ ቅዱሳን ከአምላካቸው ጋር ያደረጉትን ቃልኪዳንና በተሰጣቸው ቃል ኪዳን እኛ እንዴት መጠቀም እንዳለብን የሚተነትን ብቻ ሳይሆን፣ ነገረ ድኅነትን ተተርሰው ለሚነሡ ጥያቄዎች መልስ የሚሰጥ፣ ተግባራዊ ምልልሳችን በክርስትና ሕይወታችን ውስጥ ያለውን ፋይዳ፣ ስለንስሐና ሒደቶቹም በቂ ግንዛቤ እንዲኖረን ያበቃናል፡፡ መጽሐፉ በሰባት ምዕራፎች የተከፈለና በ188 ገጾች ተሰንዶ ለአንባቢያን በሚመች መልኩ የተዘጋጀ ግሩም መጽሐፍ ነው፡፡ ገዝታችሁ አንብቡት መንፈሳዊ ትቅሞችን ትጠቀሙበታላችሁ፡፡ መጻሕፍቱን:- በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ያገኙታል።                                                                              

♦☀️ 🍃 አስተርዕየ ማርያም 🌾 🍂 ወር በገባ በ21ኛው ቀን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን የመታሰቢያ ቀን ነው፡፡ ለመሆኑ ምክንያቱ ምንድን ነው?! ምክንያቱ የእመቤታችንን በዓለ እረፍት የ
♦☀️  🍃  አስተርዕየ ማርያም   🌾 🍂 ወር በገባ በ21ኛው ቀን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን የመታሰቢያ ቀን  ነው፡፡ ለመሆኑ ምክንያቱ ምንድን ነው?! ምክንያቱ የእመቤታችንን በዓለ እረፍት የምናስብት በመሆኑ ነው ፡፡ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ሞትና ትንሣኤ በነገረ ማርያም አበው እንደሚያስረዱት ዕረፍቷ በጥር 21 እሑድ ነው ። ጥር 21 አስተርእዮ ማርያም ይባላል፡፡ አስተርእዮ ማለት መታየት፣ መገለጥ ማለት ነው። ቃሉ አስተርአየ ታየ፡ ተገለጠ ከሚለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ነው። ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስክርስቶስ በገባው ቃል ኪዳን መሠረት በሥጋ የተገለጠበት(የታየበት) ፣አንድነት ሦስትነቱም የተገለጠበት ወቅት በመሆኑ ከልደት በዓል እስከ ጥር መጨረሻ በሙሉ ዘመነ አስተርእዮ በመባል ይታወቃል። የእመቤታችን በዓለ ዕረፍት በዘመነ አስተርእዮ ውስጥ ስለሚከበር “አስተርእዮ ማርያም” ተብሏል። የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን አማላጅነትና በረከት አይለየን፣ የበረከቷ ተካፋዮች እንሆን ዘንድ ልዑል እግዚአብሔር ይርዳን አሜን  🙏🙏🙏

ይህ የንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ የሚትዋወቅበት ቻናል ነው። ንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ (Eagle Books and Stationery) ፦ስልክ 0913083816 / 0931144330 ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮሊንክ ዩንቨርስቲ  ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት https://t.me/EagleBooksandStationery1223                                                      👆

ጥር_18_2016 በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ ቅዳሜ የሰማዕቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ዓመታዊ በዓል በጋራ እናክብር
ጥር_18_2016 በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ ቅዳሜ የሰማዕቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ዓመታዊ በዓል በጋራ እናክብር