ch
Feedback
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

前往频道在 Telegram

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.

显示更多
3 308
订阅者
+324 小时
+157
+9130
帖子存档
#ጳጉሜ_2 #ስለ_ህዝብ

#Qaammee_2 #Saba_Keenyaaf
#Qaammee_2 #Saba_Keenyaaf

+1
ጳጉሜ 1 (3)_page-0001.jpg5.62 KB

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የ2016 ዓ.ም የጳጉሜ ቀናት የምስጋና እና የፀሎት ፕሮግራም * * *** * * Waldaa Kiristiyaanaa Warra Wangeelaa Maka
+1
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የ2016 ዓ.ም የጳጉሜ ቀናት የምስጋና እና የፀሎት ፕሮግራም * * *** * * Waldaa Kiristiyaanaa Warra Wangeelaa Makaana Yesuus Itiyoophiyaatti Sagantaan Kadhataa fi Galataa Guyyoota Qaammee Bara 2016

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ የደቡብ ኢትዮጵያ ርኆቦት ስኖዶስ ፕረዚዳንት ቄስ ከተማ ካምሌ በበኩላቸው ያዘኑትን በማጽናናትና ሰላምታ በማቅረብ ስኖዶሱ አድስ ቢሆንም አቅሙ በፈቀደው መጠን ችግር ባለባቸው ሁሉ እየደረሰ፣ እየፀለየና ችግር የደረሰባቸውን ሁሉ እያጽናና እያበረታታ እንደሚገኝ አስታውቋል። ወንጌል ብቻ ሳይሆን የተቸገሩትን መርዳት መሪሁ አድርጎ የሚሠራው ስኖዶሱ ከ56 በላይ የተቸገሩ ቤተሰብ ልጆችንም ከ1ኛ ደረጃ አስከ ዩኒቨርስቲ ድረስ እያስተማረ እንደሚገኝ ተናግሯል። ፕረዝዳንቱ ችግሩ በደረሰበት ማግስት ሐዘናችንን ካስታወቅንበት ጊዜ ጀምሮ እርዳታ እያሰባሰብን ቶሎ ለመድረስ አልቻልንም በማለት ከጉናችን ሆነው የረዱትን አካላትን በሙሉ በእግዚአብሔርና በስኖዶሱ ስም እናመሰግናለን ብሏል። የገረሴ ዙርያ ወረዳ የመንግሥት አካላትም ተጎጂዎችን በመለየት በመጥራትና እርዳታውን በማከፋፈል ስለተባበሩ በእግዚአብሔርና በስኖዶሱ ስም አመሰግናለሁ ብሏል። የካምአለ ባርኤ ኦሮ ቀበሌ የሰው ሕይወት ያለፈበት በመሆኑ በልዩነት የሁለት ሟች ቤተሰቦች የገንዘብ ድጋፍና ለ60 አባወራዎች የምግብ እህል ድጋፍ እንደተደረገላቸው ፕሬዝዳንቱ ተናግሯል።

የኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ የደ/ኢ/ርኆቦት ስኖዶስ ከ300 ሽህ ብር በላይ የሚገመት እህልና ገንዘብ በጋሞ ዞን በገረሴ ዙርያ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ድጋፍ አደረገ። //////////
+8
የኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ የደ/ኢ/ርኆቦት ስኖዶስ ከ300 ሽህ ብር በላይ የሚገመት እህልና ገንዘብ በጋሞ ዞን በገረሴ ዙርያ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ድጋፍ አደረገ። ////////////////////======///////////////// የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ የደደቡብ ኢትዮጵያ ርኆቦት ስኖዶስ ከ300 ሽህ ብር በላይ የሚገመት እህልና ገንዘብ በጋሞ ዞን በገረሴ ዙርያ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ድጋፍ አደረገ። የገረሴ ዙርያ ወረዳ የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ኤርምያስ እሼቴ ድጋፉን ስያከፋፍሉ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር በገረሴ ዙርያ ወረዳ በ13 ቀበሌያት ላይ በተከሰተው ድንገተኛ የመሬት መንሸራተት አደጋ የ6 ሰዎች ሕይወት ያለፈና የ545 አባወራ በቤተሰብ 4196 ሰዎች ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸውን ተናግሯል። አደጋው ከወረዳው አቅም በላይ በመሆኑ ለወገን ደራሽ ወገን በመሆኑ እርዳታ ጥሪ በማስተላለፍ ከተለያዩ አካላት እርዳታ እያሰባሰቡና ተጎጂዎችን እየደገፉ እንደቆዩ አስታውቋል። የሃይማኖት ተቋማት በፀሎት ከመደገፍ ባለፈ በቦታው ደርሰው ተጎጂዎችን በማጽናናትና አቅማቸው በቻለ መጠን በቁሳቁስና በገንዘብ እየደገፉ ከጎናችን ስላልተለዩ በወረዳው መንግስት ስም አመሰግናለሁ ብለዋል። እርስ በርስ መደጋገፍ ባሕላችን በመሆኑ ያለው ሌለው በመስጠት በሐሳብ በጎልበትና በገንዘብ ማህበረሰቡ እርበርስ መደጋገፍ ባሕሉን አጠናክሮ እንዲያስቀጥል ጥሪ አቅርቧል። ስኖዶሱ ያቀረበው 80 ኩንታል ቦቆሎ ከ 9 ቀበሌያት ለመጡ 160 አባወራ ቤተሰቦች እንደተከፋፈለና የጥሬ ገንዘቡ በሞት ቤተሰቦቻቸውን ላጡ ሁለት አባወራዎች መሰጠቱን ከገረሴ ዙርያ ወረዳ ግብርና ልማት ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ዘገባው የገረሴ ዙርያ ወረዳ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ነው

EECMY-DASSC held a one-day peacebuilding campaign in West Ethiopia Nekemte town. This event aimed to encourage widespread par
+9
EECMY-DASSC held a one-day peacebuilding campaign in West Ethiopia Nekemte town. This event aimed to encourage widespread participation in peacebuilding efforts at the community level and to promote the involvement of women in peacebuilding initiatives among both men and women. The Participants were community representatives, peace committee members from the synods, religious leaders, elders, women, and youth from the three synods which are West(Bodji), Begi-gidami and Gimbi Jorgo synods with a total of 50(35 Female)taking part. The project is financed by NMS. #peace #Peacebuilding #womesforpeace

* * * * * * * WKWWMYI'tti Boordii Tajaajila Ijoollee fi Dargaggootaa haaraan filatame walgahii jalqabaa taasiseera. Walgahii kana irratti miseensota boordii hanga ammaatti amanamummaa fi ciminaan tajaajilaa turaniif waraqaan ragaa galateeffannaa kan kennameef yoo ta’u, miseensota boordii haaraa filatamaniif immoo waa’ee tajaajilaa fi itti gaafatamummaa boordii kanaa ibsi kennameera. Daarektarri Qajeelcha Tajaajila Ijoollee fi Dargaggootaa waldattii Wondmagegn Udessa Bidire,  paakeejii hunda-galeessa tajaajila ijoollee fi dargaggootaaf ta’u, kan bara 2022 irraa eegalee qajeelchichaan bocamee irratti hojjatamaa jiru irratti miseensota boordiitiif ibsa kennaniiru. Dhumarrattis, boordichi dhimmoota ariifachiisaa kaawunsilii 20ffaaf dhiyaatan irratti mari'atee kallattii kaa'uudhaan walgahicha xumureera. EECMY Youth Ministry https://t.me/MYSundaySchool https://t.me/eecmyyouthministry

የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት ቦርድ ስብሰባ ተካሄደ:: * * * * * * * የኢት./ወ/ቤ/ክ/መካነ ኢየሱስ አዲሱ ተመራጭ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት ቦርድ የመጀመርያ ስብሰባውን አድርጓል::
+3
የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት ቦርድ ስብሰባ ተካሄደ:: * * * * * * * የኢት./ወ/ቤ/ክ/መካነ ኢየሱስ አዲሱ ተመራጭ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት ቦርድ የመጀመርያ ስብሰባውን አድርጓል:: በስብሰባውም እስከ አሁን በታማኝነት እና በትጋት ሲያገለግሉ ለነበሩ የቦርድ አባላት የምስጋና የምስክር ወረቀት የተሰጣቸው ሲሆን: አዲስ ለተመረጡ የቦርድ አባላት ደግሞ ስለ ቦርዱ አገልግሎት እና ሃላፊነት ገለጻ ተደርጎላቸዋል:: የቤተክርስቲያኒቱ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት መምሪያ ዳይሬክተር ወንድማገኝ ኡዴሣ ከ2022እኤአ ጀምሮ በመምሪያው ተቀርጾ እየተሰራበት ያለውን ሁለንተናዊ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት ፓኬጅ ለቦርዱ ገለጻ አድርገዋል:: በመጨረሻም ቦርዱ ለ20ኛ ካውንስል በሚቀርቡ አንዳንድ ጉዳዮች ላይ በመምከር ስብሰባውን አጠናቋል:: === Walgahiin Boordii Tajaajila Ijoollee fi Dargaggootaa Adeemsifame.

EECMY-CES Theological College Graduation Celebrate a momentous occasion as we witness the graduation of 246 dedicated student
+7
EECMY-CES Theological College Graduation Celebrate a momentous occasion as we witness the graduation of 246 dedicated students from the EECMY-CES Theological College. Praise be to the Lord for His abundant grace and blessings upon these individuals. As they embark on their ministries, may they be fruitful in the Lord's service, multiplying His kingdom and spreading His love throughout the world.

Memorial Service - The Late Rev. Dr. Hertwig Herms (1939 -2024) The Mekane Yesus Seminary community—staff, students, and frie
+7
Memorial Service - The Late Rev. Dr. Hertwig Herms (1939 -2024) The Mekane Yesus Seminary community—staff, students, and friends—gathered to express our deepest condolences to the family, friends, and mission partners (ELM). We came together to honor the life and legacy of Dr. Herms, a brilliant and compassionate leader. Born into a missionary family, he followed in his parents' footsteps, dedicating his life to missional work in various ministry positions. His impact and commitment will be deeply missed. Mekane Yesus Seminary

Yeroo Tokkummaa, Leenjii fi Marii Gaggeessitoota Tajaajajila Ijoollee fi Dargaggootaa Adeemsifame * *    * * *    * * W/K/W/W/Makaana Yesuus Itoophiyaatti, yeroo Tokkummaa, Leenjii fi Marii Gaggeessitoota Tajaajajila Ijoollee fi Dargaggootaa biyyoolessaa Dhaabbta Leenjii Hundagaleessa Guddinaa Tumsaatti adeemsifameera. Saganticha irrattis sinoodoosii waldattii hundumaarraa kan qindeessitootnii fi gaggeessitootni tajaajilichaa kan hirmaatan yoo ta’u,  Muummicha Barreessaa Waldattii kan ta’an Lubni Tashoomaa Ammaanuu baniinsa sagantichaa irratti argamuudhaan ergaa dabarsaniiru. Ergaa isaaniitiinis, ijoollee fi dargaggoota irratti hojjachuun dhaloota irratti hojjachuu akka ta’e xiyyeeffannoo kennuun, ijoollee fi dargaggoo barsiisa Sagalee Waaqayyootiin guddisuudhaaf, barsiisa Sagalee Waaqayyoo isa dhugaa akka beekanii fi barumsaa fi shaakala dogoggoraa garagaraa irraa akka of eeggataniif caalaatti cimanii hojjachuun barbaachisaa akka ta’e ergaa dabarsaniiru. Saganticha irrattis Paakeejii Hundagaleessa Ijoollee fi Dargaggootaa irratti hojjatamaa jiru irratti yeroo marii fi muuxannoo wal jirjiiruu kan adeemsifame yoo ta’u, sinoodoosota paakeejicha hojiitti hiikuu irratti jalqabbii gaarii agarsiisaniif waraqaan ragaa kennameeraaf. Saganticha irratti leenjiin mata dureelee: jaarraa 21ffaa hubachuu, dhaloota oolchuu, dhaloota diinagdeen ijaaruu, ijoollee fi dargaggoo gorsuu fi guddisuu fi kkf irratti tajaajiltoota affeeraman garagaraatiin leenjiin kennameera. Dhumarrattis, hirmaattotni waliin ta’uun Paarkii Tokkummaatti daawwannaa taasisuudhaan sagantichi xumurameera. EECMY Youth Ministry Mekane Yesus TV

ሀገርአቀፍ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት መሪዎች የህብረት: የስልጠና: እና የምክክር ጊዜ ተካሄደ * * * * * * * የኢት./ወ/ቤ/ክ/መካነ ኢየሱስ አመታዊው ሀገር አቀፍ የልጆች እና ወጣቶች አ
+9
ሀገርአቀፍ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት መሪዎች የህብረት: የስልጠና: እና የምክክር ጊዜ ተካሄደ * * * * * * * የኢት./ወ/ቤ/ክ/መካነ ኢየሱስ አመታዊው ሀገር አቀፍ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት መሪዎች የህብረት: የስልጠና: እና የምክክር ጊዜ በጉዲና ቱምሳ ሁለንተናዊ የስልጠና ማዕከል ተካሂዷል፡፡ በምክክሩም ከቤተክርስቲያኒቱ ሲኖዶሶች የተወጣጡ የአገልግሎቱ አስተባባሪዎች የተሳተፉ ሲሆን፡ የቤተክርስቲያኒቱ ጠቅላይ ጸሐፊ ቄስ ተሾመ አመኑ በምክክሩ መክፈቻ ላይ በመገኘት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም ልጆች እና ወጣቶች ላይ መስራት ትውልድ ላይ መስራት መሆኑን አንክሮ በመስጠት፤ ልጆች እና ወጣቶች በእግዚአብሔር ቃል እውቀት ተኮትኩተው እንዲያድጉ፤ እውነተኛውን የቃሉን አስተምህሮ እንዲያውቁ እና ከስህተት አስተምህሮ እና ልምምዶች እንዲጠበቁ የበለጠ ተግቶ መስራት እንደሚያስፈልግ አሳስበዋል፡፡ በፕሮግራሙም እየተሰራበት ባለው ሁለንተናዊ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት ፓኬጅ ዙርያ የምክክር እና ልምድ ልውውጥ ጊዜ የተካሄደ ሲሆን፡ ፓኬጁን በማስፈጸም መልካም ጅማሮ ላሳዩ ሲኖዶሶች የማበረታቻ የምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸዋል፡፡ ከምክክሩ በተጨማሪ በፕሮግራሙ በ21ኛው ክ/ዘመንን መረዳት፤ ትውልዱን መታደግ፤ ትውልዱን በኢኮኖሚ አቅም መገንባት፤ ልጆች እና ወጣቶችን የማማከር አገልግሎት ዙርያ በተጋባዥ አገልጋዮች ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ በመጨረሻም ተሳታዎች በጋራ የአንድነት ፓርክን በመጎብኘት ምክክራቸውን አጠናቀዋል፡፡ ''...ሥራው ታላቅና ሰፊ ነው...።'' ነህምያ 4:19 ''...የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ እኛም ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን...'' ነህምያ 2:20 = = = =