ch
Feedback
TMPC 1917

TMPC 1917

关闭频道
1 148
订阅者
无数据24 小时
-37
-1830
帖子存档
photo content

photo content

photo content
+4

ዓለም አቀፍ የስራ ፈጠራ ሳምንት በኮሌጃችን በወርቃማው ሰኞ የእውቀት ሽግግር መርሀ-ግብር ተከብሮ ዋለ። ሕዳር 8/ 2018 ዓ/ም የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የስራ ፈጠራን እና ስራ ፈጣሪ ኮሌጅን ለመፈብረክ የሚረዱ ሳይንሳዊ መንገዶችን የኮሌጃችን አሰልጣኝ የሆኑት የኢ/ኤ/ቴ/ሽ/ም/ዲ የሆኑት አቶ ወንድም ሲያምረኝ  ለኮሌጁ ማኅበረሰብ አቅርበዋል:: በመርሀ-ግብሩ  Entrepreneurial College  እና Features of Entrepreneurial College በሚሉ ርዕሶችን  ላይ ልምድና  ዕውቀታቸውን አካፉለዋል። በመር-ግብሩ  Entrepreneurial College ለመሆን ማነቆ የሚሆኑ ነገሮችን እና  ምን በማድረግ ማስወገድ እንደሚቻል የሚሉ ጉዳዩችን ተሳታፊች በማንሳትና የጋራ ድምዳሜ ላይ በመድረስ መርሀ- ግብሩ ተጠናቋል። "ኮሌጁ"

photo content

photo content

በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የወርቃማው ሰኞ የጋራ የልምድ ልውውጥ መድረክ ። 06/03/2018ዓ/ም በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክ የኮሌጅ የወርቃማው ሰኞ የጋራ የልምድ ልውውጥ መድረክ ለአስራ አራተኛ ሳምንት ተካሄደ።በእለቱ ተሞክሮአቸውን ያካፈሉት የኮሌጁ የኢ/ኤ/ቴ/ሽግግር ም/ዲን አቶ ወንድም ሲያምረኝ የስራ ፈጠራ ኮሌጅ ማለት ምን ማለት ነው ? በሚል መሪ ቃል ለኮሌጁ ህብረተሰብ ግንዛቤ የፈጠሩ ሲሆን በስራ ፈጠራ ኮሌጅ እና በባህላዊ ኮሌጅ መካከል በዋና ትኩረት ፣ የትምህርት ስነ ዘዴ ፣ አስተሳሰብና ድጋፍ አንፃር ያሏቸውን መሰረታዊ ልዮነቶች ለኮሌጁ ህብረተሰብ ገለፃ አድርገዋል ።በለቱም የኮሌጅ ዋና ዲን አቶ አብድልበር መሀመድ የስራ ፈጠራ ኮሌጅ ማለት ሰልጣኞች የራሳቸውን ስራ እንዲፈጥሩና እንዲመሰርቱ የስራ እድል ፈላጊ ሳይሆኑ የስራ ዕድል ፈጣሪ እንዲሆኑ ለማብቃትና ለማዘጋጀት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ያለ ኮሌጅ መሆኑን ገልፀው ሁሉም የኮሌጅ ማህበረሰብ በየስራ ዘርፋ የሚጠበቅበትን ድርሻ እንዲወጣ መልእክት አስተላልፈዋል ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms .https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content
+7

photo content

photo content
+5

ተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከILO ጋር በመተባበር 103 የስደት ተመላሽ አሰልጥኖ አስመረቀ ። 03/03/2018 ዓ/ም ተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ  ከILO ጋር በመተባበር በኩሊነሪ አርት የስልጠና ዘርፍ ለ አርባ ቀናት አሰልጥኖ ብቁ ያደረጋቸውን 103 ከስደት ተመላሾች አስመርቋል ።በለቱም የኮሌጅ ዋና ዲን አቶ አብድልበር መሀመድ ለስልጠናው መሳካት የበኩላቸውን ለተወጡ የኮሌጅ ዲኖች፣ አሰልጣኞች፣አስተባባሪዎች ፣ ግዢና ፋይናንስ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።ተመራቂዎች በሰለጠኑበት ሙያ በመስራት እራሳቸውንና ማህበረሰባቸውን እንዲያገለግሉ መልክት አስተላልፈዋል ። ስልጠናውን በቅርበት ሲመሩ የነበሩት የኮሌጅ ስልጠና አካ/ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ ስልጠናው በጥራትና በተደራሽነት በቀጣይም የሚቀጥል መሆኑን ገልፀው ለስራው መሳካት ጉልህ ሚና ላላቸው ለኮሌጁና በትብብር ከኮሌጁ ጋር ስራው እንዲሳካ ለሰሩ አካላት ልዩ ምስጋና በማቅረብ ለእለቱ ተመራቂ ሰልጣኞች ከጉለሌ ክፍለ ከተማ ለመጡ የመስሪያ ቦታ እንዲመቻችላቸው ከክፍለ ከተማው ጋር መግባባት ላይ እንደተደረሰ ያሳወቁ ሲሆን ሁሉም ተመራቂ በሚኖርበት ክፍለ ከተማ በመደራጀት ስራ እንዲጀምሩ  እና በቀጣይ ኮሌጅ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ በስራ ቦታቸው እንደሚሰጣቸው ገልፀዋል። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ ። https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

ተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከILO ጋር በመተባበር 103 የስደት ተመላሽ አሰልጥኖ አስመረቀ ። 03/03/2018 ዓ/ም ተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ  ከILO ጋር በመተባበር በኩሊነሪ አርት የስልጠና ዘርፍ ለ አርባ ቀናት አሰልጥኖ ብቁ ያደረጋቸውን 103 ከስደት ተመላሾች አስመርቋል ።በለቱም የኮሌጅ ዋና ዲን አቶ አብድልበር መሀመድ ለስልጠናው መሳካት የበኩላቸውን ለተወጡ የኮሌጅ ዲኖች፣ አሰልጣኞች፣አስተባባሪዎች ፣ ግዢና ፋይናንስ ምስጋናቸውን አቅርበዋል ።ተመራቂዎች በሰለጠኑበት ሙያ በመስራት እራሳቸውንና ማህበረሰባቸውን እንዲያገለግሉ መልክት አስተላልፈዋል ። ስልጠናውን በቅርበት ሲመሩ የነበሩት የኮሌጅ  ስልጠና አካ/ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ ስልጠናው  በጥራትና በተደራሽነት  በቀጣይም የሚቀጥል መሆኑን ገልፀው  ለስራው መሳካት ጉልህ ሚና ላላቸው  ለኮሌጁና  በትብብር ከኮሌጁ ጋር ስራው እንዲሳካ  ለሰሩ አካላት  ልዩ ምስጋና በማቅረብ  ለእለቱ ተመራቂ ሰልጣኞች ከጉለሌ ክፍለ ከተማ ለመጡ  የመስሪያ ቦታ እንዲመቻችላቸው ከክፍለ ከተማው ጋር መግባባት ላይ እንደተደረሰ ያሳወቁ ሲሆን ሁሉም ተመራቂ በሚኖርበት ክፍለ ከተማ በመደራጀት ስራ እንዲጀምሩ  እና በቀጣይ ኮሌጅ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ በስራ ቦታቸው እንደሚሰጣቸው ገልፀዋል። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ ። https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content

የተመራቂ : ተማሪዎች : ዐውደ - ርእይ : ተከፍቷል ። ቅዳሜ : እና : እሁድን : ጨምሮ : እስከ : ታኅሣሥ : 2,2018 ዓ.ም. ክፍት : ነው ።
+7
የተመራቂ : ተማሪዎች : ዐውደ - ርእይ : ተከፍቷል ። ቅዳሜ : እና : እሁድን : ጨምሮ : እስከ : ታኅሣሥ : 2,2018 ዓ.ም. ክፍት : ነው ።

ተጀምሯል ፕሮግራሙ