Ethio University Teams
前往频道在 Telegram
Remedial 2015 ቻናል በ ዩኒቨርሲቲ ሲኒየር ተማሪዎች የተቋቋመ ሲሆን ለመጀመሪያ አመት የዩኒቨርሲቲ /እጩ/ ተማሪዎች ለ ግቢ ህይወታቸውን አስፈላጊውን ሁሉ ያቀርባል። እንድሁም 2016 ለምትገቡ remedial & freshman ተማሪዎች የሚጠቅም ነው። 2015 ከተማሩ ተማሪዎች ለ2016 ለሚገቡ remedial አስፈላጊውን መረጃ ሰለ ትምህርት አሰጣጥ ስለ ግቢ life ያስተምራል ::
显示更多1 209
订阅者
无数据24 小时
-77 天
-2930 天
帖子存档
❇️በ2015 ዓ.ም ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ ጊዜ
👉መጋቢት 4 እና 5/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አስውቋል።
♦️ተጨማሪ መረጃ ከምስሉ ይመልከቱ ‼️
የጥሪ ማስታወቂያ
♻️የ2015 ዓ.ም አቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል በመቱ ዩኒቨርሲቲ ለተመደበችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት 30/2015 ዓ.ም እስከ መጋቢት 01/2015 ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን፤
ስማችሁ ከ”A-B” የሚጀምር የተፈጥሮ ሣይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በበደሌ ካምፓስ
ስማችሁ ከ“A-B” የሚጀምር የማህራዊ ሣይንስ (Social Science) ተማሪዎች በበደሌ ካምፓስ
ሌሎቻችሁ በዋናዉ ጊቢ በተጠቀሰዉ ጊዜ በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ እያሳወቅን ከባለው ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማሳሰቢያ
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
✅የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውንና ኮፒውን፣
✅ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒውን፣
✅የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውንና ኮፒውን፣
✅አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
✅ የሌሊት አልባሳት፣
✅የስፖርት ትጥቅ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
መቱ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስተራር ዳይሬክቶሬት
❇️በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ በ2015ዓ.ም በአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም(Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን 👉 መጋቢት 05-06/2015 ዓ.ም እና በቅጣት ምዝገባ መጋቢት 07/2015 ዓ.ም መሆኑን እየገለፅን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ የሚመጣን ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
፨ተጨማሪ መረጃ ከምስሉ ይመልከቱ ‼️
❇️በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በ2015ዓ.ም በአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም(Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን መጋቢት 01-02/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል።
፨ዝርዝር መረጃ ከምስሉ ይመልከቱ ‼️
#Adwa_Victory_1896
እንኳን ለመላው የጥቁር ነፃነት ቀን ለ አድዋ በአል በሰላም አደረሳችሁ !!
ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
ማንም አይደፍርም የእምዬን ደጃፍ
ተጠርቷል አሉ በነጋሪት
ጠላት ቢደፍረው የእምዬን ቤት
ሆ ብሎ ወጣ ንብ ሰራዊት
ጥቁር ሀበሻ ደመ ኮስታሬ
ደሙን የሰዋ ላንዲት ሀገሬ
አንገቱን ሰቶ ሆኖኛል ክብሬ
ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
ማንም አይደፍርም የእምዬን ደጃፍ
ጥቁር አንበሳ እጀ ብረቱ
አያመነታ ላንዲት እናቱ
40 ሰው ጥሎ ድል ነው እራቱ
ዘራፍ
ሽምጥ ጋላቢ ከነፈረሱ
በዱር አዳሪ ድንጋይ ትራሱ
ለናት ሀገሩ አትሳሳ ነብሱ
ሞትን ያስመኛል ግርማሞገሱ
ዘራፍ ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
ማንም አይደፍርም የእምዬን ደጃፍ
ሄደህ ንገረው ለዛ ለፈሪ
ዘንዶ ያወጣል አሳ ጎርጓሪ
እጄን አልሰጥም ላንተ ሰፋሪ
ዘራፍ
እህል አልቀምስ እንቅልፍም የለኝ
ጀግና የወለደው የጀግና ልጅ ነኝ
ክብሬን አልሰጥም ሞት ካሎሰደኝ
እከ ከ ከ ከ ከ ከ
ዘራፍ ዘራፍ ዘራፍ አካኪ ዘራፍ
ማንም አይደፍርም የእምዬን ደጃፍ።
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩት
https://t.me/Remedial12
https://t.me/Remedial12
Repost from Ethio University News®
#SelaleUniversity
❇️በሬሚድያል ፕሮግራም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባቹ የሪድሚያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት የካቲት 29-30 2015 መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል።
https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8
https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8
#JimmaUniversity
በ2015 ዓ.ም በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ መደበኛ የቅድመ ምረቃ እና የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ የካቲት 29 እና 30/2015 ዓ.ም በየተመደባችሁበት ካምፓስ እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➧ የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➧ ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➧ የሌሊት አልባሳት፣
➧ የስፖርት ትጥቅ፡፡
(ተጨማሪ ከላይ ተያይዟል)፨
Repost from Ethio University News®
ለሪሚዲያል (REMEDIAL) ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የሪሚዲያል (REMEDIAL) ትምህርት ፈላጊዎችን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መስፈርት መሰረት ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል። ስለሆነም በሳምንት መጨርሻ መርሃ ግብሮች በማህበራዊ እና ተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ ማመልከት የምትፈልጉ አመልካቾች ከየካቲት 22 - 29 /2015 ዓ.ም ድረስ ብቻ ዋና ሬጅስትራር ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
ማሳሰቢያ
➢ በሪሚዲያል ፕሮግራም የዩኒቨርሲቲው ኃላፊነት ተማሪዎችን አስተምሮ ማስፈተን ብቻ ይሆናል።
➢ በሪሚዲያል ፕሮግራም ጨርሰው ካጠናቀቁ በኃላ በቀጣይ ሁኔታዎች ላይ ተማሪዎች የራሳቸውን አማራጩ ይወስዳሉ።
➢ በቂ የተማሪ ቁጥር በማያመለክቱባቸው ዘርፎች ላይ ዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሙን
እንደማያስጀምር እንገልጻለን።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት
🔰 Share 👆👆
መልካም የትምህርት ዘመን ተመኘን
https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8
https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8
#DebreMarkosUniversity
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ መደበኛ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው በ2015 ዓ.ም በመደበኛ መርሃ ግብር የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ የካቲት 20 እስከ 21/2015 ዓ.ም እንደሆነ መግለጹ ይታወቃል።
መንግስት ከ1 ሺህ 300 በላይ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መመደቡ ይታወቃል።
♻️HAWASA_UNIVERSITY
በ2015 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ ሬመዲያል (Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲ የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት 30-መጋቢት 01/ 2015 ዓ.ም መሆኑን ይገልጻል።
🔰የምደባታ ቦታ፡-
በ Social Science የተመደባችሁ የስም ፊደል ከ A-L በቴክኖሎጂ ኢንስቲቱዩት ግቢ እንዲሁም የስም ፊደል ከM-Z በዋናው ግቢ
🔰በ Natural Science የተመደባችሁ የስም ፊደል A-E በበንሳ ዳዬ ግቢ ፣ የስም ፊደል ከF-P በግብርና ኮሌጅ ግቢ እንዲሁም የስም ፊደል R-Z በዋናው ግቢ
🔰የተመደባችሁ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሰው ቦታ በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
🔰ማሳሰብያ ፡-
ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ሲመጡ የሚከተሉትን ይዘው መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
📮1ኛ. የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዋናውና ቅጂው
📮2ኛ. ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክርቢት ዋናውና ቅጂው
📮3ኛ. የሌሊት አልባሳት
📮4ኛ. 4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ
📮5ኛ. የስፖርት ትጥቅ
ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኃላ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር እና አልሙኒ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
🔰 Share 👆👆
መልካም የትምህርት ዘመን ተመኘን
https://t.me/Remedial12
በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል (REMEDIAL) ተማሪዎች በሙሉ
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለሪሜዲያል (REMEDIAL) የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ 👉 የካቲት 29-30/2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እያሳሰብን ትምህርት የሚጀመረው መጋቢት 1/2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡
ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ የሚከተሉትን ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችኃል፡፡
1ኛ. መሰናዶ ያጠናቀቃችሁበትን ሰርተፍኬት፣ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውን ከማይመለስ አንድ ኮፒ ጋር እና አራት 3×4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ።
2ኛ. አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና የትራስ ጨርቅ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ እናሳስባለን፡፡
3ኛ ይህንን የመግቢያ ጊዜ አሳልፎም ሆነ ቀድሞ የሚመጣ ተማሪን ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት
#Update
አዲስ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለሬሜዲያል (Remedial) ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት 21-24/2015 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን መሆኑን ዩንቨርሲቲው ገልጿል።
ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ👇
1ኛ, መሰናዶ ያለፋችሁበት ሰርተፍኬት፣ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ከፍል ትራንስክሪፕት እና የ8ኛ ከፍል ካርድ፣
2ኛ, የሌሊት አልባሳት፣3x4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ ብዛት 4 እና የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ ዩንቨርሲቲው አሳስቧል።
እንዲሁም ምደባችሁም በስም አልፋቤታችሁ መሠረት ፡-
1ኛ/ ፨Natural science /alphabet/ A - K ፣ 👉በዋናው ግቢ
፨Natural science /alphabet/ L- Z ፣ 👉ዱራሜ ግቢ
2ኛ/ ፨social science /alphabet/ A - R ፣ 👉ዋናው ግቢ
፨Social science /alphabet/ S - Z ፣ 👉ዱራሜ ግቢ
🔰 Share 👆👆
መልካም የትምህርት ዘመን ተመኘን
https://t.me/Remedial12
ሰበር መረጃ ♦️♦️♦️
📚አሁን የወጣው የRemedial ምዳባ ለ4 ወር ብቻ ሲሆን እና የኮሌጅም የዮኒቨርስቲዎች የRemedial ውጤት ታይቶ እንደ አዲስ ወደ መንግስት ዮኒቨርስቲዎች ምደባ ይደረጋል !
https://t.me/Remedial12
ተማሪ ህብረቶች ፦
0948268700
Yibab campus student Union president (ባህርዳር)
0927701697 ጎንደር
2014 sepical !
wollo => Suleiman kedir 0989969137
Kaleb => Dire Dawa University 0912904564
Bilisumma buseri => Ambo Universty 0954089912
diredewa university Name፦Toiba 09 64 93 47 49
Banteamlak Asmamaw Debremarkos 0941843132
======== ° ======== °========
ለማንኛውም ጥያቄዎችችሁ ከስር ሚገኙ ስልክ ቁጥሮችን ተጠቀሙ
1. አድስ አበባ ከተማ -0937747711 (ሱለማን)
2. አሶሳ ከተማ - 0913623856 (ፈልመታ)
3. ደምብ ዶሎ ከተማ - 0935054305 (አማኑአኤል)
4. ግዳ አያና ከተማ - 0949401014 (ኤባ)
5. ሻምቡ ከተማ - 0946545082 (ፈይሳ)
መቀሌ +251 98 222 0694
ተማሪ ህብረት ፕሬዘዳንት ወልደ ብርሃን አዛዚ
ባህርዳር ፦
0921100428
0929430683
0943543498
0975642342
0919377525
0925182244
0940662974
0988601844
📞 0939101819 Abel ባህርዳር
📞 0942239078 ቦንጋ ሴማዊ
📞 0922952011 ኦዳ ቡልቱም
📞 AASTU +251953277650 ያሬድ
ASTU
📞 ወለጋ 0943485056 ማስረሻ
📞 ወልዲያ 0967423592
0949385646 ወልዲያ
ኮተቤ 0924449722
📞 ሀዋሳ 0945391335 ናትናኤል
📞 ደብረታቦር +251916608311
0946672243
📞 ሰመራ 0941896472
+ 0922202773 አዲስ አበባ
+ ደብረ ብርሃን 0964035485
📞 ድሬደዋ
📞 0939369657 መቅደላ አምባ
0968389632 ወደወላቦ
📞
የተማሪ ተወካዮች ስልክ ቁጥር
0945657111 ድሬደዋ
0910768801 ደብረ ማርቆስ
0942239078 ቦንጋ
0937812095 ወሎ/ኮምበልቻ ግቢ
0918521310 ወሎ/ደሴ ግቢ
0912123991 ወላይታ ሶዶ
096 587 8665 ጅግጅጋ
0929506756 አክሱም
0937877490 አክሱም
0948250914 ወልቂጤ
0911223152 አዲስ አበባ
0943420111 ደባርቅ
0962994181 ጎንደር
0920039859 ሚዛን
092 444 5429 ወራቤ
0914542529 ወሎ
0946076346 ሚዛን/ ቴፒ
091 171 4906 ጂማ
091 554 2250 ሰመራ
0937925217 astu
091 094 7787 ቀብሪ ደህሪ
0914802012 ራያ
0922952011 ኦዳ ቡልቱም
091 597 8631 አርሲ
0941688924 ጂንካ
0955191368 ደብረ ታቦር
⭕️መረጃ የምትፈልጉ ነባር ተማሪዎችን Contact ማድረግ ትችላላችሁ‼️
መደወላቦ ፦
1. 09-11-71-30-36
2. 09-11-91-75-21
3. 09-15-81-34-58
4. 09-21-53-93-24
5. 09-11-78-53-64
6. 09-15-82-54-99
7. 09-36-29-36-86
Wolaita Sodo
0936154011
Haramaya university
0983781996
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ
0970709096
0955131024
ወልቂጤ University
@BIR18
0965204677
Samara university
@NahomSDA
0941896472
Dilla University
@Sammmm_1
0943795843
Wachemo University
0995187787
Addis Ababa University
0922202773
gambella University
0964978912
Jigjiga University
0916994956
Bahir dar university
0922455089
0910947787 ( @Fiker_neh_getaye)
Jimma university
+251936393524
+251934605833
mekelle University
0917011316
Hawassa universty(technology)
+251935223702
gambella University
0974444061
bule hora University
0925180860
Haramaya University
0912686407
For mizan tepi University
0948925233
Wolkite University
@KENITY( 0952770127)
Woldiya University
0977975759
በጣም ደስ ይላል‼
ፍሬሾች በየደረሳቸው ዩንቨርሲቲ መረጃ የሚሰጣችሁ በጎፈቃደኛ ሰው እየጎረፈ ነው👏👏👏
Mettu university
#Muluken
0919619366
〰〰〰〰〰➰〰〰〰〰〰
ከአርባምንጭ
+251 92 211 8343
〰〰〰〰〰➰〰〰〰〰〰
ከሰመራ ዩንቨርሲቲ
#Nahom
0941896472
〰〰〰〰〰➰〰〰〰〰〰
ወልቂጤ ዩንቨርሲቲ
#Daniel
0967434716
〰〰〰〰〰➰〰〰〰〰〰
መቅደላ አምባ ዩንቨርሲቲ
#Yohanes
0968364104
〰〰〰〰〰➰〰〰〰〰〰
ድሬዳዋ፡ የበረሃዋ ንግስት
#Ted
0921526508
〰〰〰〰〰➰〰〰〰〰〰
ሐረማያ
#Dani
0930969604
〰〰〰〰〰➰〰〰〰〰〰
Jimma
#Wehid
0910759457
〰〰〰〰〰➰〰〰〰〰〰
DILLA UNIVERSITY
#Daniel_Yilkal
0963803527
" የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ አላስተናግድም " - ትምህርት ሚኒስቴር
ትምህርት ሚኒስቴር ከትላንትና ምሽት ጀምሮ የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ምደባ ይፋ አድርጎ ተማሪዎች የተመደቡበትን ዩኒቨርሲቲ እየተመለከቱ ይገኛሉ።
በ2014 ዓ/ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎች የተቋም ምደባቸውን
- በWebsite: https://placement.ethernet.edu.et
- SMS: 9444 ላይ ነው እየተመለከቱ የሚገኙት።
ከዚህ ጋር ተያይዞ ትምህርት ሚኒስቴር " የተቋም ይቀየርልኝ " ጥያቄ እንደማያስተናግድ አሳስቧል።
እንደትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ፤ አጠቃላይ 106 ሺህ ተማሪዎች ለመጀመሪያ ጊዜ በሚሰጠው የአቅም ማሻሻያ የትምህርት ፕሮግራም ላይ ተካተዋል፡፡
የአቅም ማሻሻያ (ሬሜዲያል) ፕሮግራሙ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ውጪ ባሉ ሁሉም የመንግስት እና የግል ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል።
