Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
前往频道在 Telegram
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Chat us! Buy ads: https://telega.io/c/consite
显示更多3 606
订阅者
-324 小时
-77 天
+1130 天
帖子存档
👉 INTERCON Construction Chemicals
● Concrete Admixtures
● Bonding Agents
● Waterproofings
● Wall Putty, Prime Coat
● Concrete Repair Mortar
● Floor hardener, Epoxy
● Grout, Self-level mortar
● Quartz paint, Contextra
● Tile Adhesive & Tile Joint Fillers
● Geotextiles and other construction chemicals and materials
Tel: 0961955555
Address 1: Signal road, around Dinberwa
Addres 2: Wellosefer, around Dani Plaza
✨️🧱 New point Bricks factory 新点砖厂🧱💥✨️We produced High quality clay bricks for various construction purposes. ( Engineering bricks & solid bricks)
🧱 For building construction,
🧱 For bank vaults,
🧱 Fence for the yard,
🧱 For road edges,
🧱 For Hotels,Restaurants,and Cafes decoration,
🧱 For x-ray rooms,
🧱 For manuals,
🧱 For kitchen,
🧱 For shower tray
🧱 To cover PBC drains,
🧱 For garden,
🧱 Furnace For steel factory,
🧱 For pizza oven,
🧱 For waste incinerator....for more information join our telegram channel https://t.me/+d8A-rQlF5p5lZThk and Ticktok account @newpointbricksfactory 🧱. To order contact us 🧱👉📲0912854327&0902378888 🧱Thank you 谢谢
የአፍሪካ ልማት ባንክ ለአዳማ - አዋሽ የፈጣን መንገድ ሁለተኛው ክፍል፣ የመልካጂሎ - አዋሽ፣ ሎት 2 ፈጣን መንገድ ከ181 ሚሊዮን ዶላር በላይ ፋይናንስ ሊያደርግ ነው!
መንግሥት ከ34 ሚሊዮን ዶላር በላይ ፋይናንስ እንደሚያደርግ ይጠበቃል።
በአፍሪካ ልማት ፈንድ የፋይናንስ ድጋፍ ለማካሄድ ግምገማና ውይይት ሲደረግበት የነበረው የአዳማ - አዋሽ የፈጣን መንገድ ሁለተኛው ክፍል፣ የመልካጂሎ - አዋሽ፣ ሎት 2 የፋይናንስ ድጋፍ ድርድር በአፍሪካ ልማት ባንክ፣ በገንዘብ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር መካከል የመጨረሻ የፋይናንስ ድርድር ተካሄደ።ይህ ድርድር ባንኩ ፕሮጀክቱን ለማጸደቅ በቅርቡ ለባንኩ ቦርድ ከማቅረቡ በፊት የጋራ ግንዛቤ እና ስምምነት ለማድረግ እንዲያስችል የተደረገ ነው። የዚህ ፕሮጀክት አላማ በዋናነት የፍጥነት መንገድ መገንባት እንዲሁም ተጓዳኝ መሰረተ ልማቶችን ማሻሻል ያካትታል። የፍጥነት መንገድ ግንባታው በሁለት (2) ክፍሎች የተከፈለ ሲሆን፣ የመጀመሪው 48 ኪ.ሜ በአፍሪካ ልማት ፈንድ ፋይናንስ የሚደረግ ሲሆን፣ ቀሪው 19 ኪ.ሜ በኮሪያ ኤግዚም ባንክ እንደሚሸፈን ይጠበቃል፡፡ ፕሮጀክቱ በዋናነት የሚያካትታቸው የመንገድ መሠረተ ልማት ግንባታ፣ የቴክኒክ ድጋፍ አገልግሎቶች፣ የሎጂስቲክስ፣ የትራንስፖርትና የንግድ፣ ተቋማዊ ድጋፍና አቅም ግንባታ፣ ለአካባቢው ህብረተሰብ የሚሠሩ ተጓዳኝ የልማት ሥራዎች፣ የካሳ ክፍያ እና የመልሶ ማቋቋም ይገኙበታል፡፡
ይህ መንገድ ኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ እና ደቡብ ሱዳንን የሚያካትት ሁለገብ ፕሮጀክት ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ በአፍሪካ ቀንድ ያለውን የትራንስፖርት ትስስር ለማሻሻል ታሳቢ ያደረገ ነው።የዚህ ኮሪደር ፕሮጀክት አላማ ቀልጣፋ እና ውጤታማ የትራንስፖርት ስርዓት እንዲኖር ማድረግ፣ የንግድ እና በአካባቢው ያሉ አገራትን እርስ በእርስ ማስተሳሰር ነው። ፕሮጀክቱ ለማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ልማት፣ ለድህነት ቅነሳ ጥረቶች እና በፕሮጀክቱ አካባቢ ኢኮኖሚያዊ ዕድሎችን በማነቃቃት ድህነትን ለመቀነስ አስተዋፅኦ ያደርጋል።
በአፍሪካ ልማት ባንክ በኩል 138.66 ሚሊዮን UA ወይም ባለው ወቅታዊ ምንዛሪ 181.5 ሚሊዮን ዶላር ፋይናንስ ለማድረግ ታሳቢ የተደረገ ሲሆን፣ መንግስትም እስከ 26.12 ሚሊዮን UA (34.2 ሚሊዮን ዶላር) ፋይናንስ እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡ከዚህ በኋላ የሚጠበቀው በአፍሪካ ልማት ባንክ በኩል በድርድሩ ውጤት መሰረት ፕሮጀክቱን ለባንኩ ቦርድ አቅርቦ በማጸደቅ፣ በቀጣይ የፋይናንስ ስምምነት በመፈራም እ.ኤ.አ በ2026 መጀመሪያ ላይ ወደ ትግበራ መግባት ነው። በሌላ በኩል ቀጣዩን 19 ኪሜ የሚሆነውን የመንገድ ክፍል በተመለከተ ከኮሪያ ኤግዚም ባንክ ጋር የሚደረጉ ንግግሮች ትኩረት የሚሰጣቸው መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር መረጃ ይጠቁማል። Construction Solution-👷♂🚧 Telegram | Facebook | Tiktok Social media- Networks @consite🏗
+8
የአፍሪካ ልማት ባንክ ለአዳማ - አዋሽ የፈጣን መንገድ ሁለተኛው ክፍል፣ የመልካጂሎ - አዋሽ፣ ሎት 2 ፈጣን መንገድ ከ181 ሚሊዮን ዶላር በላይ ፋይናንስ ሊያደርግ ነው ♦️መንግሥት ከ34 ሚሊዮን ዶላር በላይ ፋይናንስ እንደሚያደርግ ይጠበቃል (ሙሉ ዘገባውን ከታች ይከታተሉ)
የአፍሪካ ልማት ባንክ ለአዳማ - አዋሽ የፈጣን መንገድ ሁለተኛው ክፍል፣ የመልካጂሎ - አዋሽ፣ ሎት 2 ፈጣን መንገድ ከ181 ሚሊዮን ዶላር በላይ ፋይናንስ ሊያደርግ ነው
♦️መንግሥት ከ34 ሚሊዮን ዶላር በላይ ፋይናንስ እንደሚያደርግ ይጠበቃል
➖➖
በአፍሪካ ልማት ፈንድ የፋይናንስ ድጋፍ ለማካሄድ ግምገማና ውይይት ሲደረግበት የነበረው የአዳማ - አዋሽ የፈጣን መንገድ ሁለተኛው ክፍል፣ የመልካጂሎ - አዋሽ፣ ሎት 2 የፋይናንስ ድጋፍ ድርድር በአፍሪካ ልማት ባንክ፣ በገንዘብ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር መካከል የመጨረሻ የፋይናንስ ድርድር ተካሄደ።ይህ ድርድር ባንኩ ፕሮጀክቱን ለማጸደቅ በቅርቡ ለባንኩ ቦርድ ከማቅረቡ በፊት የጋራ ግንዛቤ እና ስምምነት ለማድረግ እንዲያስችል የተደረገ ነው። የዚህ ፕሮጀክት አላማ በዋናነት የፍጥነት መንገድ መገንባት እንዲሁም ተጓዳኝ መሰረተ ልማቶችን ማሻሻል ያካትታል። የፍጥነት መንገድ ግንባታው በሁለት (2) ክፍሎች የተከፈለ ሲሆን፣ የመጀመሪው 48 ኪ.ሜ በአፍሪካ ልማት ፈንድ ፋይናንስ የሚደረግ ሲሆን፣ ቀሪው 19 ኪ.ሜ በኮሪያ ኤግዚም ባንክ እንደሚሸፈን ይጠበቃል፡፡ ፕሮጀክቱ በዋናነት የሚያካትታቸው የመንገድ መሠረተ ልማት ግንባታ፣ የቴክኒክ ድጋፍ አገልግሎቶች፣ የሎጂስቲክስ፣ የትራንስፖርትና የንግድ፣ ተቋማዊ ድጋፍና አቅም ግንባታ፣ ለአካባቢው ህብረተሰብ የሚሠሩ ተጓዳኝ የልማት ሥራዎች፣ የካሳ ክፍያ እና የመልሶ ማቋቋም ይገኙበታል፡፡
ይህ መንገድ ኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ እና ደቡብ ሱዳንን የሚያካትት ሁለገብ ፕሮጀክት ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ በአፍሪካ ቀንድ ያለውን የትራንስፖርት ትስስር ለማሻሻል ታሳቢ ያደረገ ነው።የዚህ ኮሪደር ፕሮጀክት አላማ ቀልጣፋ እና ውጤታማ የትራንስፖርት ስርዓት እንዲኖር ማድረግ፣ የንግድ እና በአካባቢው ያሉ አገራትን እርስ በእርስ ማስተሳሰር ነው። ፕሮጀክቱ ለማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ልማት፣ ለድህነት ቅነሳ ጥረቶች እና በፕሮጀክቱ አካባቢ ኢኮኖሚያዊ ዕድሎችን በማነቃቃት ድህነትን ለመቀነስ አስተዋፅኦ ያደርጋል።
በአፍሪካ ልማት ባንክ በኩል 138.66 ሚሊዮን UA ወይም ባለው ወቅታዊ ምንዛሪ 181.5 ሚሊዮን ዶላር ፋይናንስ ለማድረግ ታሳቢ የተደረገ ሲሆን፣ መንግስትም እስከ 26.12 ሚሊዮን UA (34.2 ሚሊዮን ዶላር) ፋይናንስ እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡ከዚህ በኋላ የሚጠበቀው በአፍሪካ ልማት ባንክ በኩል በድርድሩ ውጤት መሰረት ፕሮጀክቱን ለባንኩ ቦርድ አቅርቦ በማጸደቅ፣ በቀጣይ የፋይናንስ ስምምነት በመፈራም እ.ኤ.አ በ2026 መጀመሪያ ላይ ወደ ትግበራ መግባት ነው። በሌላ በኩል ቀጣዩን 19 ኪሜ የሚሆነውን የመንገድ ክፍል በተመለከተ ከኮሪያ ኤግዚም ባንክ ጋር የሚደረጉ ንግግሮች ትኩረት የሚሰጣቸው መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር መረጃ ይጠቁማል።
+4
Modular offices
የተገጣጣሚ ቢሮ ጠቀሜታዎች
➖▭➖▭
ብዙ ሰዎች ስለተገጣጣሚ ቢሮዎች ጠቀሜታ ሲጠይቁ የሚሰጡት ምላሽ በቀላሉ የሚመረቱ እና የሚገጣጠሙ መሆናቸውን የሚገልጹ ናቸው:: ይሁንና ተገጣጣሚ ቢሮዎች ከእነዚህ በተጨማሪ የሚከተሉትን ጠቀሜታዎችን ያካተቱ ናቸው፡፡
እንደፍላጎታችን የተለያየ ይዘት፣ ቅርጽና ስፋትን የተላበሱ ናቸው
ተገጣጣሚ ቢሮዎች ለቢሮ በታሰበ ማንኛውም ቦታ ላይ እና ተጠቃሚው በሚፈልገው ስፋትና ቅርጽ ተመርተው፣ በፍጥነት ተገጣጥመው አገልግሎት የመስጠት ብቃትን የተላበሱ ናቸው።
ወጪንም ይቀንሳሉ
ተገጣጣሚ ቢሮዎች በቢዝነስ ዘርፍ ተመራጭ ካደረጋቸው ምክንያቶች አንዱ በመደበኛ የግንባታ ከሚሠሩ ቢሮዎች በጣም አነስተኛ በሆነ ወጪ የሚገነቡ መሆናቸው ነው፡፡ በዘርፉ ተመራማሪዎች በቀረበ መረጃ መሰረት፡- ተገጣጣሚ ቢሮዎችን ለመገንባት የሚያስፈልግ ወጪ በመደበኛው አሠራር ከሚገነባ ቢሮ በአንድ ስኩየር ጫማ ስፋት እስከ 40 የአሜሪካ ዶላር ወጪን የሚቀንሱ ናቸው፡፡በቀላሉ የሚገጣጠሙና የሚንቀሳቀሱ ናቸው ተገጣጣሚ ቢሮዎች በኮንትራክተሮች ተመራጭ ካደረጋቸው ምክንያቶች ውስጥ በፍጥነት ተገጣጥመው አገልግሎት ከሰጡ በኋላ ተነቃቅለው ወደ ሌላ ሳይት በመውሰድ እንደገና ተመሳሳይ አገልግሎት ለመስጠት የሚውሉ መሆናቸው ነው፡፡
ፍላጎት በጨመረ ቁጥር በቀላሉ የማስፋፋት ዕድልን ይፈጥራሉተገጣጣሚ ቢሮዎች የሰው ኃይልና ፍላጎት በጨመረ ቁጥር ለሥራ አመቺ በሆነ ቅርጽና ስፋት ተገነጣጥለው እና ተገጣጥመው ፍላጎትን በፍጥነት የማሟላት ዕድልን የሚፈጥሩ ናቸው፡፡ ▪️▫️▪️ ኢንፍራኮን ሚዲያን ፎሎው እና ሼር ያድርጉ! የቴሌግራም ቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ t.me/infraconmedia
ለማሽነሪ አከራዮች➖
በእጅዎ የሚገኙትን የማሽነሪ መሳሪያዎች ከማከራየትዎ በፊት የሚከተሉትን ነጥቦች ከግምት ውስጥ ቢያስገቡ ዋጋን ለመተመን፣ ደንበኛ ለማፍራት እና የገበያ ዋጋን ለመገመት ይረዳዎታል፡፡የአካባቢውን የኪራይ ዋጋ ማወቅ እርስዎ በሚያከራዩበት አካባቢ ተመሳሳይ ማሽነሪዎችን የሚያከራዩ ሰዎችን በምን ያህል ዋጋ እንደሚያከራዩ በመጠየቅ የራስዎትን ዋጋ ማውጣት ያስፈልጋል፡፡ የማሽነሪዎችን ዘመናዊነት ማረጋገጥ የተከራዮችን ቀልብ ለመሳብ፣ የሚያከራዩት ማሽን ከተመሳሳይ ማሽኖች ጋር ያለውን ልዩነት፣ ዘመናዊነት፣ ቅልጥፍ፣ የሚጠቀመውን ቴክኖሎጂ እንዲሁም ብቃት ማወቅ ወሳኝ ነው፡፡ ጊዜው በአግባቡ መረዳት የማንኛውም ዕቃ ዋጋ የሚወስነው በወቅቱ ባለው ፍላጎትና ኢኮኖሚ ሁኔታ ነው፡፡ በአንዳንድ የኢኮኖሚ ሁኔታዎች ተገልጋዮች መከራየትን ሊመርጡ ይችላሉ፡፡ በሌላ ጊዜ ደግሞ ማሽን ከመከራየት ይልቅ መግዛቱ የተሻለ አማራጭ ሊሆንላቸው ይችላል፡፡ ከዚህ በመነሳት ለመከራየት የሚጠይቁት ገንዘብ እነዚህ ሁለት ኢኮኖሚያዊ ውጣ ውረዶች ከግምት ያስገባ መሆን ይጠበቅበታል፡፡ ለቦታና ላለው ነባራዊ ሁኔታ ያለው ተመራጭነት የእርስዎ ማሽነሪ አሁን ሊከራይ በተዘጋጀበት ቦታና ባለው ነባራዊ ሁኔታ ይበልጥ አስፈላጊ መሆኑን ካወቁ፣ ከፍ ባለ ዋጋ የማከራየት ዕድል ይፈጥርልዎታል፡፡ ሳያከራዩ ማቆየት ወይም በአነስተኛ ዋጋ ማከራየት በፈለጉት ዋጋ የሚከራይ ባለመኖሩ የተነሳ፣ ማሽኖቹን ሳያከራዩ ማስቀመጥ በሚያገኙት ትርፍ ላይ ገደብ ሊያስቀምጥ የመቻሉ ሁኔታ ከፍተኛ ነው፤ ማሽን የሚያከራዩ ከፍተኛ ባለሃብቶች ሳያከራዩ ለማቆየት ከፍተኛ ትዕግስት የተላበሱ ናቸው፡፡ ስለዚህ የራስዎትን አቅም በመመዘን ባለማከራየትዎ የሚደርስቦትን ጫና በመረዳት በአነስተኛ ዋጋ ማከራየት ወይም መተው ምርጫዎ ነው፡፡
🔵 Delay Justification, Extension of time(EOT) እና የጊዜ ጉዳት መቀጮ/Liquidated damage/:
💫በኢትዮጵያ ይሁን በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚካሄዱ የግንባታ ፕሮጀክቶች (Construction Projects) ላይ በስፋት ስለሚተገበሩት (Delay Justification)፣ (Time Extension Request) እና (Liquidated Damages) አተገባበር በመጠኑ ሃሳብ ለመስጠት የተጋጀ አጭር ፅሁፍ ነው፡፡
🔷1ኛ. የፕሮጀክት መዘግየት ምክንያታዊነት ማብራሪያ (Delay Justification)
⏺Contractor የተሰጠውን ስራ በቅድሚያ በውል በተወሰነው ጊዜ ማጠናቀቅ ግዴታ እንዳለበት ግልፅ ነው። ነገር ግን በተለያዩ ምክንያቶች ፕሮጀክቱ በጊዜ ላይጠናቀቅ ይችላል። ስለዚህ ለነዚህ የባከኑ ጊዜዎች አሳማኝ ምክንያቶች በማቅረብ የፕሮጀክቱን ቀሪ ስራዎች ለማጠናቀቅ የሚያስችለውን የጊዜ ማራዘሚያ ለመጠየቅ ይችላል።
🔰ለፕሮጀክት መዘግየት ምክንያቶች :
1. የፈጣሪ ቁጣ (Force Majeure):
*ከባድ ጎርፍ፣አውሎነፋስ፣መብረቅና የመሳሰሉ ከቁጥጥር ውጭ የሆኑ ምክንያቶች ናቸው።
2. በተቋራጭ ምክንያት የሚፈጠር መዘግየት:
*በውሉ ዕቅድ መሰረት የግንባታ ሀብቶችን/ማቴሪያል፣የሰው ሀይል፣ ማሽነሪና ባጀት ማቅረብ አለመቻል።
*የስራ አመራር ችግር/ከእቅድ ዝግጅት ችግር፣የማደራጀት ብቃት
ማነስ፣የመምራት፣የክትትልና ቁጥጥር ብቃት ከማነስ/
3. በአማካሪ ምክንያት የሚከሰቱ
*ለማፅደቅ ማዘግየት/ዕቅድ፣ዲዛይን፣ሜትዶሎጂ፣ክፍያ... /
4. በአሰሪ ምክንያት የሚከሰቱ
*የክፍያ ማዘግየት፣ ቢሮክራሲ፣ የፍላጎት ለውጥ/Change & Variations.. /፣....
5. ከመሬት በታች ያልተጠበቁ ክስተቶች/Unforseen works/:
⏺ከመሬት በታች በሚሰራ ቁፋሮ ስራ ወቅት በመጠን ወይም በዓይነት የተለየ ስራ ሲያጋጥም/በውል ያልተጠቀሰ የአፈር ዓይነት/Unpredicted soil strata/፣ ቫኩም ወይም ቮይድ/void/፣ የማያቋርጥ የሚፈልቅ/ምንጭ ውሃ/Underground Water/፣ የደካማ አፈር ጥልቀትና መጠን/over volume of loss soil/፣...
6. በመንግስት የፖሊሲ ለውጥ ምክንያትና
7. ያልተጠበቀ ዝናብ
8. የፖለቲካ ጫና፣ጦርነትና ርሃብ
🔷 2ኛ. የጊዜ ማራዘሚያ ጥያቄ ስለማቅረብ/EOT/
⏺ ሥራ ተቋራጩ ለስራው መዘግየት ምክንያት ናቸው የሚላቸውን ነጥቦች አንድ በአንድ በመጥቀስ፣በማስረጃ በማብራራት ቀሪ ስራዎችን ለማጠናቀቅ የሚያስፈልገውን ተጨማሪ ጊዜ እንዲፈቀድለት ማቅረብ የሚችል ይሆናል።
🔷 3ኛ. ለባከነ የግንባታ ጊዜ ''የጊዜ ጉዳት መቀጫ''/Liquidated damage/
⏺ተቋራጩ የውሉን የግንባታ ስራ በውሉ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ በወቅቱ ሰርቶ ያላጠናቀቀ እንደሆነ ከውሉ ማጠናቀቂያ ጊዜ/completion date/ በኋላ ግንባታው እስከሚጠናቀቅበት ጊዜ ድረስ ለእያንዳንዱ ቀን ተቋራጩ የግንባታ መዘግየት ምክንያት ለአሰሪው የጊዜ ጉዳት መቀጫ/Liquidated damage/ የመክፈል ሀላፊነት ይኖርበታል፡፡
📓በኮንስትራክሽን ውል ስለ ጊዜ አቆጣጠር
-▪️የግንባታ ውል የተደረገበት ቀን/contract signing date/ ፣
▪️ሞቢላይዜሽን ፔሬድ/mobilization period/፣
▪️የሳይት መረከቢያ ቀን/site handover/፣
▪️የስራ መጀመሪያ ቀን/commencement date/ እና
▪️የስራ ማጠናቀቂያ ቀን/completion date/ የሚሉትን መረዳት የግንባታ የጊዜ የጉዳት ናቸው።
+6
list of items
-Marble
-Granite
-Lime stone
For
-Kitchen top
-Door sills
-Window sills
-Stairs
-Landing
ማርብል
ግራናይት
ላይም ስቶን
- ለደረጃ
-ለመስኮት
-ለወለል
contact us @0900298936
0927372017
👉 INTERCON Construction Chemicals
● Concrete Admixtures
● Bonding Agents
● Waterproofings
● Wall Putty, Prime Coat
● Concrete Repair Mortar
● Floor hardener, Epoxy
● Grout, Self-level mortar
● Quartz paint, Contextra
● Tile Adhesive & Tile Joint Fillers
● Geotextiles and other construction chemicals and materials
Tel: 0961955555
Address 1: Signal road, around Dinberwa
Addres 2: Wellosefer, around Dani Plaza
🔺ታምራት ፕሌት እና ጄቦልት አቅራቢ🏗
📌ፕሌትና ጄቦልት በፈለጉት አይነት የተዘጋጀ አለን
✂️ላሜራ መቁረጫ መብሻና ማጠፊያ ማሽኖች አሉን
🔗ፌሮ (ቶንዲኖ) ጥርስ እናበጃለን እንዲሁም እናጥፋለን
📐ማንኛዉንም የሞደፊክ ስራዎችን እንሰራለን
📍ኢትዮጵያ ዉስጥ የትም እንልክሎታለን!
➕➕➕➕➕➕➕➕➕
📍አድራሻችን፦ ቁ.1 አዉቶብስ ተራ(መሳለሚያ)
ቁ.2 መርካቶ
ቁ.3 ተክለሀይማኖት
📞0904040477
📞0911016833
💥 መልካም ዜና ከ Noon Building Material 💥
- ለውድ ደንበኞቻችን በአይነቱ ለየት ያለ channel ይዘን መጥተናል, የ ዕቃዎችን ውድነት በማስመልከት የተዘጋጀ ::
- በጅምላ ዋጋ እንሸጣለን:-
- በየቀኑ የዋጋ ዝርዝር
- ኦርጅናል እቃዎችን
- አዳዲስ ምርቶችን
$$ ሁሉንም የህንፃ መሳሪያዎች $$ በየቀኑ የዋጋ ዝርዝር $$ ኦርጅናል አቃዎች ብቻ ነው የሚያገኙት
አድራሻ :- መርካቶ አድማስ ህንፃ F136B 📌 Contact +251912347922 or 0911943313 @Hamdi_Ah 🛍ቻናላችን :- @nuunhardwarestore
👉 ማስታወቂያየ40/60 ንግድ ቤት የጨረታ ሰነድ መሸጫ ጊዜ ቅዳሜ ሙሉ ቀን ጨምሮ ለ15 ተከታታይ የስራ ቀናት የተራዘመ መሆኑን እንገልፃለን። @consite🏗
💥 መልካም ዜና ከ Noon Building Material 💥
- ለውድ ደንበኞቻችን በአይነቱ ለየት ያለ channel ይዘን መጥተናል, የ ዕቃዎችን ውድነት በማስመልከት የተዘጋጀ ::
- በጅምላ ዋጋ እንሸጣለን:-
- በየቀኑ የዋጋ ዝርዝር
- ኦርጅናል እቃዎችን
- አዳዲስ ምርቶችን
$$ ሁሉንም የህንፃ መሳሪያዎች $$ በየቀኑ የዋጋ ዝርዝር $$ ኦርጅናል አቃዎች ብቻ ነው የሚያገኙት
አድራሻ :- መርካቶ አድማስ ህንፃ F136B 📌 Contact +251912347922 or 0911943313 @Hamdi_Ah 🛍ቻናላችን :- @nuunhardwarestore
