ch
Feedback
Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

前往频道在 Telegram

Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service

显示更多
3 590
订阅者
无数据24 小时
+37
+4830
帖子存档
📓🏢የግንባታ ስህተቶችን የማረሚያ ዘዴዎች 🔵በኮንትራክተሮች ወይም በዘርፉ ባለሙያዎች ያልተገነቡ ህንፃዎች ወይም መኖሪያዎች ጣሪያቸው ቢያፈስ ወይም ውሃ ሊያሰርግ እና ግርግዳው ቢሰነጠቅ ከሚገባው በላይ ሊያስጨንቅዎ አይገባም፡፡ ምክንያቱም ጉዳዩ የአለም መጨረሻን የማያስከትል፣ የሚታረም እና ሊያጋጥም የሚችል ክስተት በመሆኑ ነው፡፡ 🔲 ዋናው ጉዳይ ችግሩ ቢከሰት በምን አይነት የአሠራር እና የህግ አግባብ ችግሩን መፍታት ይቻላል የሚለውን ማወቅ ነው፡፡ ይህንን ለማድረግ ይረዳሉ ከተባሉ ዘዴዎች ውስጥ ስህተቶችን ከስር ከስሩ መከታተል በቀዳሚነት ይቀመጣል። ▪️የግንባታውን መዋቅር  በዲዛይኑ መሠረት መገንባቱን፣ ለግንባታው የሚያስፈልገው ኮንክሪት ጥራቱን እና ደረጃውን በጠበቀ መንገድ እየተዘጋጀ ሥራ ላይ መዋሉን፣ የጣራው ኮንክሪት ውኃ አለማስገባቱን፣ የውጭ ግድግዳዎች አለመሰንጠቃቸውን፣ የኤለክትሪክ መስመሮች በዲዛይኑ መሠረት መዘርጋታቸውን፣ ጥራቱን የጠበቀ የኤክትሪክ ገመድ መጠቀማቸውን፣ የበር እና የመስኮት፣ የአደጋ ጊዜ መጥሪያ ደውሎች በአግባቡ መሰቀላቸውን ከሥር ከሥሩ መከታተል ይገባል፡፡ ▪️ይህንን በአግባቡ ለመከታተል የሚችሉ ኢንስፔክተሮች ቀጥሮ ማሠራት፣ ልምድ እና ታማኝነትን በተላበሱ ባለሙያዎች ግንባታውን ማካሄድ ያስፈልጋል፡፡ ▪️ሌላው ችግሩን በህግ አግባብ ለመፍታት ከኮንትራክተሮቹ ጋር የሚደረግ የውል ሥምምነት በህግ ባለሙያ ድጋፍ መፈጸም በየጊዜው የሚታደስ የውል ሥምምነት መፈጸም /እንደ ሥራው ሂደት/ የኮንስትራክሽን የህግ ባለሙያዎችን ቀደም ብሎ ማማከር ተገቢ ነው፡፡ ▪️ከዚህ ባለፈ የመጨረሻው መስፈርት ችግሩን ለመቅረፍ እና ለማስተካከል በሚሠራው ሥራ ላይ በቀላል ወጪ የዲዛይን ለውጥ ለማረም የሚረዱ የፈጠራ እና የግንባታ ባለሙያዎችን በሥራው ማሳተፍ ይገባል፡፡

🚪✨የUPVC ማቴሪያሎችን በመጠቀም የተለያዩ በሮች፣መስኮቶችና ፓርቲሽኖችን በተመጣጣኝ ዋጋ አምርተን በራሳችን ባለሙያዎች ያሉበት ቦታ ድረስ መጥተን እንገጥማለን። UPVC ጥንካሬን፣ የረጅም እድሜ አ
🚪✨የUPVC ማቴሪያሎችን በመጠቀም የተለያዩ በሮች፣መስኮቶችና ፓርቲሽኖችን በተመጣጣኝ ዋጋ አምርተን በራሳችን ባለሙያዎች ያሉበት ቦታ ድረስ መጥተን እንገጥማለን። UPVC ጥንካሬን፣ የረጅም እድሜ አገልግሎትን፣ ውበትን ከመስጠት ባለፈ ድምፅ የሚከላከል መሆኑ በተለያዩ ዲዛይኖች መመረት እና መገጠም መቻሉ ተመራጭ ያደርዋል። 📍 Location: ጋዜቦ አደባባይ፣ ሙልሙል ዳቦ         ቤት አጠገብ 📞 Call us: 0930099146,0930099145 "When Strength meets elegance delina upvc doors"👍

👉 INTERCON Construction Chemicals ● Concrete Admixtures ● Bonding Agents ● Waterproofings ● Wall Putty, Prime Coat ● Concret
👉 INTERCON Construction Chemicals  ● Concrete Admixtures ● Bonding Agents ● Waterproofings ● Wall Putty, Prime Coat ● Concrete Repair Mortar ● Floor hardener, Epoxy ● Grout, Self-level mortar ● Quartz paint, Contextra ● Tile Adhesive & Tile Joint Fillers  ● Geotextiles and other construction chemicals and materials Tel: 0961955555 Address 1: Signal road, around Dinberwa Addres 2: Wellosefer, around Dani Plaza

የክፍያ መዘግየት መላ ➖▭➖▭➖▭ በኮንስትራክሽን ግንባታ ወቅት የኮንትራክተሮች ራስ ምታት ከሚሆኑ ጉዳዮች ዋነኛው የግንባታ ክፍያ መዘግየት እና በተቀመጠው ውል መሠረት ተገቢ ክፍያዎች አለመፈጸም በቀዳሚነት የሚቀመጥ ነው፡፡ አስገንቢው ድርጅት ወይም ግለሰብ የሚፈልግበትን ክፍያ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ አለመክፈሉን ተከትሎ ግንባታዎች እንዲጓተቱ፣ ሠራተኞች ደመወዛቸውን በወቅቱ እንዳያገኙ ከማድረጉም በላይ፣ የባንክ ዕዳ በወቅቱ እንዳይወራረድ በማድረግ የሚያስከትለው ችግር እና ኪሣራ በግልጽ የሚታወቅ ነው፡፡ ይህን ውጣ ውረድ ለመቅረፍ ብቸኛው አማራጭ በህግ አግባብ፣ በውሉ መሠረት እንዲተዳደር እና እንዲፈጸም ማድረግ ሲሆን፣ ኮንትራክተሮች ወይም ክፍያ ጠያቂዎች ሊከተሏቸው የሚገባቸው አሠራሮች Infracon Media በዚህ መልኩ አጠናቅሮታል፡፡
በውሉ መሠረት መብት እና ግዴታን ጠንቅቆ ማወቅ
በዚህ ሁኔታ ውስጥ ግንዛቤ ውስጥ መግባት ያለበት ክፍያን በፍጥነት ለመቀበል የሚያስችሉ፣ ከተዛማጅ ዕዳ የሚከላከሉ እና ክፍያዎች በዘገዩ ቁጥር በከፋዩ ላይ ሊጣሉ የሚችሉ የወለድ ክፍያ ህጎችን ጠንቅቆ ማወቅ እና በውሉ ላይ ማስፈር ይገባል፡፡
ቋሚ የሆኑ የክፍያ ጊዜያዎችን የተመለከተ ስምምነት መፈጸም
በተቻለ መጠን የክፍያ ጊዜን በተመለከተ ዝርዝር ጊዜን መመደብ እና በወረቀት ላይ ማስፈር ያስፈልጋል፡፡ ይህንን ማድረግ የገንዘብ ፍሰትን ለማወቅ፣ ደንበኛው የክፍያ ጊዜውን እንዲያስታውስ እና እንዲከፍል ለማድረግ፣ ይህ ባልተፈጸመ ጊዜ ስምምነቱን በመጥቀስ እንዲከፍል ለመጠየቅ ይረዳል፡፡
ስምምነቱን ከህግ ባለሙያ ጋር መፈጸም
ቀዳሚው በስምምነቱ መሠረት የራስህን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት ነው፡፡ ከዚህ ባለፈ ክፍያ በውሉ መሠረት ካልተፈጸመ ውሉን ባስፈጸመው የህግ ባለሙያ (ጠበቃ) አማካኝነት የውሉን መረጃ በማያያዝ ክፍያው እንዲፈጸም ለመጠየቅ አለማመንታት እና በድፍረት ተግባራዊ ማድረግ ነው፡፡
ሰነዶችን በተደራጀ መንገድ መያዝ እና ማስቀመጥ
ደረሰኞችን እና ተዛማጅ መረጃዎችን በአግባቡ መያዝ እና መሰነድ ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት እንዲያመራ የሚያደርግ አለመግባባት ሲፈጠር፣ በቀላሉ ፋይል ለመክፈት፣ አሰሪው ወደ ኃላ ዞር ብሎ እንዲያስብ እና ወደ ስምምነት እንዲመለስ የሚያደርግ ዕድልን ይፈጥራል፡፡
ክስ ለመመስረት አለማመንታት
መደበኛ ክፍያዎች በአግባቡ ተፈፃሚ የማይሆኑ ሲሆን እና ይህንኑ ተከትሎ ተናግረው፣ ነዝንዘው እና አስጠይቀው ምላሽ ሲያጡ እና ክፍያውን ሊፈፀም ሳይችል ሲቀር ምንም ሳያመነቱ ክስ ይመስርቱ፡፡ አንዳንዶቹ ካላቸው ዝና እና ስም አንፃር ብከሰስ ምን እባላለሁ? የሚል ፍራቻ ሊያነሱ ይችላሉ፡፡ ነገር ግን በህግ ፊት ሁሉም እኩል መብት ስላለው የእርስዎ አስተያየት፣ የተዋዋሉት ውል ላይ ብቻ ማተኮር ይገባዋል፡፡ ከዚህ በመነሳት በህግ አግባብ ፍርድ ቤት ቀርበው መብትዋን በማስከበር እና ክፍያውን ከመቀበል ባለፈ ለሌሎች ክብር ብለው የራስዎን መብት ማጣት አይገባዎትም፡፡

የክፍያ መዘግየት መላ ➖▭➖▭➖▭ በኮንስትራክሽን ግንባታ ወቅት የኮንትራክተሮች ራስ ምታት ከሚሆኑ ጉዳዮች ዋነኛው የግንባታ ክፍያ መዘግየት እና በተቀመጠው ውል መሠረት ተገቢ ክፍያዎች አለመፈጸም በቀዳሚነት የሚቀመጥ ነው፡፡ አስገንቢው ድርጅት ወይም ግለሰብ የሚፈልግበትን ክፍያ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ አለመክፈሉን ተከትሎ ግንባታዎች እንዲጓተቱ፣ ሠራተኞች ደመወዛቸውን በወቅቱ እንዳያገኙ ከማድረጉም በላይ፣ የባንክ ዕዳ በወቅቱ እንዳይወራረድ በማድረግ የሚያስከትለው ችግር እና ኪሣራ በግልጽ የሚታወቅ ነው፡፡ ይህን ውጣ ውረድ ለመቅረፍ ብቸኛው አማራጭ በህግ አግባብ፣ በውሉ መሠረት እንዲተዳደር እና እንዲፈጸም ማድረግ ሲሆን፣ ኮንትራክተሮች ወይም ክፍያ ጠያቂዎች ሊከተሏቸው የሚገባቸው አሠራሮች Infracon Media በዚህ መልኩ አጠናቅሮታል፡፡
በውሉ መሠረት መብት እና ግዴታን ጠንቅቆ ማወቅ
በዚህ ሁኔታ ውስጥ ግንዛቤ ውስጥ መግባት ያለበት ክፍያን በፍጥነት ለመቀበል የሚያስችሉ፣ ከተዛማጅ ዕዳ የሚከላከሉ እና ክፍያዎች በዘገዩ ቁጥር በከፋዩ ላይ ሊጣሉ የሚችሉ የወለድ ክፍያ ህጎችን ጠንቅቆ ማወቅ እና በውሉ ላይ ማስፈር ይገባል፡፡
ቋሚ የሆኑ የክፍያ ጊዜያዎችን የተመለከተ ስምምነት መፈጸም
በተቻለ መጠን የክፍያ ጊዜን በተመለከተ ዝርዝር ጊዜን መመደብ እና በወረቀት ላይ ማስፈር ያስፈልጋል፡፡ ይህንን ማድረግ የገንዘብ ፍሰትን ለማወቅ፣ ደንበኛው የክፍያ ጊዜውን እንዲያስታውስ እና እንዲከፍል ለማድረግ፣ ይህ ባልተፈጸመ ጊዜ ስምምነቱን በመጥቀስ እንዲከፍል ለመጠየቅ ይረዳል፡፡
ስምምነቱን ከህግ ባለሙያ ጋር መፈጸም
ቀዳሚው በስምምነቱ መሠረት የራስህን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት ነው፡፡ ከዚህ ባለፈ ክፍያ በውሉ መሠረት ካልተፈጸመ ውሉን ባስፈጸመው የህግ ባለሙያ (ጠበቃ) አማካኝነት የውሉን መረጃ በማያያዝ ክፍያው እንዲፈጸም ለመጠየቅ አለማመንታት እና በድፍረት ተግባራዊ ማድረግ ነው፡፡
ሰነዶችን በተደራጀ መንገድ መያዝ እና ማስቀመጥ
ደረሰኞችን እና ተዛማጅ መረጃዎችን በአግባቡ መያዝ እና መሰነድ ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት እንዲያመራ የሚያደርግ አለመግባባት ሲፈጠር፣ በቀላሉ ፋይል ለመክፈት፣ አሰሪው ወደ ኃላ ዞር ብሎ እንዲያስብ እና ወደ ስምምነት እንዲመለስ የሚያደርግ ዕድልን ይፈጥራል፡፡
ክስ ለመመስረት አለማመንታት
መደበኛ ክፍያዎች በአግባቡ ተፈፃሚ የማይሆኑ ሲሆን እና ይህንኑ ተከትሎ ተናግረው፣ ነዝንዘው እና አስጠይቀው ምላሽ ሲያጡ እና ክፍያውን ሊፈፀም ሳይችል ሲቀር ምንም ሳያመነቱ ክስ ይመስርቱ፡፡ አንዳንዶቹ ካላቸው ዝና እና ስም አንፃር ብከሰስ ምን እባላለሁ? የሚል ፍራቻ ሊያነሱ ይችላሉ፡፡ ነገር ግን በህግ ፊት ሁሉም እኩል መብት ስላለው የእርስዎ አስተያየት፣ የተዋዋሉት ውል ላይ ብቻ ማተኮር ይገባዋል፡፡ ከዚህ በመነሳት በህግ አግባብ ፍርድ ቤት ቀርበው መብትዋን በማስከበር እና ክፍያውን ከመቀበል ባለፈ ለሌሎች ክብር ብለው የራስዎን መብት ማጣት አይገባዎትም፡፡ (ኢሚ- IM)
▪️▫️▪️ ኢንፍራኮን ሚዲያን ፎሎው እና ሼር ያድርጉ! የቴሌግራም ቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ t.me/infraconmedia


የክፍያ መዘግየት መላ 🔘🔘🔘🔘🔘🔘 (መሉ ዘገባውን ከታች ይከታተሉ)
+3
የክፍያ መዘግየት መላ 🔘🔘🔘🔘🔘🔘 (መሉ ዘገባውን ከታች ይከታተሉ)

የኮንስትራክሽን ዘርፉ ቀዳሚ ችግር ሙስና ነው ተባለ ➖▭♦️➖▭ በኮንስትራክሽን ዘርፍ ካሉ ችግሮች መካከል ሙስና በቀዳሚነት የሚጠቀስ መሆኑን፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለሥልጣንን ጠቅሶ ሪፖርተር ዘግቧል፡፡ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር መስፍን ነገዎ (ዶ/ር) ይህን ያስታወቁት፣ ‹‹የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ነባራዊ ሁኔታና ተግዳሮቶች›› በሚል መሪ ሐሳብ ሐሙስ መስከረም 15 ቀን 2018 ዓ.ም. በተዘጋጀ መድረክ ነው፡፡ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው በርካታ ገንዘብና ሀብት የሚፈስበት በመሆኑ በሰፊው ሙስና የሚፈጸምበት ነው ብለዋል፡፡
የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም እ.ኤ.አ. በ2019 ይፋ ባደረገው ሪፖርት፦ በአውሮፓ ሙስና ከሚፈጸምባቸው ዘርፎች የኮንስትራክሽን ዘርፍ 46 በመቶ እንደሚይዝ፣ በኢትዮጵያ በጥናት የተደገፈ አይሁን እንጂ በኮንስትራክሽን ዘርፍ ያለው ሙስና ‹‹ሰፊና ጥልቅ ነው፤›› ብለዋል፡፡
‹‹የሕግ ማዕቀፍ ችግር ሌላው በዘርፉ የሚስተዋል ተግዳሮት ነው፡፡ ሕጉ በራሱ ቢኖርም አስቻይ ከመሆን ይልቅ ከልካይ የሆነበት፣ እንዲሁም አስፈለጊና ጠቃሚ የሚባሉ የሕግ ማዕቀፎች የጎደሉበት ነው፤›› ሲሉም ተናግረዋል፡፡
መስፍን (ዶ/ር) እንደገለጹት፣ የክህሎት እጥረት የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ሌላው ማነቆ ነው፡፡ ከ15 ዓመታት በፊት ዘርፉ የተማረ የሰው ኃይል እጥረት የነበረበት ቢሆንም፣ አሁን ግን ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በዘርፉ ተመርቀው የሚወጡ በርካቶች መሆናቸውን፣ ሆኖም አሁንም ድረስ የክህሎት ማነስና የሙያዊ ሥነ ምግባር ችግር በሰፊው ይስተዋላል ሲሉ አስረድተዋል፡፡ ዘርፉ በተጨማሪ የአቅም ክፍተት ያለበት፣ የፈጠራ ችግር ጎልቶ የሚታይበትና ባህላዊ የኮንስትራክሽን አሠራር የሚከተል መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡
‹‹እንደ አገር የተቋማት ግንባታ ስብራት አለብን፡፡ ረጅም ዕድሜ አስቆጥረው የሚገኙት የኢትዮጵያ አየር መንገድና የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ናቸው፡፡ በኮንስትራክሽን ዘርፉ የሚመሠረቱ ተቋማትም ብዙ ሳይጓዙ የሚፈርሱ ናቸው፤›› ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ፣ ለዚህም ምክንያቱ በዘርፉ የሚመሠረቱ ተቋማት የጋራ ግብ የሌላቸውና የጋራ ጉዳያቸውን የሚያዩበት ዕይታ ትክክል ባለመሆኑ ነው ብለዋል፡፡ በሌሎች አገሮች የሚገኙ ተመሳሳይ ተቋማት ትርፍን መሠረት አድርገው የሚሠሩ ቢሆንም በአገር ጥቅም የማይደራደሩ መሆናቸውን፣ በእዚህ አገር ግን የአስተሳሰብ ችግር በሰፊው ስላለ የአገርን ጥቅም ከማስቀደም ይልቅ በአቋራጭ ለመበልፀግ የሚደረግ ሙከራ ጥቂት በማይባሉ ተቋማት የሚስተዋል መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ‹
‹እነዚህና ሌሎች መሰል በዘርፉ ውስጥ የሚታዩ ችግሮችን ለመቅረፍ መንግሥት በቅርቡ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን ይፋ አድርጓል፤›› በማለት የጠቆሙት መስፍን (ዶ/ር)፣ ትራንስፎርሜሽኑ የ25 ዓመታት ዕድሜ ያለውና በየአምስት ዓመታት እየተሸነሸኑ የሚከናወኑ ሥራዎች የተካተቱበት እንደሆነ፣ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ያለበትን ችግር በመፈተሽና በመለየት ዘርፉን የማሻገርና የላቀ አፈጻጸም እንዲኖረውም የሚያስችል መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በተጨማሪም የተቆጣጣሪ ተቋማትን አቅምና ተደራሽነት በማጠናከር፣ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን ዲጂታላይዝ በማድረግና ሕጎችንና ደንቦችን በማሻሻል ኢንዱስትሪው የአገርን ፍላጎት ማሟላት የሚችሉና ጠንካራ ተቋማትን ለመፍጠርታሳቢ ያደረገ መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል፡፡ ‹‹የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ከሲስተም ጋርተያይዞ በመጣ ችግር ለዘመናት ተጎጂ ሆኖ ቆይቷል፡፡ በዘርፉ ሕጎች ቢወጡም ለትውልድ ተሻጋሪ የሚሆኑ አልነበሩም፤›› ያሉት ደግሞ፣ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ አቶ እሸቱ ተመስገን ናቸው፡፡‹የሚወጡ ሕጎች ለመጣው ሥርዓት በሚበጅ መንገድ የሚቀረፁ እንጂ አገር ለመጥቀም የሚዘጋጁ ባለመሆናቸው ዘርፉ በበርካታ ችግሮች እንዲተበተብ ተደርጓል፤›› ያሉት ምክትል ሰብሳቢው፣ በተጨማሪም ዘርፉ የጨረታ አወጣጥ፣ የበጀት አያያዝ፣ የጥራት ቁጥጥር፣ የፕሮጀክት ማኔጅመንትና የመሳሰሉት ሌሎች በርካታ ችግሮች ያሉበት ነው ብለዋል፡፡ ‹‹
በመሆኑም በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ያለውን ችግር ለመቅረፍ ከሚመለከታቸው አካላት፣ ከምንደግፋቸውና ከምንቆጣጠራቸው ተቋማት ጋር በጥምረት በመሥራት ላይ እንገኛለን፤›› ሲሉም አስረድተዋል፡፡
‹‹የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ነባራዊ ሁኔታና ተግዳሮቶች›› በሚል መሪ ሐሳብ በተዘጋጀው መድረክ፣ በዘርፉ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተቋማትና ግለሰቦች ሽልማትና ዕውቅና ተበርክቶላቸዋል፡፡ ▪️▫️▪️ ኢንፍራኮን ሚዲያን ፎሎው እና ሼር ያድርጉ! የቴሌግራም ቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ t.me/infraconmedia

እንኳን ለመስቀል~ ደመራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!! በዓሉ የሰላም እና የፍቅር በዓል እንዲሆን መልካም ምኞታችን እንገልፃለን፡፡ መልካም በዓል! ዩኒቲ-ኮንስትራክሽን ካታሎግ🏗
እንኳን ለመስቀል~ ደመራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!!
በዓሉ የሰላም እና የፍቅር በዓል እንዲሆን መልካም ምኞታችን እንገልፃለን፡፡
መልካም በዓል! ዩኒቲ-ኮንስትራክሽን ካታሎግ🏗

list of items -Marble -Granite -Lime stone For -Kitchen top -Door sills -Window sills -Stairs -Landing ማርብል ግራናይት ላይም ስቶን - ለ
+9
list of items     -Marble     -Granite     -Lime stone For      -Kitchen top      -Door sills       -Window sills       -Stairs       -Landing ማርብል ግራናይት ላይም ስቶን        - ለደረጃ         -ለመስኮት         -ለወለል contact us  @0900298936                          0927372017

👉በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የሚሰጡ አገልግሎቶች ፣ የአገልግሎት ስታንዳርዶች እንዲሁም ተገልጋዮች ማሟላት ያለባቸው ቅድመ ሁኔታዎች https://t.me/ETCONpWORK @etconp

👉 INTERCON Construction Chemicals ● Concrete Admixtures ● Bonding Agents ● Waterproofings ● Wall Putty, Prime Coat ● Concret
👉 INTERCON Construction Chemicals  ● Concrete Admixtures ● Bonding Agents ● Waterproofings ● Wall Putty, Prime Coat ● Concrete Repair Mortar ● Floor hardener, Epoxy ● Grout, Self-level mortar ● Quartz paint, Contextra ● Tile Adhesive & Tile Joint Fillers  ● Geotextiles and other construction chemicals and materials Tel: 0961955555 Address 1: Signal road, around Dinberwa Addres 2: Wellosefer, around Dani Plaza

✨️🧱 New point Bricks factory 新点砖厂🧱💥✨️We produced High quality clay bricks for various construction purposes. ( Engineering
✨️🧱 New point Bricks factory 新点砖厂🧱💥✨️We produced High quality clay bricks for various construction purposes. ( Engineering bricks & solid bricks) 🧱 For building construction, 🧱 For bank vaults, 🧱 Fence for the yard, 🧱 For road edges, 🧱 For Hotels,Restaurants,and Cafes decoration, 🧱 For x-ray rooms, 🧱 For manuals, 🧱 For kitchen, 🧱 For shower tray 🧱 To cover PBC drains, 🧱 For garden, 🧱 Furnace For steel factory, 🧱 For pizza oven, 🧱 For waste incinerator....for more information join our telegram channel https://t.me/+d8A-rQlF5p5lZThk and Ticktok account @newpointbricksfactory 🧱. To order contact us 🧱👉📲0912854327&0902378888 🧱Thank you 谢谢

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለአዳማ - አዋሽ የፈጣን መንገድ ሁለተኛው ክፍል፣ የመልካጂሎ - አዋሽ፣ ሎት 2 ፈጣን መንገድ ከ181 ሚሊዮን ዶላር በላይ ፋይናንስ ሊያደርግ ነው! መንግሥት ከ34 ሚሊዮን ዶላር በላይ ፋይናንስ እንደሚያደርግ ይጠበቃል።
በአፍሪካ ልማት ፈንድ የፋይናንስ ድጋፍ ለማካሄድ ግምገማና ውይይት ሲደረግበት የነበረው የአዳማ - አዋሽ የፈጣን መንገድ ሁለተኛው ክፍል፣ የመልካጂሎ - አዋሽ፣ ሎት 2  የፋይናንስ ድጋፍ ድርድር በአፍሪካ ልማት ባንክ፣ በገንዘብ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር  መካከል የመጨረሻ የፋይናንስ ድርድር ተካሄደ።
ይህ ድርድር ባንኩ ፕሮጀክቱን ለማጸደቅ በቅርቡ ለባንኩ ቦርድ ከማቅረቡ በፊት የጋራ ግንዛቤ እና ስምምነት ለማድረግ እንዲያስችል የተደረገ ነው። የዚህ ፕሮጀክት አላማ በዋናነት የፍጥነት መንገድ መገንባት እንዲሁም ተጓዳኝ መሰረተ ልማቶችን ማሻሻል ያካትታል። የፍጥነት መንገድ ግንባታው በሁለት (2) ክፍሎች የተከፈለ ሲሆን፣ የመጀመሪው 48 ኪ.ሜ በአፍሪካ ልማት ፈንድ ፋይናንስ የሚደረግ ሲሆን፣ ቀሪው 19 ኪ.ሜ በኮሪያ ኤግዚም ባንክ እንደሚሸፈን ይጠበቃል፡፡ ፕሮጀክቱ በዋናነት የሚያካትታቸው የመንገድ መሠረተ ልማት ግንባታ፣ የቴክኒክ ድጋፍ አገልግሎቶች፣ የሎጂስቲክስ፣ የትራንስፖርትና የንግድ፣ ተቋማዊ ድጋፍና አቅም ግንባታ፣ ለአካባቢው ህብረተሰብ የሚሠሩ ተጓዳኝ የልማት ሥራዎች፣ የካሳ ክፍያ እና የመልሶ ማቋቋም ይገኙበታል፡፡
ይህ መንገድ ኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ እና ደቡብ ሱዳንን የሚያካትት ሁለገብ ፕሮጀክት ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ በአፍሪካ ቀንድ ያለውን የትራንስፖርት ትስስር ለማሻሻል ታሳቢ ያደረገ ነው።
የዚህ ኮሪደር ፕሮጀክት አላማ ቀልጣፋ እና ውጤታማ የትራንስፖርት ስርዓት እንዲኖር ማድረግ፣ የንግድ እና በአካባቢው ያሉ አገራትን እርስ በእርስ ማስተሳሰር ነው። ፕሮጀክቱ ለማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ልማት፣ ለድህነት ቅነሳ ጥረቶች እና በፕሮጀክቱ አካባቢ ኢኮኖሚያዊ ዕድሎችን በማነቃቃት ድህነትን ለመቀነስ አስተዋፅኦ ያደርጋል።
በአፍሪካ ልማት ባንክ በኩል 138.66 ሚሊዮን UA ወይም ባለው ወቅታዊ ምንዛሪ 181.5 ሚሊዮን ዶላር ፋይናንስ ለማድረግ ታሳቢ የተደረገ ሲሆን፣ መንግስትም እስከ 26.12 ሚሊዮን UA (34.2 ሚሊዮን ዶላር) ፋይናንስ እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡
ከዚህ በኋላ የሚጠበቀው በአፍሪካ ልማት ባንክ በኩል በድርድሩ ውጤት መሰረት ፕሮጀክቱን ለባንኩ ቦርድ አቅርቦ በማጸደቅ፣ በቀጣይ የፋይናንስ ስምምነት በመፈራም እ.ኤ.አ በ2026 መጀመሪያ ላይ ወደ ትግበራ መግባት ነው። በሌላ በኩል ቀጣዩን 19 ኪሜ የሚሆነውን የመንገድ ክፍል በተመለከተ ከኮሪያ ኤግዚም ባንክ ጋር የሚደረጉ ንግግሮች ትኩረት የሚሰጣቸው መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር መረጃ ይጠቁማል። Construction Solution-👷‍♂🚧 Telegram | Facebook | Tiktok Social media- Networks @consite🏗

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለአዳማ - አዋሽ የፈጣን መንገድ ሁለተኛው ክፍል፣ የመልካጂሎ - አዋሽ፣ ሎት 2 ፈጣን መንገድ ከ181 ሚሊዮን ዶላር በላይ ፋይናንስ ሊያደርግ ነው ♦️መንግሥት ከ34 ሚሊዮን ዶ
+8
የአፍሪካ ልማት ባንክ ለአዳማ - አዋሽ የፈጣን መንገድ ሁለተኛው ክፍል፣ የመልካጂሎ - አዋሽ፣ ሎት 2 ፈጣን መንገድ ከ181 ሚሊዮን ዶላር በላይ ፋይናንስ ሊያደርግ ነው ♦️መንግሥት ከ34 ሚሊዮን ዶላር በላይ ፋይናንስ እንደሚያደርግ ይጠበቃል (ሙሉ ዘገባውን ከታች ይከታተሉ)

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለአዳማ - አዋሽ የፈጣን መንገድ ሁለተኛው ክፍል፣ የመልካጂሎ - አዋሽ፣ ሎት 2 ፈጣን መንገድ ከ181 ሚሊዮን ዶላር በላይ ፋይናንስ ሊያደርግ ነው ♦️መንግሥት ከ34 ሚሊዮን ዶላር በላይ ፋይናንስ እንደሚያደርግ ይጠበቃል ➖➖
በአፍሪካ ልማት ፈንድ የፋይናንስ ድጋፍ ለማካሄድ ግምገማና ውይይት ሲደረግበት የነበረው የአዳማ - አዋሽ የፈጣን መንገድ ሁለተኛው ክፍል፣ የመልካጂሎ - አዋሽ፣ ሎት 2  የፋይናንስ ድጋፍ ድርድር በአፍሪካ ልማት ባንክ፣ በገንዘብ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር  መካከል የመጨረሻ የፋይናንስ ድርድር ተካሄደ።
ይህ ድርድር ባንኩ ፕሮጀክቱን ለማጸደቅ በቅርቡ ለባንኩ ቦርድ ከማቅረቡ በፊት የጋራ ግንዛቤ እና ስምምነት ለማድረግ እንዲያስችል የተደረገ ነው። የዚህ ፕሮጀክት አላማ በዋናነት የፍጥነት መንገድ መገንባት እንዲሁም ተጓዳኝ መሰረተ ልማቶችን ማሻሻል ያካትታል። የፍጥነት መንገድ ግንባታው በሁለት (2) ክፍሎች የተከፈለ ሲሆን፣ የመጀመሪው 48 ኪ.ሜ በአፍሪካ ልማት ፈንድ ፋይናንስ የሚደረግ ሲሆን፣ ቀሪው 19 ኪ.ሜ በኮሪያ ኤግዚም ባንክ እንደሚሸፈን ይጠበቃል፡፡ ፕሮጀክቱ በዋናነት የሚያካትታቸው የመንገድ መሠረተ ልማት ግንባታ፣ የቴክኒክ ድጋፍ አገልግሎቶች፣ የሎጂስቲክስ፣ የትራንስፖርትና የንግድ፣ ተቋማዊ ድጋፍና አቅም ግንባታ፣ ለአካባቢው ህብረተሰብ የሚሠሩ ተጓዳኝ የልማት ሥራዎች፣ የካሳ ክፍያ እና የመልሶ ማቋቋም ይገኙበታል፡፡
ይህ መንገድ ኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ እና ደቡብ ሱዳንን የሚያካትት ሁለገብ ፕሮጀክት ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ በአፍሪካ ቀንድ ያለውን የትራንስፖርት ትስስር ለማሻሻል ታሳቢ ያደረገ ነው።
የዚህ ኮሪደር ፕሮጀክት አላማ ቀልጣፋ እና ውጤታማ የትራንስፖርት ስርዓት እንዲኖር ማድረግ፣ የንግድ እና በአካባቢው ያሉ አገራትን እርስ በእርስ ማስተሳሰር ነው። ፕሮጀክቱ ለማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ልማት፣ ለድህነት ቅነሳ ጥረቶች እና በፕሮጀክቱ አካባቢ ኢኮኖሚያዊ ዕድሎችን በማነቃቃት ድህነትን ለመቀነስ አስተዋፅኦ ያደርጋል።
በአፍሪካ ልማት ባንክ በኩል 138.66 ሚሊዮን UA ወይም ባለው ወቅታዊ ምንዛሪ 181.5 ሚሊዮን ዶላር ፋይናንስ ለማድረግ ታሳቢ የተደረገ ሲሆን፣ መንግስትም እስከ 26.12 ሚሊዮን UA (34.2 ሚሊዮን ዶላር) ፋይናንስ እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡
ከዚህ በኋላ የሚጠበቀው በአፍሪካ ልማት ባንክ በኩል በድርድሩ ውጤት መሰረት ፕሮጀክቱን ለባንኩ ቦርድ አቅርቦ በማጸደቅ፣ በቀጣይ የፋይናንስ ስምምነት በመፈራም እ.ኤ.አ በ2026 መጀመሪያ ላይ ወደ ትግበራ መግባት ነው። በሌላ በኩል ቀጣዩን 19 ኪሜ የሚሆነውን የመንገድ ክፍል በተመለከተ ከኮሪያ ኤግዚም ባንክ ጋር የሚደረጉ ንግግሮች ትኩረት የሚሰጣቸው መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር መረጃ ይጠቁማል።

Modular offices የተገጣጣሚ ቢሮ ጠቀሜታዎች ➖▭➖▭ ብዙ ሰዎች ስለተገጣጣሚ ቢሮዎች ጠቀሜታ ሲጠይቁ የሚሰጡት ምላሽ በቀላሉ የሚመረቱ እና የሚገጣጠሙ መሆናቸውን የሚገልጹ ናቸው:: ይሁንና ተገ
+4
Modular offices የተገጣጣሚ ቢሮ ጠቀሜታዎች ➖▭➖▭ ብዙ ሰዎች ስለተገጣጣሚ ቢሮዎች ጠቀሜታ ሲጠይቁ የሚሰጡት ምላሽ በቀላሉ የሚመረቱ እና የሚገጣጠሙ መሆናቸውን የሚገልጹ ናቸው:: ይሁንና ተገጣጣሚ ቢሮዎች ከእነዚህ በተጨማሪ የሚከተሉትን ጠቀሜታዎችን ያካተቱ ናቸው፡፡ እንደፍላጎታችን የተለያየ ይዘት፣ ቅርጽና ስፋትን የተላበሱ ናቸው ተገጣጣሚ ቢሮዎች ለቢሮ በታሰበ ማንኛውም ቦታ ላይ እና ተጠቃሚው በሚፈልገው ስፋትና ቅርጽ ተመርተው፣ በፍጥነት ተገጣጥመው አገልግሎት የመስጠት ብቃትን የተላበሱ ናቸው። ወጪንም ይቀንሳሉ
ተገጣጣሚ ቢሮዎች በቢዝነስ ዘርፍ ተመራጭ ካደረጋቸው ምክንያቶች አንዱ በመደበኛ የግንባታ ከሚሠሩ ቢሮዎች በጣም አነስተኛ በሆነ ወጪ የሚገነቡ መሆናቸው ነው፡፡ በዘርፉ ተመራማሪዎች በቀረበ መረጃ መሰረት፡- ተገጣጣሚ ቢሮዎችን ለመገንባት የሚያስፈልግ ወጪ በመደበኛው አሠራር ከሚገነባ ቢሮ በአንድ ስኩየር ጫማ ስፋት እስከ 40 የአሜሪካ ዶላር ወጪን የሚቀንሱ ናቸው፡፡
በቀላሉ የሚገጣጠሙና የሚንቀሳቀሱ ናቸው ተገጣጣሚ ቢሮዎች በኮንትራክተሮች ተመራጭ ካደረጋቸው ምክንያቶች ውስጥ በፍጥነት ተገጣጥመው አገልግሎት ከሰጡ በኋላ ተነቃቅለው ወደ ሌላ ሳይት በመውሰድ እንደገና ተመሳሳይ አገልግሎት ለመስጠት የሚውሉ መሆናቸው ነው፡፡
ፍላጎት በጨመረ ቁጥር በቀላሉ የማስፋፋት ዕድልን ይፈጥራሉ
ተገጣጣሚ ቢሮዎች የሰው ኃይልና ፍላጎት በጨመረ ቁጥር ለሥራ አመቺ በሆነ ቅርጽና ስፋት ተገነጣጥለው እና ተገጣጥመው ፍላጎትን በፍጥነት የማሟላት ዕድልን የሚፈጥሩ ናቸው፡፡ ▪️▫️▪️ ኢንፍራኮን ሚዲያን ፎሎው እና ሼር ያድርጉ! የቴሌግራም ቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ t.me/infraconmedia

ለማሽነሪ አከራዮች ➖ በእጅዎ የሚገኙትን የማሽነሪ መሳሪያዎች ከማከራየትዎ በፊት የሚከተሉትን ነጥቦች ከግምት ውስጥ ቢያስገቡ ዋጋን ለመተመን፣ ደንበኛ ለማፍራት እና የገበያ ዋጋን ለመገመት ይረዳዎታል
ለማሽነሪ አከራዮች
በእጅዎ የሚገኙትን የማሽነሪ መሳሪያዎች ከማከራየትዎ በፊት የሚከተሉትን ነጥቦች ከግምት ውስጥ ቢያስገቡ ዋጋን ለመተመን፣ ደንበኛ ለማፍራት እና የገበያ ዋጋን ለመገመት ይረዳዎታል፡፡
የአካባቢውን የኪራይ ዋጋ ማወቅ እርስዎ በሚያከራዩበት አካባቢ ተመሳሳይ ማሽነሪዎችን የሚያከራዩ ሰዎችን በምን ያህል ዋጋ እንደሚያከራዩ በመጠየቅ የራስዎትን ዋጋ ማውጣት ያስፈልጋል፡፡ የማሽነሪዎችን ዘመናዊነት ማረጋገጥ የተከራዮችን ቀልብ ለመሳብ፣ የሚያከራዩት ማሽን ከተመሳሳይ ማሽኖች ጋር ያለውን ልዩነት፣ ዘመናዊነት፣ ቅልጥፍ፣ የሚጠቀመውን ቴክኖሎጂ እንዲሁም ብቃት ማወቅ ወሳኝ ነው፡፡ ጊዜው በአግባቡ መረዳት የማንኛውም ዕቃ ዋጋ የሚወስነው በወቅቱ ባለው ፍላጎትና ኢኮኖሚ ሁኔታ ነው፡፡ በአንዳንድ የኢኮኖሚ ሁኔታዎች ተገልጋዮች መከራየትን ሊመርጡ ይችላሉ፡፡ በሌላ ጊዜ ደግሞ ማሽን ከመከራየት ይልቅ መግዛቱ የተሻለ አማራጭ ሊሆንላቸው ይችላል፡፡ ከዚህ በመነሳት ለመከራየት የሚጠይቁት ገንዘብ እነዚህ ሁለት ኢኮኖሚያዊ ውጣ ውረዶች ከግምት ያስገባ መሆን ይጠበቅበታል፡፡ ለቦታና ላለው ነባራዊ ሁኔታ ያለው ተመራጭነት የእርስዎ ማሽነሪ አሁን ሊከራይ በተዘጋጀበት ቦታና ባለው ነባራዊ ሁኔታ ይበልጥ አስፈላጊ መሆኑን ካወቁ፣ ከፍ ባለ ዋጋ የማከራየት ዕድል ይፈጥርልዎታል፡፡ ሳያከራዩ ማቆየት ወይም በአነስተኛ ዋጋ ማከራየት በፈለጉት ዋጋ የሚከራይ ባለመኖሩ የተነሳ፣ ማሽኖቹን ሳያከራዩ ማስቀመጥ በሚያገኙት ትርፍ ላይ ገደብ ሊያስቀምጥ የመቻሉ ሁኔታ ከፍተኛ ነው፤ ማሽን የሚያከራዩ ከፍተኛ ባለሃብቶች ሳያከራዩ ለማቆየት ከፍተኛ ትዕግስት የተላበሱ ናቸው፡፡ ስለዚህ የራስዎትን አቅም በመመዘን ባለማከራየትዎ የሚደርስቦትን ጫና በመረዳት በአነስተኛ ዋጋ ማከራየት ወይም መተው ምርጫዎ ነው፡፡