Ethiopian Public Service University
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 Ethiopian Public Service University 的分析概览
频道 Ethiopian Public Service University (@epsutelegram) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 12 737 名订阅者,在 教育 类别中位列第 15 736,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 645 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 12 737 名订阅者。
根据 13 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 112,过去 24 小时变化为 2,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 34.81%。内容发布后 24 小时内通常能获得 15.93% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 4 434 次浏览,首日通常累积 2 029 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 30。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት”
凭借高频更新(最新数据采集于 14 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。
12 737
订阅者
+224 小时
+217 天
+11230 天
帖子存档
የትምህርት ዓይነቶችና የመመዝገቢያ
መስፈርቶቻቸዉ link:-
http://www.ecsu.edu.et/download/file/fid/7128
http://www.ecsu.edu.et/notice/%E1%89%A02017-
የመመዝገቢየ ቅጽ link:-
Master's Degree application Link: https://bit.ly/3WEePeQ
PhD Degree application link: https://bit.ly/3PUmulg
NGAT Registration
http://www.ecsu.edu.et/notice/ngat-registration
ኢሲሰዩ በትምህርት ዘርፉ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን በተቀናጀ መልኩ ማሻሻል የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ፡፡
----------
የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ተመስገን ቡርቃ እና የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕ/ር ፍቅሬ ደሳለኝ በትምህርት ሚኒስትር በተዘጋጀዉ በቁልፍ የአፈጻጸም አመላካቾች / Key Performance Indicators ስምምነት ታህሳስ 16 ቀን 2017 ዓ.ም ተፈራረሙ፡፡
ስምምነቱ በሀገር አቀፍ ደረጃ ያሉ 47 የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የቦርድ ሰብሳቢዎችና የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች በተገኙበት የተከናወነ ሲሆነ ስምምነቱም በዋናነት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሳይንሳዊና ዓለም አቀፋዊ መለኪያች ላይ ያተኮረ እድገት እንዲኖራቸው፣የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ስራን በውጤት መምራት እንዲችሉ፣ብቃት ያለው የሰው ሃይል ለማፍራትና ፋይዳቸው የጎላ ችግር ፈቺ የምርምር ስራዎች ላይ እንዲያተኩሩ ፣ በዘርፉ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን በተቀናጀ መልኩ እንዲፈቱ እና እንደተቋም የተጣለባቸዉን ሀላፊነት በጥራት እና በብቃት እንዲያከናዉኑ ያሚያስችል ነዉ፡፡
𝐄𝐂𝐒𝐔 𝐡𝐨𝐥𝐝𝐬 𝐚 𝐒𝐞𝐦𝐢𝐧𝐚𝐫 𝐨𝐧 𝐭𝐡𝐞 𝐍𝐞𝐜𝐞𝐬𝐬𝐢𝐭𝐲 𝐨𝐟 𝐓𝐚𝐱 𝐑𝐞𝐟𝐨𝐫𝐦 𝐟𝐨𝐫 𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚
----
Ethiopian Civil Service University College of Finance, Management and Development, Department of Tax and Customs Administration held a seminar entitled ”Necessity of Tax Reform for Ethiopia”, on December 20, 2024 at Hidasse Hall.
At the opening of the program, Lemma Gudissa (PhD), ECSU Vice President for Academic Affairs, welcomed the participants and the presenters .He also recap the historical background of ECSU. He thanked the program organizer and the presenters who are e willing to share their invaluable experience to the university community and invited guests.
Prof. Dr. V. kommer, Executive Board Member and Director of Tax and Governance Consultancy Service, IBFD, thanked for the warm welcome. He also explained the current status of tax at the international arena in different countries. Tax has a significant progress in Creating and improving governance that need to ensure the growth in equitable way across the society. He also highlighted the issues of inflations, and the advantage of taxpayers. Tax authority must be an integral part of budget formulating, planning and control he added.
Professor Dr. Fesehatsion Menghistu, Tax and governance advisor, revealed that tax incentives alone are not the most important instrument of attraction of a foreign direct investment. Investors in developing countries are given license without being strongly scrutinized by government body. He emphasized that in the name of free market the poor are getting poorer and the rich are getting richer. FDI is still one of the most sensational, complex as well as ideological controversial devise not only with in government policy makers and political but also with in the academicians, he summarized.
Participant from University community, Ministry of Finance, and Ministry of Revenue raised different questions and suggestions and the presenters responded for the questions raised by the participants. At the end, Certificate of appreciation is given for the presenters.
𝐈𝐧𝐭𝐞𝐫𝐧𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧𝐚𝐥 𝐁𝐮𝐫𝐞𝐚𝐮 𝐨𝐟 𝐅𝐢𝐬𝐜𝐚𝐥 𝐃𝐨𝐜𝐮𝐦𝐞𝐧𝐭𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧 𝐃𝐞𝐥𝐞𝐠𝐚𝐭𝐞𝐬 𝐕𝐢𝐬𝐢𝐭 𝐄𝐂𝐒𝐔
___________________________
Visiting scholars from International Bureau of Fiscal Documentation (IBFD) paid an educational visit to Ethiopian Civil Service University on December 17, 2024.
IBFD delegates were welcomed by ECSU President, Professor Fikre Dessalegn, and discussed on the strengthening of their partnership and collaboration between IBFD and Ethiopian Civil Service University. The President explained ECSU success since its establishment and the importance of academic alliance with different International and local institutions. ECSU is working with different international and local institutions in different areas by establishing academic collaborations and partnerships. It also shares its ambitions, values and aspirations he added.
Dr.Abreham Hagose, Head of President Office, highlighted about ECSU establishment and achievements registered in the last three decades in the area of education, training, research, and partnership. He also briefed a ten year strategic plan and the focus area of the University in the coming three years especially in the area of internationalization and partnership. Dr.Abreham also noted that ECSU has produced more than fifty thousand graduates serving in the public service sectors of the country in different hierarchies including Ministers. Besides, the University has been providing scholarship programs to the neighboring countries and more than 448 public servants have completed their first and second degree he emphasized.
Professor Dr. Victor van Kommer, Member of the Executive Board and Director of the National and International Tax Service of the IFBD also briefed about IBFD and explained that the establishment of IFBD opens a door for international tax knowledge throughout the world especially topics related to tax policy, transfer pricing, group taxation, indirect taxation, international taxation and tailored to government.
ECSU President and NSG Principal Holds Meeting on Bilateral Cooperation
-------------------------------------
Professor Fikre Dessalegne, Ethiopian Civil Service University President, and Prof. Busani Ngcaweni, National School of Governance Principal, Republic of South Africa, discussed on the bilateral cooperation between the institutions on December 11, 20024 at Senate Hall of the University.
Professor Fikre Dessalegne welcomed the team lead by Prof. Busani Ngcaweni and introduced the overall academic programs, journals, academic staff profile, the research outputs and campus of ECSU in brief .He also explained Ethiopian Civil Service University special mission of building the capacity of the civil servants by providing education, short term training, research and consultancy service.
Partnership is one of the platform for ECSU for sharing experience, knowledge and resources. So we are very happy to work together and share experiences by making strategic collaboration and establishing a framework of cooperation between the two institutions. NSG and ECSU will achieve mutually beneficial goals in several common interest through the bilateral cooperation he added.
Prof. Busani Ngcaweni thanked ECSU management for welcoming his team and explained in briefed about the National School of Governance history and establishment. Partnership which is working together with partners internationally and nationally is one of the NSG objective. So we are ready to make this dissuasion fruitful and bring remarkable results .Besides, we are confident that this partnership will yield remarkable outcome and contribute significantly to the academic and cultural exchange between the two institutions he emphasized.
The NSG has a mandate to deliver quality education, training and development interventions that are relevant to the needs of the public sectors with the Mission of Empowering Public Servants to be Responsive to Citizen Needs and Government Priorities, through Education, Training and Development interventions.
በኢሲሰዩ የራስ-ገዝነት ረቂቅ የሽግግር ሰነዶች ላይ ዉይይት ተካሄደ
-----------------------------------------------
የኢትዮጲያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ከኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር በተቀመጠዉ አቅጣጫ መሰረት ወደ ራስ-ገዝነት በሚያደርገዉ ጉዞ ሁለተኛ ምዕራፍ ሂደት ላይ ደረሰ፡፡ በዚህም በዋናነት ለራስ-ገዝነት ሂደቱን መሰረት የሚሆኑ፣ የተለያዩ ህጎች ፣ መመሪያዎች እና ፖሊሲዎች የተዘጋጁ ሲሆን ህዳር 27 ቀን 2017 ዓ.ም በህዳሴ አዳራሽ “የኢሲሰዩ የተማሪዎች ምልመላ፣መረጣና ቅበላ ረቂቅ ፖሊሲ” ላይ ግምገማዊ ወርክሾፕ ተካሂዷል፡፡
በዚህ ግምገማዊ ወርክሾፕ መግቢያ ላይ የዩኒቨርስቲዉ ፕሬዚዳንት ፕ/ር ፍቅሬ ዳሳለኝ እንደገለጹት በመላው አገሪቱ ያሉ ዩኒቨርሲቲዎች በአብዣኛው በለውጥ ሂደት ውስጥ እያለፉ መሆናቸውን አስታውሰው፣ ከእነዚህ ለውጦች መካከል አንዱ የዩኒቨርሲቲዎችን የመምራት እና የአስተዳደር ሥርዓትና ማዕቀፍ የመቀየር ለውጥ ነው ብለዋል፡፡ ለዚህ እንደ ወሳኝ ጉዳይ የሚጠቀሰውም የተቋማት ራስ-ገዝነትን ማስፈን መሆኑን አንስተው ራስ-ገዝነትም ለተቋማት እራሳቸውን በተሻለ እንዲያስተዳድሩ ቀድሞ ከነበረው ከፍ ያለ በህግ የተቀመጠ ነጻነትን እንደሚሰጣቸው፤ ብሎም ሀብትን የመፍጠርና የማንቀሳቀስ፤ በዚህም የተሻለ ጥራት ያለውና ተወዳደሪ የትምህርት ተቋም እንዲሆኑ ማስቻልን ዐላማው ያደረገ የለውጥ እሳቤ እንደሆነ አብራርተዋል፡፡
የኢትዮጲያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በሀገሪቱ ከሚገኙ አንጋፋ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በምርምር ዩኒቨርሲቲ ምድብ ውስጥ የተመደበ እንደሆነ በመግለጽ ከኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር በተቀመጠዉ አቅጣጫ መሰረት በ2018 ዓ.ም ከጥገኝነት ምዕራፍ በመላቀቅ ወደ ከፊል ራስ-ገዝነት በመሸጋገር በተላይ አካዳሚያው የሆኑ ነጻነቶችን እንጎናጸፋለን ፤ ከእነዚህ አካዳሚያዊ ነጻነቶች መካከል አንዱ ተማሪዎችን በራሳችን መስፈርት መሰረት መልምለንና መርጠን የመቀበል መብት ይኖረናል ብለዋል፡፡
በተለይ ወደ ራስ-ገዝ ዩኒቨርሲቲ በሚደረገዉ ጉዞ በተቋሙ ባለፉት ዓመታት የሪፎርም ዕቅድ በማዘጋጀት የተለያዩ ስራዎች እንደተሰሩ ያስታወሱት ፕ/ር ፍቅሬ ለውይይት የቀረበው የተማሪዎች ምልመላ፣ መረጣና ቅበላ ረቂቅ የፖሊስ ሰነድም ለዩኒቨርሲቲው የራስ-ገዝነት ጉዞ አንድ ወሳኝና መሰረታዊ ጉዳይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በዚህም ቀድሞ እንደነበረው ከሲቪል ሰርቪስ ተቋማት ተማሪዎችን በስኮላር ሺፕ የመቀበሉ ሂደት እንዳለ ሆኖ ከሲቪል ሰርቪስ ተቋማት ውጪ ያሉትንም በክፍያ እና ከሀገር ውጪም የሚያመለክቱ ተማሪዎችን የምንቀበልበትን ህግና መስፈርት የሚይዝ ፖሊሲ ነው ብለዋል፡፡
ሌላው የአካዳሚክ ነጻነት ጋር ተያይዞ የሚታየው ዩኒቨርሲቲ የራሱ የሆነ የትምህርት ጥራት ማስጠበቂያና አዋጭና ተመራጭ የሆኑ የትምህርት ፕሮግራሞችን የመቅረጽ እና የማስጀመር ነጻነትን የሚሰጠው የውስጥ ጥራትን የማስጠበቅ ሂደት ነው፡፡ ይህን በሚመለከት የተዘጋጀው ረቂቅ ፖሊሲም በቀጣይ በስፋት የምንመለከተው ሲሆን እነዚህን ነጻነቶችም በመጀመሪያው ዙር የምንጎናጸፋቸው ነጻነቶች ይሆናሉ ብለዋል፡፡ በሁለተኛው ዙር ደግሞ ሀብት የማፍራት፣ በራስ ገቢ የመንቀሳቀስ የፋይናንስ ነጻነት፣ ብቃት ያለው ስታፍ የማደራጀት እና መዋቅራዊ ነጻነቶች እንደ ተቋም ዩኒቨርሲቲው በቀጣይ የሚጎናጸፋቸው ነጻቶች እንደሚሆኑ ፕ/ር ፍቅሬ ገልጸዋል፡፡
በግምገማ መድረኩም “የኢሲሰዩ የተማሪዎች ምልመላ፣መረጣና ቅበላ ረቂቅ ፖሊሲ” በዶ/ር ተመስገን ቢረጋ የአካዳሚክ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በዝርዝር ቀርቧል፡፡ በቀረበው ረቂቅ ፖሊሲም ለመጀመሪያ ዲግሪ ፣ ለሁለተኛ ዲግሪና ለሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎች አጠቃላይ ከምዝገባ ጀምሮ እስከ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ድረስ ያለው ሂደት እና መስፈርት በዝርዝር ተካቶ ቀርቧል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የውጪ ሀገር አመልካቾችም በዩኒቨርሲቲው ለመማር የሚያስፈልጋቸውን መስፈርቶች በዝርዝር ተካተዋል፡፡
በቀረበው ረቂቅ ፖሊሲ ላይም ከተሳታፊዎች በርካታ ሀሳቦች የተነሱ ሲሆን ከእነዚህም መካከል አመልካቾችን በዕድሜ የመገደብ ሁኔታ፣ የባንክ ሂሳብ እንዲቀርብ መጠየቅ፣ በአንድ ጊዜ ሁለት በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች መማርን በተመለከተ፣ ምዝገባንና ቅበላን በኦንላይን የማድረግ ሂደት፣ ተማሪዎችን የመለየት ሂደት እና ሌሎች በርካታ ሀሳቦች ተነስተው ቤቱ በስፋት ተወያይቶባቸዋል፡፡
በማጠቃላያዉም ላይ የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ፕ/ር ፍቅሬ ደሳለኝ ዩኒቨርሲቲዉ ወደራስገዝነት በሚያደርገዉ ጉዞ እንደነዚህ አይነት ፖሊሲዎችን በአግባቡ መገምገም እና መተቸት ትልቅ ፋይዳ እንዳለዉ ገልጸዉ፣ ተሳታፊዎችን በማመስገን የተነሱትን ሀሳቦች እንደ ግብዐት እንደሚወስዱ እና አስተያየቶቹን በማካተት ለሴኔት ቀርቦ የሚጸድቅ መሆኑን በመጥቀስ በቀጣይ በሚደረገዉ የሌሎች ረቂቅ ፖሊሲዎች ግምገማ ላይ የዩኒቨርስቲዉ ማህበረሰብ የሚያደርገውን ተሳትፉ አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት በአጽንኦት አሳስበዋል፡፡
በኢሲሰዩ የራስ-ገዝነት ረቂቅ የሽግግር ሰነዶች ላይ ዉይይት ተካሄደ
PrevNext
የኢትዮጲያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ከኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር በተቀመጠዉ አቅጣጫ መሰረት ወደ ራስ-ገዝነት በሚያደርገዉ ጉዞ ሁለተኛ ምዕራፍ ሂደት ላይ ደረሰ፡፡ በዚህም በዋናነት ለራስ-ገዝነት ሂደቱን መሰረት የሚሆኑ፣ የተለያዩ ህጎች ፣ መመሪያዎች እና ፖሊሲዎች የተዘጋጁ ሲሆን ህዳር 27 ቀን 2017 ዓ.ም በህዳሴ አዳራሽ “የኢሲሰዩ የተማሪዎች ምልመላ፣መረጣና ቅበላ ረቂቅ ፖሊሲ” ላይ ግምገማዊ ወርክሾፕ ተካሂዷል፡፡
በዚህ ግምገማዊ ወርክሾፕ መግቢያ ላይ የዩኒቨርስቲዉ ፕሬዚዳንት ፕ/ር ፍቅሬ ዳሳለኝ እንደገለጹት በመላው አገሪቱ ያሉ ዩኒቨርሲቲዎች በአብዣኛው በለውጥ ሂደት ውስጥ እያለፉ መሆናቸውን አስታውሰው፣ ከእነዚህ ለውጦች መካከል አንዱ የዩኒቨርሲቲዎችን የመምራት እና የአስተዳደር ሥርዓትና ማዕቀፍ የመቀየር ለውጥ ነው ብለዋል፡፡ ለዚህ እንደ ወሳኝ ጉዳይ የሚጠቀሰውም የተቋማት ራስ-ገዝነትን ማስፈን መሆኑን አንስተው ራስ-ገዝነትም ለተቋማት እራሳቸውን በተሻለ እንዲያስተዳድሩ ቀድሞ ከነበረው ከፍ ያለ በህግ የተቀመጠ ነጻነትን እንደሚሰጣቸው፤ ብሎም ሀብትን የመፍጠርና የማንቀሳቀስ፤ በዚህም የተሻለ ጥራት ያለውና ተወዳደሪ የትምህርት ተቋም እንዲሆኑ ማስቻልን ዐላማው ያደረገ የለውጥ እሳቤ እንደሆነ አብራርተዋል፡፡
የኢትዮጲያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በሀገሪቱ ከሚገኙ አንጋፋ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በምርምር ዩኒቨርሲቲ ምድብ ውስጥ የተመደበ እንደሆነ በመግለጽ ከኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር በተቀመጠዉ አቅጣጫ መሰረት በ2018 ዓ.ም ከጥገኝነት ምዕራፍ በመላቀቅ ወደ ከፊል ራስ-ገዝነት በመሸጋገር በተላይ አካዳሚያው የሆኑ ነጻነቶችን እንጎናጸፋለን ፤ ከእነዚህ አካዳሚያዊ ነጻነቶች መካከል አንዱ ተማሪዎችን በራሳችን መስፈርት መሰረት መልምለንና መርጠን የመቀበል መብት ይኖረናል ብለዋል፡፡
በተለይ ወደ ራስ-ገዝ ዩኒቨርሲቲ በሚደረገዉ ጉዞ በተቋሙ ባለፉት ዓመታት የሪፎርም ዕቅድ በማዘጋጀት የተለያዩ ስራዎች እንደተሰሩ ያስታወሱት ፕ/ር ፍቅሬ ለውይይት የቀረበው የተማሪዎች ምልመላ፣ መረጣና ቅበላ ረቂቅ የፖሊስ ሰነድም ለዩኒቨርሲቲው የራስ-ገዝነት ጉዞ አንድ ወሳኝና መሰረታዊ ጉዳይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በዚህም ቀድሞ እንደነበረው ከሲቪል ሰርቪስ ተቋማት ተማሪዎችን በስኮላር ሺፕ የመቀበሉ ሂደት እንዳለ ሆኖ ከሲቪል ሰርቪስ ተቋማት ውጪ ያሉትንም በክፍያ እና ከሀገር ውጪም የሚያመለክቱ ተማሪዎችን የምንቀበልበትን ህግና መስፈርት የሚይዝ ፖሊሲ ነው ብለዋል፡፡
ሌላው የአካዳሚክ ነጻነት ጋር ተያይዞ የሚታየው ዩኒቨርሲቲ የራሱ የሆነ የትምህርት ጥራት ማስጠበቂያና አዋጭና ተመራጭ የሆኑ የትምህርት ፕሮግራሞችን የመቅረጽ እና የማስጀመር ነጻነትን የሚሰጠው የውስጥ ጥራትን የማስጠበቅ ሂደት ነው፡፡ ይህን በሚመለከት የተዘጋጀው ረቂቅ ፖሊሲም በቀጣይ በስፋት የምንመለከተው ሲሆን እነዚህን ነጻነቶችም በመጀመሪያው ዙር የምንጎናጸፋቸው ነጻነቶች ይሆናሉ ብለዋል፡፡ በሁለተኛው ዙር ደግሞ ሀብት የማፍራት፣ በራስ ገቢ የመንቀሳቀስ የፋይናንስ ነጻነት፣ ብቃት ያለው ስታፍ የማደራጀት እና መዋቅራዊ ነጻነቶች እንደ ተቋም ዩኒቨርሲቲው በቀጣይ የሚጎናጸፋቸው ነጻቶች እንደሚሆኑ ፕ/ር ፍቅሬ ገልጸዋል፡፡
በግምገማ መድረኩም “የኢሲሰዩ የተማሪዎች ምልመላ፣መረጣና ቅበላ ረቂቅ ፖሊሲ” በዶ/ር ተመስገን ቢረጋ የአካዳሚክ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በዝርዝር ቀርቧል፡፡ በቀረበው ረቂቅ ፖሊሲም ለመጀመሪያ ዲግሪ ፣ ለሁለተኛ ዲግሪና ለሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎች አጠቃላይ ከምዝገባ ጀምሮ እስከ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ድረስ ያለው ሂደት እና መስፈርት በዝርዝር ተካቶ ቀርቧል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የውጪ ሀገር አመልካቾችም በዩኒቨርሲቲው ለመማር የሚያስፈልጋቸውን መስፈርቶች በዝርዝር ተካተዋል፡፡
በቀረበው ረቂቅ ፖሊሲ ላይም ከተሳታፊዎች በርካታ ሀሳቦች የተነሱ ሲሆን ከእነዚህም መካከል አመልካቾችን በዕድሜ የመገደብ ሁኔታ፣ የባንክ ሂሳብ እንዲቀርብ መጠየቅ፣ በአንድ ጊዜ ሁለት በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች መማርን በተመለከተ፣ ምዝገባንና ቅበላን በኦንላይን የማድረግ ሂደት፣ ተማሪዎችን የመለየት ሂደት እና ሌሎች በርካታ ሀሳቦች ተነስተው ቤቱ በስፋት ተወያይቶባቸዋል፡፡
በማጠቃላያዉም ላይ የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ፕ/ር ፍቅሬ ደሳለኝ ዩኒቨርሲቲዉ ወደራስገዝነት በሚያደርገዉ ጉዞ እንደነዚህ አይነት ፖሊሲዎችን በአግባቡ መገምገም እና መተቸት ትልቅ ፋይዳ እንዳለዉ ገልጸዉ፣ ተሳታፊዎችን በማመስገን የተነሱትን ሀሳቦች እንደ ግብዐት እንደሚወስዱ እና አስተያየቶቹን በማካተት ለሴኔት ቀርቦ የሚጸድቅ መሆኑን በመጥቀስ በቀጣይ በሚደረገዉ የሌሎች ረቂቅ ፖሊሲዎች ግምገማ ላይ የዩኒቨርስቲዉ ማህበረሰብ የሚያደርገውን ተሳትፉ አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት በአጽንኦት አሳስበዋል፡፡
