673
订阅者
无数据24 小时
+27 天
+830 天
数据加载中...
吸引订阅者
十二月 '24
十二月 '24
+17
在0个频道中
十一月 '24
+190
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+87
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+417
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 27 十二月 | 0 | |||
| 26 十二月 | +1 | |||
| 25 十二月 | 0 | |||
| 24 十二月 | 0 | |||
| 23 十二月 | +4 | |||
| 22 十二月 | 0 | |||
| 21 十二月 | 0 | |||
| 20 十二月 | 0 | |||
| 19 十二月 | 0 | |||
| 18 十二月 | 0 | |||
| 17 十二月 | 0 | |||
| 16 十二月 | +1 | |||
| 15 十二月 | 0 | |||
| 14 十二月 | 0 | |||
| 13 十二月 | 0 | |||
| 12 十二月 | 0 | |||
| 11 十二月 | +1 | |||
| 10 十二月 | 0 | |||
| 09 十二月 | +2 | |||
| 08 十二月 | 0 | |||
| 07 十二月 | +1 | |||
| 06 十二月 | 0 | |||
| 05 十二月 | +2 | |||
| 04 十二月 | +1 | |||
| 03 十二月 | +1 | |||
| 02 十二月 | +3 | |||
| 01 十二月 | 0 |
频道帖子
ህዳር 17/03/2017
የጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ የስነ-ምግባር እና የጸረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ክፍል ከኮሌጁ አመራሮች አስተዳደር ሰራተኞች እንዲሁም አሰልጣኞች አና ሰልጣኞች ከፍተኛ እገዛና ትብብር በአለም አቀፍ ደረጃ ለ21ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ20ኛ ጊዜ በኮሌጃችን ለ5ተኛ ጊዜ ዓለምአቀፉ የፀረ-ሙስና ቀን በደማቅ ሁኔታ ተከብሮ ውሏል፡፡
የበአሉን መጀመር ያበሰሩት የኮሌጁ ዋና ዲን የሆኑት #አቶ መክብብ አሰፋ ሲሆኑ በአሉን ስናከብር ከመብላትና ከመጠጣት ባሻገር ሙስና ማብቂያ ሊበጅለት እንዲችል የሁላችንም ርብርብ ያስፈልጋል በማለት የ2017 የበአሉ መሪ ቃል "ወጣቶችን ያማከለ የፀረ-ሙስና ትግል፣ የነገን ስብዕና ይገነባል!" “Uniting with Youth against Corruption: Shaping Tomorrow's Integrity“ የሚል በመሆኑ ሰልጣኞች አሰልጣኞች እንዲሁም የአስተዳደር ሰራተኞች ከአምናና ከካቻምን በተጠናከረ መልኩ ሙስናን በጋራ ልንታገለው ይገባል በማለት በአሉን በይፋ አስጀምረዋል፡፡
#ዳይሬክተሯ ወ/ሮ እታፈራሁ በአሉን ለማክበር ከኮሚሽኑ ተዘጋጅቶ የተላከውን ሰነድ ለማህበረሰቡ በሚመጥን መልኩ በማቀናጀት ስልጠናውን ቀጥሎ በተዘረዘሩት ንኡሳን ርአሶች ዙሪያ በስፍት አብራርተዋል
/የስነ-ምግባር ጽንሰ ሀሳብ፤ የሥነምግባር መለኪያዎች ምንድን ናቸው? የመንግሥት ሃላፊዎች እና ሠራተኞች ሊመሩባቸው የሚገቡ የሥነ-ምግባር መርሆዎች፤ የሥነ-ምግባር ምንጮች በተጨማሪም የሙስና ጽንሰ ሀሳብ፤ የዓለም ሀገራት የሙስና ደረጃን፤ የፀረ-ሙስና ቀን አከባበር መሪ ቃሉን በመግለጽ በስፍት ውይይታዊ ስልጠናውን ከሰጡ በኋላ ለግንዛቤ ማዳበሪያ ይሆን ዘንድ የመንግሥት ሃላፊዎች እና ሠራተኞች ሊመሩባቸው የሚገቡ የሥነ-ምግባር መርሆዎችን የሚያብራራ የተዘጋጀ ብሮሸር ለማህበረሰቡ ታድሏል፡፡ ጊዜአቸውን ሰውተው በመሳተፋቸው ዳይሬከረተራ ከልብ የመነጨ ምስጋናቸውን ችረዋቸዋል፡፡
በመጨረሻም #በአሰልጣኝ ይታያል አማካኝነት ወደ ሰልጣኞች የድራማ እና የስነ-ጽሁፍ ፕሮግራም ሲሸጋገሩ ድራማ በተማሪዎች ቀርቧል የተማሪዎች የጥያቄ እና የመልስ ውድድር ተካሂዶ ከአንድ አስከ ሶስት ለወጡ ተማሪዎች የአውቅና ሰርተፊኬት እና የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸው የፕሮግራሙ ተጠናቋል ፡፡
"ጤናማ የመረጃ ልውውጥ ለተቋሙ ሀብት ነው "
የህዝብ ግንኙነትና ኮሚኒኬሽን
| 2 | 没有文字... | 656 |
| 3 | 没有文字... | 668 |
| 4 | 没有文字... | 624 |
| 5 | 没有文字... | 21 |
| 6 | 5 Million Ethopian coders registration website👇👇
https://ethiocoders.et/ | 674 |
| 7 | በዕለተ አርብ 13/03/2017ዓ.ም በጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ለመደበኛና አጫጭር ሰልጣኞ የ "5ሚሊዮን ኮደር" ማስጀመሪያ መረሃ ግብር ተጀመረ ።
በጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ አዘጋጅነት በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የተጀመረው “5 Million Ethiopian Coders” ኢንሼቲቭ በጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ደረጃ ለመደበኛና አጫጭር ሰልጣኞች የማስጀመሪያ መረሃ ግብር ተካሂዷል ።
ይህን የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ያስጀመሩት የኮሌጁ ዲን አቶ መክብብ አሰፋ ሲሆኑ ጊዜው የቴክኖሎጂ በመሆኑ ሰልጣኞቻችንም ቢቻል ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም እውቀታቸውንና ክህሎታቸውን በማሳደግ ተቋማዊና ሀገራዊ ችግር የሚፈታ ቴክኖሎጂ መስራት ካልሆነ ደግሞ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የተሻለ አገልግሎት በመስጠት የራስንና የማህበረሰብ ገቢ ማሳደግ የሚያስችል ክህሎት በዚህ ሰልጠና መያዝ እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል። አክለውም የነባርና አዲስ ሰልጣኞች እንዲሁም የአጭር ጊዜ ሰልጠኞች በኢትዮጵያ መንግስት እና በተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች መካከል የትብብር ዲጂታል ክህሎት ለማጎልበት በሁሉም ሀገራችን ክፍል ቀጣዩ የኢትዮጵያውያን ትውልድ እያደገ ባለው የዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ በንቃት እንዲሳተፍ በሚስችለው መረሃ ግብር ተሳታፊ እንዲሆኑ ያስችላን ።
የ “5 Million Ethiopian Coders” initiative የዲጂታል ክህሎት ክፍተትን ለመቅረፍ ያለመ የብሔራዊ ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ አካል ስለሆነ የኮሌጃችን ሁሉም ሰልጣኞች የዲጅታል ክህሎታቸውን ለማሳደግ ስለሚያስችል ኢንተርኔት በመጠቀም ራሳቸውን ለማሰደግ መትጋት አለባችሁ በማለት መልክት ያስተላለፉት የአካዳሚክና ሰልጣኝ ልማት ም/ዲን አቶ ቶማስ ማሙ ናቸው።
በመርሃ ግብሩ እንደ ሀገር አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን በዌብ ፕሮግራሚንግ፣ አንድሮይድ ዴቨሎፕመንት፣ ዳታ ሳይንስ እና አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ በመሠረታዊ ዲጂታል ክህሎት ማስጨበጥ የታሰበ በመሆኑ የኮሌጃችን ሰልጣኞችም ከእነዚህ ዘርፎች እንደፍላጉታቸው እውቀትና ክህሎት እንዲያገኙ ያስችላል።
በመጨረሻም በቀጣይ ለኮሌጁ አሰልጣኞችና ሰራተኞችም በዚህ መረሃ ግብር እንደሚቀጥል የታሰብ ሲሆን አስከዚያው ለመመዝገብና ለመሰልጠን አመልካቾች ይህንን ሊንክ መጠቀም ይችላሉ፡-👇👇👇👇👇👇👇👇 http://www.ethiocoders.et/
"ጤናማ የመረጃ ልውውጥ ለተቋሙ ሀብት ነው "
የህዝብ ግንኙነት እና ኮሚኒኬሽን !! | 819 |
| 8 | 没有文字... | 899 |
| 9 | ማስታወቂያ ለሁሉም የጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ሰልጣኞች በሙሉ ስለ 5M Ethiopian Coders Initiatives ይመለከታል 👇
ነገ በ13/03/2017 ዓ.ም ከጥዋቱ 3:30 የ5 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ኮደርስ ኢንሸቲቭ አጭር ስልጠና ስላለ በተጠቀሰው ሰዓት በተቋሙ ላይብራሪ እንድትገኙ ስንል እናሳስባለን።
ኮሌጁ | 748 |
| 10 | 没有文字... | 630 |
| 11 | የጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ለአዲስ ሠልጣኞች ኦሬንቴሽን ተሰጠ።
ህዳር 09/2017 ዓ.ም
በጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ በ 09/03/2017 ዓ.ም የ2017 በጀት ዓመት ለአዲስ ገቢ ሰልጣኞች ኦረንቴሽን ተሰጥቷል። በፕሮግራሙ ላይ አዲስ ገቢ ሠልጣኞችን "እንኳን ደህና መጣችሁ" መልዕክት ያስተላለፉት የኮሌጁ የስልጠናና አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዲን አቶ ቶማስ ማሞ ናቸው። ሠልጣኞች በኮሌጅ ቆይታቸው ውጤታማ እንዲሆኑና መልካም የሥልጠና ዘመን እንዲሆንላቸው መልካም ምኞታቸውን ገልፃዋል።
በኦሬንቴሽን ፕሮግራሙ
በቴ/ሙ/ስልጠና ስትራተጂ ዙሪያ፣ የኮሌጁ ህግጋቶች እና በየስልጠና ዘርፉ የውጤት አያያዝ ዙሪያ እና ሰልጣኞች በቆይታቸው ወቅት ያላቸውን መብትና ግዴታ ገለፃና ማብራሪያ አድርገዋል።
በመጨረሻም አቶ ቶማስ ማሞ የስልጠናና አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዲን ከአዲስ ገቢ ሰልጣኞች የተነሱ ጥያቄና አስተያየት ምላሽና ማብራሪያ ከሰጡ በኋላ ከህዳር 10 እስከ 13 ድረስ የህይወት ክህሎት ስልጠና የሚወስዱ መሆኑንና መደበኛ የቀንም ሆነ የማታ ስልጠና ህዳር 16/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ሥልጠና እንደሚጀመር ገልፀው ሠልጣኞች በተመደቡበት የስልጠና ዘርፍ ሥልጠናቸውን እንዲጀምሩ በጥብቅ አሳስበዋል።
"ጤናማ የመረጃ ልውውጥ ለተቋሙ ሀብት ነው "
የጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ የህዝብ ግንኙነትና ኮሚኒኬሽን !! | 619 |
| 12 | 没有文字... | 989 |
| 13 | 没有文字... | 1 034 |
| 14 | Gofa Industrial college trainees Information board:
http://actacademy.et
ይህ መስራት (Mesirat) የተሰኘ ጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ከ American College of Technology (ACT) ጋር በጋራ በመሆን የሚሰጠው የonline አጫጭር የhard skills እና soft skills ማስተማሪያ ድህረገጽ ነዉ ።ድህረገፁ ስልጠናውን እንዳጠናቀቁ certeficate የሚሰጥ ሲሆን ይህ ሰርተፍኬቱ በ መስራት ፕሮጀክት ዉስጥ የስራ እድል ወንም የቁርጥ ስራ ለመስራት ወሳኝ ነዉ ።
የዚህ ፕሮጀክት ተጠቃሚ ለመሆን ማንኛውም ደረጃ ላይ በኮሌጂ ዉስጥ ስልጠና የምትከታተሉ በየትኛውም አመት በቀን፣ በማታ ስትከታተሉ የቆያቹህ እና በ 2017 ወደ ኮሌጁ መሰልጠን ለምትፈልጉ ሁሉ የእድሉ ተጠቃሚ መሆን ትችላላችሁ ።
ማሳሰቢያ
የምዝገባ ፎርሙን ስትሞሉ TVET የሚለዉን ከመረጣቹህ በኋላ
institutions name በሚለው ቦታ Gofa industrial college የሚለውን በመምረጥ መመዝገብ ይችላሉ።
የምዝገባና የስልጠና ቅደም ተከተል ከዚህ በታች የተያየዘውን PDF እና video መጠቀም ትችላላችሁ ።
ከዚህ በተጨማሪ በኮሌጂ ዉስጥ በአካል በመገኘት ስልጠናውን መዉሰድ ትችላላችሁ ።
ለበለጠ መረጃ በ0928525338 በመደወል ማናገር ይችላሉ ።
ጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
ማሳሰቢያ http://actacademy.et በዚሀህ ሊንክ ገብታቹህ ለተመዘገባቹህ ሰልጣኞች በሙሉ ስም ዝርዝራችህ ሰለተፈለገ ከላይ ባለው ፎርም ሞልታቹህ እንድትልኩልን ያልተመዘገባችህ ደግሞ ተመዝግባቹህ የእድሉ ተጠቃሚ ሁኑ። | 1 159 |
| 15 | የon line የምዝገባ ሊንክ
https://gic.aatvetb.edu.et/ | 1 157 |
| 16 | 没有文字... | 1 209 |
| 17 | 没有文字... | 1 247 |
| 18 | 没有文字... | 1 433 |
| 19 | ማሳሰቢያ
ስትመዘገቡ institution name በሚለው ቦታ gofa industrial college የሚለዉን መምረጥ እንዳይረሱ ። | 1 042 |
| 20 | https://mesirat.org/ | 1 001 |
