ch
Feedback
Extreme Consultancy and Training PLC™

Extreme Consultancy and Training PLC™

前往频道在 Telegram

Extreme Educational Consultancy and Training Center, the premier destination for comprehensive educational support and training services in Ethiopia. 👉 +251929835602 Megenagna, Genet Commercial No 09 https://extremeconsultancy.net/

显示更多
6 352
订阅者
-1024 小时
-177
+14830
帖子存档
Extreme offers summer English tutoring both online and in-person, with options for home-to-home sessions. Enhance your skills
Extreme offers summer English tutoring both online and in-person, with options for home-to-home sessions. Enhance your skills with personalized instruction tailored to your needs. #Register today for a productive summer! Call us for Registration +251965861599 #Summer #LearnEnglishWithExtreme #Extreme_Educational_Consultancy_and_Training_Center #extremetutors Follow us👇 Website | Tiktok | Youtube | Linkedn | Facebook | Instagram | Telegram

🎸🎸 ቤት ለቤት ጊታር መሰልጠን ለምፈልጉ🎸🎸 ልጆችዎን ጊታር ለማስተማር ይፈልጋሉ?? በተሟላ ሁኔታ ጊታር እናስተምራለን -Music theory -jazz theory -ear training - gui
🎸🎸 ቤት ለቤት ጊታር መሰልጠን ለምፈልጉ🎸🎸 ልጆችዎን ጊታር ለማስተማር ይፈልጋሉ?? በተሟላ ሁኔታ ጊታር እናስተምራለን -Music theory -jazz theory -ear training - guitar ከታች ባለው ስልክ ይደውሉልን 0941306735 #Empowerment #Training #Education #Summer_Camping #Summer_Tutoring #Extreme_Tutotrs #astegni #አስጠኚ #ቤት_ለቤት_አስጠኚ #Home_and_Online_Tutors #tutor #tutorial #ቱቶር #ቲቶር #ቲቶሪያል #Extreme_tutors #Besttutorinaddisababa የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ መረጃ ይከታተሉ… https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0

👉ልጆቻችን በራሳቸው እንዲተማመኑ፣ ለራሳቸው ያላቸው ግምት ከፍ እንዲል እና አስደናቂውን አቅማቸውን እንዲረዱት ያስችላቸው ዘንድ በየቀኑ የምንጠቀማቸው የማበረታቻ ቃላቶቾ ወሳኝነት አላቸው። 👉እነዚ
👉ልጆቻችን በራሳቸው እንዲተማመኑ፣ ለራሳቸው ያላቸው ግምት ከፍ እንዲል እና አስደናቂውን አቅማቸውን እንዲረዱት ያስችላቸው ዘንድ በየቀኑ የምንጠቀማቸው የማበረታቻ ቃላቶቾ ወሳኝነት አላቸው። 👉እነዚህ የማበረታቻ ቃላቶች የልጆቻችን ስሜት ላይ ከፍተኛ የሆነ አቅም እና እምነት ፈጥረው አግኝተናቸዋል። 👉 ቃላቶቹ ከልባችን ይሁኑ፣ልጆቻችን ላይ የሚፈጥሩትን ሀይል መገንዘብ እንጀምራለን። " እኔ ድንቅ ነኝ " እኔ ሰላም ነኝ " እኔ ፍቅር ነኝ " " እኔ ቆንጆ ነኝ" "እኔ ሀገሬን እወዳለሁ" " እኔ ልዩ ነኝ" "እኔ ጤነኛ ነኝ" " እኔ አዛኝ ነኝ" " እኔ ቸር ነኝ" "እኔ ደስተኛ ነኝ" " እኔ ቅን ነኝ"… ☘️ ደግመው ደጋግመው ልጆቻችን እንዲጠቀሟቸው ማድረግ በልባቸው እምነትን ይፈጥራል። 👉በሁኔታዎች ላይ የተመሰረተ አይሁን(እኛ የምንፈልገውን ሲያደርጉ አንቺ ጎበዝ ነሽ የምንል እኛ ስንረበሽ ደግሞ አንቺ አስቸጋሪ ረባሽ ነሽ የምንል ከሆነ ጥቅም የለውም) በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ሆነው መልካምነታቸውን ድንቅነታቸውን እናስታውሳቸው። እኛም የምናሳያቸው ስሜት ከቃላቶቹ ጋር መመሳሰል ይኖርባቸዋል።🙏
ክረምቱን ትምህርታቸዉ ላይ እገዛ የሚያስፈልጋቸዉ ተማሪዎች ካሉ ቤት ለቤት እና ኦንላይ የጥናት ድጋፍ እንዲሁም አስፈላጊ የክህሎት ስልጠናዎችም ስለምንሰጥ ይደዉሉልን።
0965861599 0929835602 #Summer_Tutoring #home_tutoring #Online_Tutoring #Extreme_Tutors ማህበራዊ ሚዲያዎ አማራጮች ይቀላቀሉ፣ ይጎብኙን👇 Website | Tiktok | Youtube | Linkedn | Facebook | Instagram | Telegram

የዘንድሮን የክረምት ጊዜ ምክንያት በማድረግ በማዕከላችን ልዩ ልዩ ስልጠናዎች በበይነ መረብ እና በአካል በሰርተፍኬት ደረጃ የሚሰጡ ስልጠናዎችን መከታተል ዉጤታማ ክረምት እንዲኖራችሁ በእጅጉ ያግዛችኋ
የዘንድሮን የክረምት ጊዜ ምክንያት በማድረግ በማዕከላችን ልዩ ልዩ ስልጠናዎች በበይነ መረብ እና በአካል በሰርተፍኬት ደረጃ የሚሰጡ ስልጠናዎችን መከታተል ዉጤታማ ክረምት እንዲኖራችሁ በእጅጉ ያግዛችኋል። 🎯 Graphics Design 🎯 Video Editing 🎯 Adobe photoshop 🎯 Fullstack Web app development  🎯 Programming Language 🎯 English Language 🎯 Basic Computer 🎯 Engineering Softwares 🎯  Foreign & Local Languages 👉ለተማሪዎች Behavioral and Academic Excellence እና ሌሎችም። ለመመዝገብ በ 0965861599 ይደዉሉልን። #በኤክስትሪም_ስለመማር_እንማማር #Movement #Empowerment #Training #Education በማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን ይቀላላሉ፣ ይጎብኙን👇 Website | Tiktok | Youtube | Linkedn | Facebook | Instagram | Telegram

ክረምቱን ትምህርታቸዉ ላይ እገዛ የሚያስፈልጋቸዉ ተማሪዎች ካሉ ቤት ለቤት እና ኦንላይ የጥናት ድጋፍ እንዲሁም አስፈላጊ ክህሎት ስልጠናዎችም ስላሉን ይደዉሉልን። 0965861599 0929835602 #
ክረምቱን ትምህርታቸዉ ላይ እገዛ የሚያስፈልጋቸዉ ተማሪዎች ካሉ ቤት ለቤት እና ኦንላይ የጥናት ድጋፍ እንዲሁም አስፈላጊ ክህሎት ስልጠናዎችም ስላሉን ይደዉሉልን። 0965861599 0929835602 #በኤክስትሪም_ስለመማር_እንማማር #Movement #Empowerment #Training #Education #Summer_Camping #Summer_Tutoring #Extreme_Tutotrs #astegni #አስጠኚ #ቤት_ለቤት_አስጠኚ #Home_and_Online_Tutors #tutor #tutorial #ቱቶር #ቲቶር #ቲቶሪያል ማህበራዊ ሚዲያዎቻችንን ይቀላላሉ፣ ይጎብኙን👇 Website | Tiktok | Youtube | Linkedn | Facebook | Instagram | Telegram

ሰላም ውድ የኤክስትሪም ቤተሰቦቻችን እንደምን ቆያችሁ? ክረምቱን ከልጆቻችሁ ጋር ጥሩ ጊዜ እያሳለፋችሁ እንደሆነ እናስባለን። ልጆቻችሁ ዓመቱ ላይ በነበራቸው የትምህርት ጉዞ በትምህርት ቤት በትምህርታ
ሰላም ውድ የኤክስትሪም ቤተሰቦቻችን እንደምን ቆያችሁ? ክረምቱን ከልጆቻችሁ ጋር ጥሩ ጊዜ እያሳለፋችሁ እንደሆነ እናስባለን። ልጆቻችሁ ዓመቱ ላይ በነበራቸው የትምህርት ጉዞ በትምህርት ቤት በትምህርታቸው፣ በክፍል ስራ፣ በልዩ ልዩ ዓይነት ፈተናዎች፤ ቤታቸው ደግሞ ከመምህራኖቻቸው በሚሰጡ የቤት ሥራዎች፣ አሳይመንቶች፣ የቡድን ሥራዎች፣ ዎርክሺቶች እና መሰል ውጥረት ውስጥ አልፈዋል። አንዳንዶች ወላጆችም በዚህ ሁሉ ውጣ ውረዳቸው እንደ ወላጅ ተንከባካቢ እና ልጆቻችሁን የሚረዱ ምርጥ አስጠኚዎችን ከኛ ከኤክስትሪም አስጠኚዎች ወስዳችሁ በጉዟአቸው በብዙ ውጤታማ እንደሆኑ እናውቃለን።
በዚህ ሁሉ ውስጥ አንዳንድ ተማሪዎች አሁን ከደረሱት የትምህርት ደረጃ ጋር የተስተካከለ የትምህርቱ መረዳት እንደለላቸው ይታወቃል። (በዚህ ጉዳይ ሰፋ ያለ ጽሑፍ ይኖረናል)። #ወላጆች እንድትረዱና ልጆቻችሁን እንድትረዱ የሚገባዉም እንደነዚህ ያሉ ልጆች ነው፤ ትኩረታችንንም የሚሹት እነርሱ ስለሆኑ። ነገር ግን እነዚህን ልጆች ለማብቃትና ከትምህርት ደረጃቸው እኩል ለማስኬድ የትምህርት ጊዜ ካለው ብዙ Distract /አዋኪ ጉዳዮች የተነሳ በዚያን ጊዜ የሚደረጉ የአስጠኚ ድጋፍ ብቻውን ውጤታማ አያደርጋቸውም።
ስለዚህ በዚህ የክረምት ወቅት ተረጋግተው ከአስጠኚው ጋር ወደ ኋላ የትምህርት ደረጃቸው ተመልሰው መሰረታዊ የሂሳብ፣ የቋንቋና የሳይንስ እውቀቶችን እንዲገበዩ ማድረግ ልነገር ከሚቻለው በላይ ውጤታማ ሲያደርጋቸው አይተናል፤ ያደርጋቸዋልም። ለአስጠኚ ፍላጎትዎ #ከኤክስትሪም ለልጅዎ ውጤታማነት የሚተጉና #የሰለጠኑ_የብዙ_ዓመታት የማስጠናት ልምድ ያላቸዉ አስጠኚዎች ስላሉን ይደውሉልን። 0929835602 #ኤክስትሪም_ቤት_ለቤት_አስጠኚዎች_ድርጅት #ለልጅዎ_የተሻለ_ነገ_የሚያምኑን ✅ #ኤክስትሪም_የትምህርት_ማማከርና_ስልጠና_ማዕከል

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና መሠጠት ተጀምሯል። የፈተና አሰጣጡን በአዲስ አበባ በአብርሆት ቤተመሕፍት በመገኘት ያስጀመሩት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር)፤ 563,501 ተማሪ
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና መሠጠት ተጀምሯል። የፈተና አሰጣጡን በአዲስ አበባ በአብርሆት ቤተመሕፍት በመገኘት ያስጀመሩት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር)፤ 563,501 ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተናውን እንደሚወስዱ ገልፀዋል። የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሚወስዱት አጠቃላይ ተፈታኞች ውስጥ 62 በመቶ የሚሆኑ በበይነ መረብ፤ ቀሪዎቹ ደግሞ በወረቀት እንደሚወስዱ ጠቁመዋል። በዘንድሮው ዓመት ከፍተኛ የማጠናከሪያ ትምህርት በመሰጠቱ ከፍ ያለ ውጤት ይመዘገባል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተናግረዋል። #ኤክስትሪም_አስጠኚዎች #ለልጅዎ_የተሻለ_ነገ_የሚያምኑን👌✅ #Extreme_tutors #Besttutorinaddisababa የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ መረጃ ይከታተሉ… https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0

በ2018 የትምህርት ዘመን በ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና 95.85% ተማሪዎች 50 እና ከዛ በላይ ውጤት አስመዘገቡ፡፡ (ሰኔ 22/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤትን ይፋ አድርጓል:: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ክቡር ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ውጤቱ ይፋ በተደረገበት ወቅት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የከተማ አስተዳደሩ የትምህርት ጥራትን በሚፈለገው ደረጃ ለማድረስ በልዩ ሁኔታ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ የሚገኝና ከዚህ አኳያ ባለፉት አመታት በከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ላይ የታየውን ውጤት በመመልከት ዘንድሮ በ2018 የትምህርት ዘመን የተመዘገበዉን የላቀ ውጤት በማነጻጸር የትምህርት ማህበረሰቡ በትምህርት ልማት ስራዉ ላይ የተከናወኑ ተግባራት ያስመዘገቡትን ውጤት እንዲያውቅና ለቀጣይ ጉልበት በመሆንና የፉክክር መንፈስን በመፍጠር ሀገር የሚገነባ ትውልድ የመፍጠሩ ስራ ግቡን እንዲመታ ቢሮው በትኩረት እየሰራ መሆኑን አብራርተዋል:: የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ አንዱ አመላካች የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ውጤት መሆኑን የገለፁት ዶክተር ዘላለም 95.85% ወደ ቀጣዩ የትምህርት ደረጃ 50 እና ከዛ በላይ ውጤት በማምጣት ማለፋቸውን ተናግረው ለውጤቱ መመዝገብ የከተማ አስተዳደሩ ለትምህርት ስራዉ ልዩ ትኩረት መስጠቱ ፣ የትምህርት ቤት ምገባ መርሀ ግብር ተጠናክሮ መቀጠሉ ፣ የሂሳብና እንግሊዘኛ ትምህርት ስትራቴጂ ተደንፎ በትኩረት መሰራት መቻሉ ፣ የመማሪያና የማስተማሪያ ግብዓቶች መቅረባቸው እንዲሁም ከትምህርት ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት መሰራቱ ተጠቃሽ መሆናቸውን አብራርተዋል:: አያይዘውም የዘንድሮው ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ ያስችላል ብለው ለተማሪዎች ፣ ወላጆች ፣ ለትምህርት ቤቶችና መምህራን እንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፈዋል:: ተማሪዎች ውጤታችሁን የማስፈንጠሪያዉን በመጫን መመልከት ትችላላችሁ https://aa.ministry.et/#/result #ኤክስትሪም_አስጠኚዎች #ለልጅዎ_የተሻለ_ነገ_የሚያምኑን👌✅ #Extreme_tutors #Besttutorinaddisababa የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ መረጃ ይከታተሉ… https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0

Repost from N/a
#ESSLCE #ExamProtocols የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና ከነገ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ በስድስት ዙሮች በበይነ መረብ እና በወረቀት ይሰጣል። ተፈታኞች ሊ
+1
#ESSLCE #ExamProtocols የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና ከነገ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ በስድስት ዙሮች በበይነ መረብ እና በወረቀት ይሰጣል። ተፈታኞች ሊይዟቸው የሚገቡ ➻ የመፈተኛ መግቢያ ካርድ ➻ የፋይዳ መታወቂያ/የቀበሌ/የትምህርት ቤት መታወቂያ ➻ እስክሪብቶ፣ እርሳስ እና ላፒስ የተከለከሉ ነገሮች ➻ ስልክ፣ ታብሌት፣ ስማርት ሰዓት፣ ካሜራ፣ ስማርት ጃኬት ➻ ያልተፈቀዱ ካልኩሌተሮች ➻ ማንኛውም አይነት ወረቀት፣ መጻሕፍት፣ የማስታወሻ ደብተር ተፈታኞች ዛሬ የሚሰጠውን አጠቃላይ የፈተና አሰጣጥ ገለጻ (Orientation) መከታተል ይጠበቅባቸዋል። የፈተና አሰጣጥ መመሪያዎችን መጣስ ከፈተናው መሰረዝ ባለፈ ከባድ ሕጋዊ ቅጣት ያስከትላል ተብሏል። የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም ይሰጣል። ➖የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ብቻ❗️ ቻናሉን ይቀላቀሉ👇 https://t.me/enakgrade12

#AASTU የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን 1,246 ተማሪዎች አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው በ18ኛ ዙር ያስመረቃቸው፦ ➫
+2
#AASTU የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን 1,246 ተማሪዎች አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው በ18ኛ ዙር ያስመረቃቸው፦ ➫ 1,043 ተማሪዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ➫ 182 ተማሪዎች በሁለተኛ ዲግሪ ➫ 21 ተማሪዎች በሦስተኛ ዲግሪ #ኤክስትሪም_አስጠኚዎች #ለልጅዎ_የተሻለ_ነገ_የሚያምኑን👌✅ #Extreme_tutors #Besttutorinaddisababa የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ መረጃ ይከታተሉ… https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0

#AAU አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 6,417 ተማሪዎች አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው በ76ኛ ዙር ያስመረቃቸው፦ ➫ 3,542 ተማሪዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ➫ 2,241
+2
#AAU አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 6,417 ተማሪዎች አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው በ76ኛ ዙር ያስመረቃቸው፦ ➫ 3,542 ተማሪዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ➫ 2,241 ተማሪዎች በሁለተኛ ዲግሪ ➫ 377 ተማሪዎች በሦስተኛ ዲግሪ በቅርቡ የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የዩኒቨርሲቲው 3,960 ተማሪዎች ውስጥ 91 በመቶ የሚሆኑት ማለፋቸው በምረቃ መርሐግብሩ ላይ ተገልጿል። ከተፈታኞቹ በ18 የትምህርት ፕሮግራሞች የተፈተኑ የተቋኑ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ (100%) ማለፋቸው ተመላክቷል። #ኤክስትሪም_አስጠኚዎች #ለልጅዎ_የተሻለ_ነገ_የሚያምኑን👌✅ #Extreme_tutors #Besttutorinaddisababa የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ መረጃ ይከታተሉ… https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0

በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና አሰጣጥ ወቅት ፈተና ለመስረቅም ይሁን ለማሰረቅ የሚሞክሩ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ ይወሰዳል። - ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ሚኒስቴር ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 1
በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና አሰጣጥ ወቅት ፈተና ለመስረቅም ይሁን ለማሰረቅ የሚሞክሩ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ ይወሰዳል። - ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ሚኒስቴር ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም በበይነ መረብ እና በወረቀት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር አካሒዷል። የፈተናው አጠቃላይ ሂደት ደህንነቱ የተጠበቀና ውጤታማ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በተቀናጀ ሁኔታ መሰራት እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል፡፡ ፈተናውን ለመስረቅም ይሁን ለማሰረቅ የሚሞክሩ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወሰድ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተናግረዋል። ብሔራዊ ፈተናውን ለመስጠት በመሠረተ ልማት፣ ደህንነት እና ሌሎች መስኮች ተገቢው ዝግጅት መደረጉ ተመላክቷል። ፈተናውን ለመውሰድ 563,501 ተፈታኞች (306,456 የተፈጥሮ ሳይንስ እና 257,045 የማኅበራዊ ሳይንስ) ተፈታኞች መመዝገባቸው ተገልጿል፡፡ #MoE #ኤክስትሪም_አስጠኚዎች #ለልጅዎ_የተሻለ_ነገ_የሚያምኑን👌✅ #Extreme_tutors #Besttutorinaddisababa የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ መረጃ ይከታተሉ… https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0

ብቁ አስጠኚ ሆነው ተከፋይ ይሁኑ በኤክስትሪም እየሰለጠኑ ሥራ ይጀምሩ👌 በኤክስትሪም ለአስጠኚዎች የሚሰጠዉን የProfessional_Tutors ስልጠና በመዉሰድ የነገዉን ትዉልድ ትርጉም ባለዉ መንገድ
ብቁ አስጠኚ ሆነው ተከፋይ ይሁኑ በኤክስትሪም እየሰለጠኑ ሥራ ይጀምሩ👌 በኤክስትሪም ለአስጠኚዎች የሚሰጠዉን የProfessional_Tutors ስልጠና በመዉሰድ የነገዉን ትዉልድ ትርጉም ባለዉ መንገድ የመቅረጽ ሂደቱን በብቃት እና በልበ ሙሉነት ይቀላቀሉ✅ ሰርተፍኬት በነጻ🥰 ባሉበት ሆነዉ በOnline ይማሩ 🎯 ማን ማመልከት ይችላል? 📌 መምህራን (ከኬጂ እስከ 12ኛ ክፍል) 📌 የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና ተመራቂዎች 📌 ልምድ ያላቸው አስጠኚዎች እና ባለሙያዎች 📌 በቂ የማስተማር እውቀት እና ጥሩ የመግባባት ችሎታ ያላቸው። ሰልጥነዉ ዉጤታማነትዎን ያሳድጉ❗️ እያስጠኑ ገቢዎትን ይጨምሩ👌 ከታች ባለዉ የመመዝገቢያ ሊንክ 👇 ይመዝገቡ አብረዉን ጉዞ ይጀምሩን✅ https://forms.gle/Y51iSGPznVEAGHd6A ጥያቄ ካለዎት በ @extremeconsultancy በኩል ያናግሩን። ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇 https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0

#MoH በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለወስዳችሁ የጤና ሙያ ተመራቂዎች የብቃት ምዘና ፈተና #በሐምሌ ወር 2018 ዓ.ም መጨረሻ ለመስጠት መታቀዱን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል። ለዚህም በቅርብ ቀን
#MoH በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለወስዳችሁ የጤና ሙያ ተመራቂዎች የብቃት ምዘና ፈተና #በሐምሌ ወር 2018 ዓ.ም መጨረሻ ለመስጠት መታቀዱን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል። ለዚህም በቅርብ ቀን ምዝገባ እንደሚጀመር ሚኒስቴሩ ገልጿል። በመሆኑም በሰኔ ወር የመውጫ ፈተና የወሰዳችሁ የጤና ሙያ ተመራቂዎች ለብቃት ምዘናው የሚያስፈልጉ የትምህርት ማስረጃዎችን እንድታሟሉ እና ለምዝገባው ዝግጁ እንድታደርጉ ተብሏል። #ኤክስትሪም_አስጠኚዎች #ለልጅዎ_የተሻለ_ነገ_የሚያምኑን👌✅ #Extreme_tutors #Besttutorinaddisababa የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ መረጃ ይከታተሉ… https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0

ቅሬታዎን ያስገቡ! በመውጫ ፈተና ውጤትዎ ላይ ቅሬታ ካለዎት ቅሬታዎን በኦንላይን ያስገቡ፡፡ ➫ ውጤትዎ ያልተገኘ ከሆነ ➫ Disqualified የተባሉ ከሆነ ➫ ፊርማ ቢፈርሙም NG የተባሉ ከሆነ ➫
+2
ቅሬታዎን ያስገቡ! በመውጫ ፈተና ውጤትዎ ላይ ቅሬታ ካለዎት ቅሬታዎን በኦንላይን ያስገቡ፡፡ ➫ ውጤትዎ ያልተገኘ ከሆነ ➫ Disqualified የተባሉ ከሆነ ➫ ፊርማ ቢፈርሙም NG የተባሉ ከሆነ ➫ የተሳሳተ ጾታ ከመረጡና መሠል ቅሬታ ካለዎ ማቅረብ ይችላሉ፡፡ የመውጫ ፈተና ውጤት ባዩበት ሊንክ (https://result.ethernet.edu.et) ላይ Submit Complaint የሚለውን ይጫኑ፣ Complaint Category ከሚለው ይምረጡ፣ Description የሚለው ባዶ ቦታ ላይ ቅሬታውን አጠር አድርገው ይግለፁ፣ ስልክ ቁጥርዎን ያስገቡና Submit Complaint የሚለውን በመጫን ያጠናቅቁ፡፡ #ኤክስትሪም_አስጠኚዎች #ለልጅዎ_የተሻለ_ነገ_የሚያምኑን👌✅ የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ መረጃ ይከታተሉ… https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0

ውጤትዎን ይመልከቱ! ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት መታየት ጀምሯል። ውጤትዎን ለማየት 👇 https://result.
ውጤትዎን ይመልከቱ! ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት መታየት ጀምሯል። ውጤትዎን ለማየት 👇 https://result.ethernet.edu.et ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ 'Exit Examination' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ። #ኤክስትሪም_አስጠኚዎች #ለልጅዎ_የተሻለ_ነገ_የሚያምኑን👌✅ የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ መረጃ ይከታተሉ… https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የጊዜ ሰሌዳ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳን ይፋ አድርጓል። በኦንላይን/
+1
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የጊዜ ሰሌዳ   የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳን ይፋ አድርጓል።   በኦንላይን/Computer-Based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞ በስድስት ዙር ፈተናቸውን እንደሚወስዱ አገልግሎቱ ገልጿል፡፡   በዚህም ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ፈተና የሚሰጥ ሲሆን፤ ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ፈተናቸውን ይወስዳሉ፡፡   ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሦስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን፤ የማኅበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ መሆናቸውን አገልግሎቱ አሳውቋል።   (የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ያደረገው ዝርዝር የፈተና የጊዜ ሰሌዳ/Schedule ከላይ ተያይዟል።)   #ኤክስትሪም_አስጠኚዎች #ለልጅዎ_የተሻለ_ነገ_የሚያምኑን👌✅ የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ መረጃ ይከታተሉ… https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም ይሰጣል። - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከ
+2
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም ይሰጣል። - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት   የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ከዚህ ቀደም ተገልጾ የነበረ መሆኑ ይታወሳል፡፡   ይሁን እንጂ ከትምህርት ባለድርሻ አካላት ጋር በተደረገ ውይይት ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም እንዲሆን መወሰኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አረጋግጧል፡፡   በዚህም የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 03/2018 ዓ.ም እና የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ከሐምሌ 06 እስከ 16/2018 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡   በአጠቃላይ 563,858 ተማሪዎች ፈተናውን ለመውሰድ መመዝገባቸውን የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፤ 306,708 ተማሪዎች በተፈጥሮ ሳይንስ እና 257,150 ተማሪዎች በማኅበራዊ ሳይንስ ለፈተናው እየተዘጋጁ መሆኑን ገልፀዋል።   ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ ከ600 በላይ በሚሆኑ የፈተና ማዕከላት ፈተናውን ለመስጠት ዝግጅት የተደረገ ሲሆን፤ ፈተናው በአዲስ አበባ፣ በድሬዳዋ እና በሐረር ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ይሰጣል፤ በሌሎች አካባቢዎች ከኦንላይን በተጨማሪ በወረቀት የሚሰጥ መሆኑን ተጠቁሟል፡፡   #ኤክስትሪም_አስጠኚዎች #ለልጅዎ_የተሻለ_ነገ_የሚያምኑን👌✅ የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ መረጃ ይከታተሉ… https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0

የ2018 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና መሰጠት ጀምሯል፡፡ ፈተናው በሁሉም ክልሎች፣ በድሬዳዋ አስተዳደር እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ
+2
የ2018 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና መሰጠት ጀምሯል፡፡ ፈተናው በሁሉም ክልሎች፣ በድሬዳዋ አስተዳደር እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ ፈተናው በ201 የፈተና ጣቢያዎች በዛሬው ዕለት መሰጠት የተጀመረ ሲሆን፤ በከተማ አስተዳደሩ 86,783 የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናውን ለመውሰድ ተመዝግበዋል፡፡ ምስል፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮዎች #ኤክስትሪም_አስጠኚዎች #ለልጅዎ_የተሻለ_ነገ_የሚያምኑን👌✅ የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ መረጃ ይከታተሉ… https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0

ብቁ አስጠኚ ሆነው ተከፋይ ይሁኑ በኤክስትሪም እየሰለጠኑ ሥራ ይጀምሩ👌 በኤክስትሪም ለአስጠኚዎች የሚሰጠዉን የProfessional_Tutors ስልጠና በመዉሰድ የነገዉን ትዉልድ ትርጉም ባለዉ መንገድ
ብቁ አስጠኚ ሆነው ተከፋይ ይሁኑ በኤክስትሪም እየሰለጠኑ ሥራ ይጀምሩ👌 በኤክስትሪም ለአስጠኚዎች የሚሰጠዉን የProfessional_Tutors ስልጠና በመዉሰድ የነገዉን ትዉልድ ትርጉም ባለዉ መንገድ የመቅረጽ ሂደቱን በብቃት እና በልበ ሙሉነት ይቀላቀሉ✅ ሰርተፍኬት በነጻ🥰 ባሉበት ሆነዉ በOnline ይማሩ 🎯 ማን ማመልከት ይችላል? 📌 መምህራን (ከኬጂ እስከ 12ኛ ክፍል) 📌 የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና ተመራቂዎች 📌 ልምድ ያላቸው አስጠኚዎች እና ባለሙያዎች 📌 በቂ የማስተማር እውቀት እና ጥሩ የመግባባት ችሎታ ያላቸው። ሰልጥነዉ ዉጤታማነትዎን ያሳድጉ❗️ እያስጠኑ ገቢዎትን ይጨምሩ👌 ከታች ባለዉ የመመዝገቢያ ሊንክ 👇 ይመዝገቡ አብረዉን ጉዞ ይጀምሩን✅ https://forms.gle/Y51iSGPznVEAGHd6A ጥያቄ ካለዎት በ @extremeconsultancy በኩል ያናግሩን። ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇 https://t.me/+KcrwCu8eoDUxZTM0