ch
Feedback
ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።

ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።

前往频道在 Telegram

📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623

显示更多
3 303
订阅者
-224 小时
-107
-3830
帖子存档
በግዮን መጻሕፍት መደብር የተለያዩ መጻሕፍቶችን በልዩ ቅናሽ ታገኛላችሁ። ይጎብኙን - ደርዛቸውን የጠበቁ አዳዲስና ነባር ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍቶችን ያገኛሉ! ለበለጠ መረጃ በ0913083816 ይደውሉ።
+2
በግዮን መጻሕፍት መደብር የተለያዩ መጻሕፍቶችን በልዩ ቅናሽ ታገኛላችሁ። ይጎብኙን - ደርዛቸውን የጠበቁ አዳዲስና ነባር ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍቶችን ያገኛሉ! ለበለጠ መረጃ በ0913083816 ይደውሉ።

#የደብተራ_በአማን_ነጸረ ወልታ ጽድቅ መጽሐፍ ለአራተኛ ጊዜ ታትሞ በገበያ ላይ ውሏል። የሽፋን ዋጋው 400 ብር ሲኾን በግዮን መጻሕፍት መደብር በልዩ ቅናሽ ታገኙታላችሁ። ይጎብኙን - ደርዛቸውን የጠ
#የደብተራ_በአማን_ነጸረ ወልታ ጽድቅ መጽሐፍ ለአራተኛ ጊዜ ታትሞ በገበያ ላይ ውሏል። የሽፋን ዋጋው 400 ብር ሲኾን በግዮን መጻሕፍት መደብር በልዩ ቅናሽ ታገኙታላችሁ። ይጎብኙን - ደርዛቸውን የጠበቁ አዳዲስና ነባር ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍትን ያገኛሉ! ለበለጠ መረጃ በ0913083816 ይደውሉ።

#እንደዚህ_አድርግ! ስትተኛ— ጸልይ! ስትነቃ— ጸልይ! ሕይወት ስትከብድ— ጸልይ! ደስተኛ ስትሆን— ጸልይ! እርግጠኛ መሆን ሲከብድህ— ጸልይ! በምንም ሁኔታ ጸልይ. . . ተአምራቱን ታየዋለህ፤ ምክን
+1
#እንደዚህ_አድርግ! ስትተኛ— ጸልይ! ስትነቃ— ጸልይ! ሕይወት ስትከብድ— ጸልይ! ደስተኛ ስትሆን— ጸልይ! እርግጠኛ መሆን ሲከብድህ— ጸልይ! በምንም ሁኔታ ጸልይ. . . ተአምራቱን ታየዋለህ፤ ምክንያቱም፦ እግዚአብሔር ሁልጊዜ ከአንተ ጋር ነውና!! #ትምህርተ_ሺኖዳ መጽሐፍ #አቡነ_ሺኖዳ_መልስ_አላቸው መጽሐፍ ሁለቱም የአቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ አዲስ መጽሐፍት በገቢያ ላይ በግዮን መጻሕፍት በደብር በልየ ቅናሽ ታገኙታለችሁ።

#ዜና_ድጋሚ_ኅትመት ፩. የልቡና ችሎት - በዲ/ን በረከት አዝመራው - ዕቅበተ እምነታዊ ይዘት ያለው ሲሆን የሽፋን ዋጋው 700 ብር ፪. አኰቴተ ቍርባን - በቀሲስ ዶ/ር መብራህቱ ኪሮስ - ነገረ መ
+1
#ዜና_ድጋሚ_ኅትመት ፩. የልቡና ችሎት - በዲ/ን በረከት አዝመራው - ዕቅበተ እምነታዊ ይዘት ያለው ሲሆን የሽፋን ዋጋው 700 ብር ፪. አኰቴተ ቍርባን - በቀሲስ ዶ/ር መብራህቱ ኪሮስ - ነገረ መለኮታዊ ይዘት ያለው ሆኖ የሽፋን ዋጋው በ750 ብር ቀርቧል። በግዮን መጻሕፍት መደብር በልዩ ቅናሽ ታገኙታላችሁ። ይጎብኙን - ደርዛቸውን የጠበቁ አዳዲስና ነባር ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍትን ያገኛሉ! ለበለጠ መረጃ በ0913083816 ይደውሉ። t.me/GhionBooksGhionBookStore1623

እነዚ ነገረ መለኮትን የተመለከቱ7 መጻሕፍቶች የተወሰነ ቅጂዎች አሉን። በግዮን መጻሕፍት መደብር በልዩ ቅናሽ ታገኙታላችሁ። ፦ስልክ 0913083816 /0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገ
እነዚ ነገረ መለኮትን የተመለከቱ7 መጻሕፍቶች የተወሰነ ቅጂዎች አሉን። በግዮን  መጻሕፍት  መደብር በልዩ ቅናሽ  ታገኙታላችሁ። ፦ስልክ 0913083816 /0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ

#ዜና_ድጋሚ_ኅትመት ለረጅም ጊዜ ከገበያ ጠፍቶ የነበረውና ተወዳጁ ዜና አበው መጽሐፍ ድጋሚ ታትሞ በመጻሕፍት መደብራችን እየተሸጠ ይገኛል።
#ዜና_ድጋሚ_ኅትመት ለረጅም ጊዜ ከገበያ ጠፍቶ የነበረውና ተወዳጁ ዜና አበው መጽሐፍ ድጋሚ ታትሞ በመጻሕፍት መደብራችን እየተሸጠ ይገኛል።

"የልቡና ችሎት" መጽሐፍ ሦስተኛ እትም ዛሬ ወጥቷል። *** በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ። አድራሻ፦ ገነተ ጽጌ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማህበረ በኵር ሰንበቴ ፊት ለፊት ስልክ፦ 09130838
"የልቡና ችሎት" መጽሐፍ ሦስተኛ እትም ዛሬ ወጥቷል። *** በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ። አድራሻ፦ ገነተ ጽጌ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማህበረ በኵር ሰንበቴ ፊት ለፊት ስልክ፦ 0913083816/0931144330

የጎንደር መንበረ መንግስት መድሃኒዓለም የአራቱ መጽሐፍት ቤት መምህር እና አስተዳዳሪ ሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ የተረጎሙት 1044 ገጽ ያለው የሐይማኖተ አበው የትርጓሜ መጽሐፋቸው ድጋሜ ታትሞ ለገበ
+1
የጎንደር መንበረ መንግስት መድሃኒዓለም የአራቱ መጽሐፍት ቤት መምህር እና አስተዳዳሪ ሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ የተረጎሙት 1044 ገጽ ያለው የሐይማኖተ አበው የትርጓሜ መጽሐፋቸው ድጋሜ  ታትሞ ለገበያ ቀርቧል። የመጽሐፉ ገቢ ለጎንደር ጉባኤ ቤት ነው ተብሏል። በግዮን መጻሕፍት መደብር ዘወትር በልዩ ቅናሽ ታገኙታላችሁ።

#ድጋሚ_የታተሙ_መጻሕፍት ፩. ኮክሐ ሃይማኖት - የሽፋን ዋጋው 650 ብር ፪. መጽሐፈ ሲኖዶስ - የሽፋን ዋጋው 500 ብር ፫. ባሕረ ሐሳብ (ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ) የሽፋን ዋጋው 400 ብር በግዮ
+2
#ድጋሚ_የታተሙ_መጻሕፍት ፩. ኮክሐ ሃይማኖት - የሽፋን ዋጋው 650 ብር ፪. መጽሐፈ ሲኖዶስ - የሽፋን ዋጋው 500 ብር ፫. ባሕረ ሐሳብ (ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ) የሽፋን ዋጋው 400 ብር በግዮን መጻሕፍት መደብር በልዩ ቅናሽ ታገኙታላችሁ። ይጎብኙን - ደርዛቸውን የጠበቁ አዳዲስና ነባር ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍትን ያገኛሉ! እንዲሁም የታሪክና ልብወለድ ሳይኮለጂና የፍልስፍና መጽሐፍቶችንም  ያገኛሉ። ለበለጠ መረጃ በ0913083816 ይደውሉ።

የክርስቶስ የባሕርይ አምላነት በቅዳሴ ማርያምና በውዳሴ ማርያም በቅዳሴ ማርያምና በቅዳሴ ማርያም ላይ በስፋት የተነገረው ስለ ምሥጢረ ሥላሴ ስለና ምሥጢረ ሥጋዌ ነው።በተለይም ቅዳሴ ማርያም ስለ ምሥጢ
+1
የክርስቶስ የባሕርይ አምላነት በቅዳሴ ማርያምና በውዳሴ ማርያም በቅዳሴ ማርያምና በቅዳሴ ማርያም ላይ በስፋት የተነገረው ስለ ምሥጢረ ሥላሴ ስለና ምሥጢረ ሥጋዌ ነው።በተለይም ቅዳሴ ማርያም ስለ ምሥጢረ ሥላሴ ጥልቅና ግልጽ በሆነ መንገድ አብራርቶ ያስቀምጣል።ስለዚህ በዓለም የሚኖሩ የሚኖር አንድ ሰው እንኳን ስለ ምሥጢረ ሥላሴ በስፋትና በጥልቀት ማወቅ ቢፈልግ ቅዳሴ ማርያም በጥናትና ምርምር መጠቀም ይችላል ማለት ነው።ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ግን በየግዜው በቅዳሴ ጸሎት ትገለገልበታለች።በምስክርነት ለማሳየት ያህል ከዚህ ከቅዳሴ ማርያም ውስጥ ስለ ምሥጢረ ሥጋዌና ስለ ምሥጢረ ሥላሴ የተነገረውን በጣም በትንሹ ልጥቀስ፦ <<እሳታውያን የሚሆን ሱራፌልና ኪሩቤል ሊነኩት የማይቻላቸው በእውነት እሳት ነው፣ እውነተኛ የጽድቅ መብልንና እውነተኛ የሕይወት መጠጥን ወልሽልናልና ስለዚህ ማርያም ሆይ! እንወድሻለን፣ ከፍ ከፍም እናደርግሻለን። ፦ገጽ 293 የተወሰነ ቅጂዎች አሉን በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ።

#ዜና_መጽሐፍ #ርእስ፦ ሐተታ ዘቅዱስ አትናቴዎስ- ተስእሎተ አንትያኮስ #ይዘት፦ ቅዱስ አትናቴዎስ በዘመኑ የተለያዩ መጻሕፍትን አዘጋጅቷል፡፡ ከሥራዎቹ አንዱ አንትያኮስ የሚባል መኰንን ለጠየቀው ጥያቄ
#ዜና_መጽሐፍ #ርእስ፦ ሐተታ ዘቅዱስ አትናቴዎስ- ተስእሎተ አንትያኮስ #ይዘት፦ ቅዱስ አትናቴዎስ በዘመኑ የተለያዩ መጻሕፍትን አዘጋጅቷል፡፡ ከሥራዎቹ አንዱ አንትያኮስ የሚባል መኰንን ለጠየቀው ጥያቄ መልስ የሰጠበት ይህ “ተስእሎቶ አንትያኮስ" የተባለ መጽሐፍ ነው፡፡ የመኰንኑ ጥያቄና የሊቁ መልስ በሁለት ክፍል የተከፈለ ነው፡፡ የመጀመሪያው ክፍል ሰባ ስምንት ጥያቄዎችንና መልሶቻቸውን የያዘ ሲሆን የሁለተኛው ክፍል ደግሞ አርባ ጥያቄዎችንና መልሶቻቸውን ይዟል፡፡ መጽሐፉ በድምሩ በሊቁ የተመለሱ የ118 ጥያቄዎች መልሶችን ይዟል ፡፡ በእነዚህ ጥያቄዎች ውስጥ ሥነ ፍጥረት፣ ነገረ መለኮት፣ ሥርየተ ኃጢአት፣ ልዩ ልዩ የምግባር ሥራዎችና ሌሎችም ጥያቄዎች ተካተውበታል፡፡ አብዛኞቹ በዚያ ዘመን የነበሩ መናፍቃን ኑፋቄዎች ለመሆናቸው የጥያቄዎች መንፈስ ያስረዳል። #የገጽ_ብዛት፦ 180 #የሽፋን_ዋጋው፦ 290 ብር ___   ከግዮን ቅናሽ ጋር እንጠብቅዎታለን - ለበለጠ መረጃ በ0913083816 ይደውሉ። አድራሻችን፦ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ፥ በምዕራብ በር ማህበረ በኩር ፊት ለፊት።

በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የየኔታ ገብረመድኅን እንየው መጽሐፍ በገበያ ላይ ዋለ። በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ። ደርዛቸውን የጠበቁ አዳዲስና ነባር ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍትን ያገኛሉ! ለበለጠ መ
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የየኔታ ገብረመድኅን እንየው መጽሐፍ በገበያ ላይ ዋለ። በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ። ደርዛቸውን የጠበቁ አዳዲስና ነባር ኦርቶዶክሳዊ መጻሕፍትን ያገኛሉ! ለበለጠ መረጃ በ0913083816 ይደውሉ። አድራሻችን፦ አራዳ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር፥ ማህበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት

አዲስ መጽሐፍ በገያ ላይ ዘአወፈየኒ አወፈይኩከ-፦ የሰጠኝን ሰጠሁህ" ውድ ኦርቶዶክሳውያን በብዙ ፈተና ውስጥ ሁኘ ባለችኝ ትንሽ ጊዜ በትንሿ መረዳቴ ይሄንንን መጽሐፍ፦"ከመዝ ነአምን" በሚል ርዕስ ለ
አዲስ መጽሐፍ በገያ ላይ ዘአወፈየኒ አወፈይኩከ-፦                 የሰጠኝን ሰጠሁህ" ውድ ኦርቶዶክሳውያን በብዙ ፈተና ውስጥ ሁኘ ባለችኝ ትንሽ ጊዜ በትንሿ መረዳቴ ይሄንንን መጽሐፍ፦"ከመዝ ነአምን" በሚል ርዕስ ለማበርከት ሞክሬያለሁ። ኦርቶዶክሳዊነትን ለማስረዳት በተቻለኝ መጠን የደከምሁበት ቢሆንም ከአጠገቤ መጻሕፍትን ባለማግኘቴ ግን እንደ ሚገባ ጽፌዋለሁ ብየ አላስብም። ስለሆነም ርቱዓን ኦርቶዶክሳውያን የጠመመውን አቃንታችሁ፣የጎደለውን ሞልታችሁ፣የገደፍሁትን አርትታችሁ እንድታነቡት እማፀናለሁ።ግድፈተ ቃለ ካለም ግድፈቱ የእኔ ብቻ ነው እንጂ የቤተ ክርስቲያኗ አይደለም። ከመጀመሪያው ጀምሮ አንብበን ከጨረስን በኋላ ቆም ብለን ወደ ኋላ ብናስበው ለአባቶች ትምህርት መግቢያ የሚሆነንን የኦርቶዶክሳዊነት መነሻ ትምህርት እናገኝበታለን ብየ ተስፋ አደርጋለሁ። የእኔ ደስታየ አንብበን ወደ ላይ ወደ አባቶቻችን ሐዋርያት በኅሊና ደርሰን ለልቡናችን ድጋፍ የሚሆን ኦርቶዶክሳዊ መረዳትን ካገኘንበት ነው። ስለሁሉም ነገር አሁን በመንፈሳዊ ተጋድሎ ላለው ትውልድ እና ከእኔ በኋላ ለሚነሣው ትውልድ ኦርቶዶክሳዊ ሐሳቤን በጽሑፍ እንዳስተላልፍ የረዳኝን እግዚአብሔርን አመሰግነዋለሁ። “ጸልዩ ለነ ከመ ይሩጽ ቃለ እግዚአብሔር” ፪ ተሰ ፫፥፩ መምህር ገብረ መድኅን እንየው

አዲስ መጽሐፍ በገያ ላይ ዘአወፈየኒ አወፈይኩከ-፦ የሰጠኝን ሰጠሁህ" ውድ ኦርቶዶክሳውያን በብዙ ፈተና ውስጥ ሁኘ ባለችኝ ትንሽ ጊዜ በትንሿ መረዳቴ ይሄንንን መጽሐፍ፦"ከመዝ ነአምን" በሚል ርዕስ ለ
አዲስ መጽሐፍ በገያ ላይ ዘአወፈየኒ አወፈይኩከ-፦                 የሰጠኝን ሰጠሁህ" ውድ ኦርቶዶክሳውያን በብዙ ፈተና ውስጥ ሁኘ ባለችኝ ትንሽ ጊዜ በትንሿ መረዳቴ ይሄንንን መጽሐፍ፦"ከመዝ ነአምን" በሚል ርዕስ ለማበርከት ሞክሬያለሁ። ኦርቶዶክሳዊነትን ለማስረዳት በተቻለኝ መጠን የደከምሁበት ቢሆንም ከአጠገቤ መጻሕፍትን ባለማግኘቴ ግን እንደ ሚገባ ጽፌዋለሁ ብየ አላስብም። ስለሆነም ርቱዓን ኦርቶዶክሳውያን የጠመመውን አቃንታችሁ፣የጎደለውን ሞልታችሁ፣የገደፍሁትን አርትታችሁ እንድታነቡት እማፀናለሁ።ግድፈተ ቃለ ካለም ግድፈቱ የእኔ ብቻ ነው እንጂ የቤተ ክርስቲያኗ አይደለም። ከመጀመሪያው ጀምሮ አንብበን ከጨረስን በኋላ ቆም ብለን ወደ ኋላ ብናስበው ለአባቶች ትምህርት መግቢያ የሚሆነንን የኦርቶዶክሳዊነት መነሻ ትምህርት እናገኝበታለን ብየ ተስፋ አደርጋለሁ። የእኔ ደስታየ አንብበን ወደ ላይ ወደ አባቶቻችን ሐዋርያት በኅሊና ደርሰን ለልቡናችን ድጋፍ የሚሆን ኦርቶዶክሳዊ መረዳትን ካገኘንበት ነው። ስለሁሉም ነገር አሁን በመንፈሳዊ ተጋድሎ ላለው ትውልድ እና ከእኔ በኋላ ለሚነሣው ትውልድ ኦርቶዶክሳዊ ሐሳቤን በጽሑፍ እንዳስተላልፍ የረዳኝን እግዚአብሔርን አመሰግነዋለሁ። “ጸልዩ ለነ ከመ ይሩጽ ቃለ እግዚአብሔር” ፪ ተሰ ፫፥፩ መምህር ገብረ መድኅን እንየው

#ዜና_ድጋሚ_ኅትመት ኆኅተ ስብከት ዘቅዱስ ያሬድ ቅጽ አንድ ታትሟል! የሽፋን ዋጋው 880 ብር ከግዮን ቅናሽ ጋር እንጠብቃችኋለን!
#ዜና_ድጋሚ_ኅትመት ኆኅተ ስብከት ዘቅዱስ ያሬድ ቅጽ አንድ ታትሟል! የሽፋን ዋጋው 880 ብር ከግዮን ቅናሽ ጋር እንጠብቃችኋለን!

እነዚህን የዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ መጻሕፍቶችን በግዮን መጻሕፍት መደብር በልዩ ቅናሽ ታገኙታላችሁ። ፦ስልክ 0913083816 /0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊ
እነዚህን የዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ መጻሕፍቶችን በግዮን  መጻሕፍት  መደብር በልዩ ቅናሽ  ታገኙታላችሁ። ፦ስልክ 0913083816 /0931144330 አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ

በአብነት ተማሪዎች ሕይወት ዙሪያ የሚያጥነጥነውና በየኔታ ኃይለማርያም ዘውዱ ዘቦሩ ሜዳ የተጻፈው እውነተኛ ታሪክ ላይም የተመሠረተው #ንቡ_ተሜ የተሰኘ መጽሐፍ በገበያ ላይ ዋለ። መጽሐፉ በግዮን መጻሕ
በአብነት ተማሪዎች ሕይወት ዙሪያ የሚያጥነጥነውና በየኔታ ኃይለማርያም ዘውዱ ዘቦሩ ሜዳ የተጻፈው እውነተኛ ታሪክ ላይም የተመሠረተው #ንቡ_ተሜ የተሰኘ መጽሐፍ በገበያ ላይ ዋለ። መጽሐፉ በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታለኝሁ። የሽፋን ዋጋው 380 ብር ይጎብኙን - ከገግዮን ቅናሽ ጋር እንጠብቅዎታለን!

በአብነት ተማሪዎች ሕይወት ዙሪያ የሚያጥነጥነውና በየኔታ ኃይለማርያም ዘውዱ ዘቦሩ ሜዳ የተጻፈው እውነተኛ ታሪክ ላይም የተመሠረተው #ንቡ_ተሜ የተሰኘ መጽሐፍ በገበያ ላይ ዋለ። መጽሐፉ በግዮን መጻሕ
በአብነት ተማሪዎች ሕይወት ዙሪያ የሚያጥነጥነውና በየኔታ ኃይለማርያም ዘውዱ ዘቦሩ ሜዳ የተጻፈው እውነተኛ ታሪክ ላይም የተመሠረተው #ንቡ_ተሜ የተሰኘ መጽሐፍ በገበያ ላይ ዋለ። መጽሐፉ በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታለኝሁ። የሽፋን ዋጋው 380 ብር ይጎብኙን - ገግዮን ቅናሽ ጋር እንጠብቅዎታለን!

"የእግዚአብሔር ዓላማ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዳስተማረው የፈጠረውን የሰውን ልጅ አንድ ቤተሰብ ማድረግ ነው፡፡ ይህም የሚሆነው አንድም በጋብቻ ነው፡፡ የጋብቻ መሠረቱ ደግሞ ፆታዊ ፍቅር ነው፡፡ ቢ
"የእግዚአብሔር ዓላማ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዳስተማረው የፈጠረውን የሰውን ልጅ አንድ ቤተሰብ ማድረግ ነው፡፡ ይህም የሚሆነው አንድም በጋብቻ ነው፡፡ የጋብቻ መሠረቱ ደግሞ ፆታዊ ፍቅር ነው፡፡ ቢሆንም ይህ የዓለምን ሕዝብ ወደ አንድ ቤተሰብነት የሚያመጣው ፍቅር በቤተ ክርስቲያናችን ፋይዳው ታውቆ በትዳር ዙሪያ የምክር አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከሀገረ ስብከት እስከ አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ድረስ ተመሥርተው ሥራ ሲሠራባቸው አይታይም፡፡ እንዲህ ቢደረግ ግን ምእመናን እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በአግባቡ እንዲመላለሱ ማገዝ ይቻል ነበር፡፡" ከመጽሐፉ መግቢያ የተቀነጨበ! _______ በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ። _______

"የእግዚአብሔር ዓላማ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዳስተማረው የፈጠረውን የሰውን ልጅ አንድ ቤተሰብ ማድረግ ነው፡፡ ይህም የሚሆነው አንድም በጋብቻ ነው፡፡ የጋብቻ መሠረቱ ደግሞ ፆታዊ ፍቅር ነው፡፡ ቢ
"የእግዚአብሔር ዓላማ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዳስተማረው የፈጠረውን የሰውን ልጅ አንድ ቤተሰብ ማድረግ ነው፡፡ ይህም የሚሆነው አንድም በጋብቻ ነው፡፡ የጋብቻ መሠረቱ ደግሞ ፆታዊ ፍቅር ነው፡፡ ቢሆንም ይህ የዓለምን ሕዝብ ወደ አንድ ቤተሰብነት የሚያመጣው ፍቅር በቤተ ክርስቲያናችን ፋይዳው ታውቆ በትዳር ዙሪያ የምክር አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከሀገረ ስብከት እስከ አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ድረስ ተመሥርተው ሥራ ሲሠራባቸው አይታይም፡፡ እንዲህ ቢደረግ ግን ምእመናን እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በአግባቡ እንዲመላለሱ ማገዝ ይቻል ነበር፡፡" ከመጽሐፉ መግቢያ የተቀነጨበ! _______ ድጋሚ ታትሞ በሥርጭት ላይ ነው! _______