ar
Feedback
Ethio University Teams

Ethio University Teams

الذهاب إلى القناة على Telegram

Remedial 2015 ቻናል በ ዩኒቨርሲቲ ሲኒየር ተማሪዎች የተቋቋመ ሲሆን ለመጀመሪያ አመት የዩኒቨርሲቲ /እጩ/ ተማሪዎች ለ ግቢ ህይወታቸውን አስፈላጊውን ሁሉ ያቀርባል። እንድሁም 2016 ለምትገቡ remedial & freshman ተማሪዎች የሚጠቅም ነው። 2015 ከተማሩ ተማሪዎች ለ2016 ለሚገቡ remedial አስፈላጊውን መረጃ ሰለ ትምህርት አሰጣጥ ስለ ግቢ life ያስተምራል ::

إظهار المزيد
1 209
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-77 أيام
-2930 أيام
أرشيف المشاركات
❇️በ2015 ዓ.ም ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ ጊዜ 👉መጋቢት 4 እና 5/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አስውቋል
❇️በ2015 ዓ.ም ወሎ ዩኒቨርሲቲ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ ጊዜ 👉መጋቢት 4 እና 5/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አስውቋል። ♦️ተጨማሪ መረጃ ከምስሉ ይመልከቱ ‼️

የጥሪ ማስታወቂያ ♻️የ2015 ዓ.ም አቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል በመቱ ዩኒቨርሲቲ ለተመደበችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት 30/2015 ዓ.ም እስከ መጋቢት 01/2015
የጥሪ ማስታወቂያ ♻️የ2015 ዓ.ም አቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል በመቱ ዩኒቨርሲቲ ለተመደበችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት 30/2015 ዓ.ም እስከ መጋቢት 01/2015 ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን፤   ስማችሁ ከ”A-B” የሚጀምር የተፈጥሮ ሣይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በበደሌ ካምፓስ   ስማችሁ ከ“A-B” የሚጀምር የማህራዊ ሣይንስ (Social Science) ተማሪዎች በበደሌ ካምፓስ   ሌሎቻችሁ በዋናዉ ጊቢ በተጠቀሰዉ ጊዜ በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ እያሳወቅን ከባለው ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ማሳሰቢያ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ✅የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውንና ኮፒውን፣ ✅ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውንና ኮፒውን፣ ✅የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውንና ኮፒውን፣ ✅አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ✅ የሌሊት አልባሳት፣ ✅የስፖርት ትጥቅ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ መቱ  ዩኒቨርሲቲ ሬጅስተራር ዳይሬክቶሬት

❇️በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ በ2015ዓ.ም በአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም(Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን 👉 መጋቢት 05-06/2015 ዓ.ም እና በቅጣት ምዝገባ መጋቢት 07/
❇️በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ በ2015ዓ.ም በአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም(Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን 👉 መጋቢት 05-06/2015 ዓ.ም እና በቅጣት ምዝገባ መጋቢት 07/2015 ዓ.ም መሆኑን እየገለፅን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ የሚመጣን ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ፨ተጨማሪ መረጃ ከምስሉ ይመልከቱ ‼️

❇️በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በ2015ዓ.ም በአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም(Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን መጋቢት 01-02/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል። ፨ዝርዝር
❇️በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በ2015ዓ.ም በአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም(Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን መጋቢት 01-02/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል። ፨ዝርዝር መረጃ ከምስሉ ይመልከቱ ‼️

photo content

#Adwa_Victory_1896 እንኳን ለመላው የጥቁር ነፃነት ቀን ለ አድዋ በአል በሰላም አደረሳችሁ !!   ዘራፍ አካኪ ዘራፍ   ዘራፍ አካኪ ዘራፍ ማንም አይደፍርም የእምዬን ደጃፍ ተጠርቷል አሉ በነጋሪት ጠላት ቢደፍረው የእምዬን ቤት ሆ ብሎ ወጣ ንብ ሰራዊት ጥቁር ሀበሻ ደመ ኮስታሬ ደሙን የሰዋ ላንዲት ሀገሬ አንገቱን ሰቶ ሆኖኛል ክብሬ   ዘራፍ አካኪ ዘራፍ ማንም አይደፍርም የእምዬን ደጃፍ      ጥቁር አንበሳ እጀ ብረቱ አያመነታ ላንዲት እናቱ 40 ሰው ጥሎ ድል ነው እራቱ       ዘራፍ ሽምጥ ጋላቢ ከነፈረሱ በዱር አዳሪ ድንጋይ ትራሱ ለናት ሀገሩ አትሳሳ ነብሱ ሞትን ያስመኛል ግርማሞገሱ ዘራፍ ዘራፍ አካኪ ዘራፍ ማንም አይደፍርም የእምዬን ደጃፍ ሄደህ ንገረው ለዛ ለፈሪ ዘንዶ ያወጣል አሳ ጎርጓሪ እጄን አልሰጥም ላንተ ሰፋሪ     ዘራፍ እህል አልቀምስ እንቅልፍም የለኝ ጀግና የወለደው የጀግና ልጅ ነኝ ክብሬን አልሰጥም ሞት ካሎሰደኝ እከ ከ ከ ከ ከ ከ ዘራፍ ዘራፍ ዘራፍ አካኪ ዘራፍ ማንም አይደፍርም የእምዬን ደጃፍ። ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩት   https://t.me/Remedial12 https://t.me/Remedial12

#SelaleUniversity ❇️በሬሚድያል ፕሮግራም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባቹ የሪድሚያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት የካቲት 29-30 2015 መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል። https://t
#SelaleUniversity ❇️በሬሚድያል ፕሮግራም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባቹ የሪድሚያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት የካቲት 29-30 2015 መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል። https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8 https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8

#JimmaUniversity በ2015 ዓ.ም በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ መደበኛ የቅድመ ምረቃ እና የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ የካቲት 29 እና 30/2015 ዓ.ም በየተመደባችሁበት ካ
#JimmaUniversity በ2015 ዓ.ም በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ መደበኛ የቅድመ ምረቃ እና የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ የካቲት 29 እና 30/2015 ዓ.ም በየተመደባችሁበት ካምፓስ እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➧ የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣ ➧ ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➧ የሌሊት አልባሳት፣ ➧ የስፖርት ትጥቅ፡፡ (ተጨማሪ ከላይ ተያይዟል)፨

ለሪሚዲያል (REMEDIAL) ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የሪሚዲያል (REMEDIAL) ትምህርት ፈላጊዎችን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መስፈርት መሰረ
ለሪሚዲያል (REMEDIAL) ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የሪሚዲያል (REMEDIAL) ትምህርት ፈላጊዎችን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መስፈርት መሰረት ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል። ስለሆነም በሳምንት መጨርሻ መርሃ ግብሮች በማህበራዊ እና ተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ ማመልከት የምትፈልጉ አመልካቾች ከየካቲት 22 - 29 /2015 ዓ.ም ድረስ ብቻ ዋና ሬጅስትራር ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። ማሳሰቢያ ➢ በሪሚዲያል ፕሮግራም የዩኒቨርሲቲው ኃላፊነት ተማሪዎችን አስተምሮ ማስፈተን ብቻ ይሆናል። ➢ በሪሚዲያል ፕሮግራም ጨርሰው ካጠናቀቁ በኃላ በቀጣይ ሁኔታዎች ላይ ተማሪዎች የራሳቸውን አማራጩ ይወስዳሉ። ➢ በቂ የተማሪ ቁጥር በማያመለክቱባቸው ዘርፎች ላይ ዩኒቨርሲቲው ፕሮግራሙን እንደማያስጀምር እንገልጻለን። የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት 🔰 Share 👆👆 መልካም የትምህርት ዘመን ተመኘን https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8 https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8

photo content

photo content

photo content

#DebreMarkosUniversity ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ መደበኛ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል። ዩኒቨርሲቲው በ2015 ዓ.ም በመደበኛ መርሃ ግብር የመጀመሪያ ዲግ
#DebreMarkosUniversity ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ መደበኛ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል። ዩኒቨርሲቲው በ2015 ዓ.ም በመደበኛ መርሃ ግብር የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ የካቲት 20 እስከ 21/2015 ዓ.ም እንደሆነ መግለጹ ይታወቃል። መንግስት ከ1 ሺህ 300 በላይ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መመደቡ ይታወቃል።

♻️HAWASA_UNIVERSITY በ2015 ዓ.ም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ ሬመዲያል (Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲ የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት 30-መጋቢት 01/ 2015 ዓ.ም መሆኑን ይገልጻል። 🔰የምደባታ ቦታ፡- በ Social Science የተመደባችሁ የስም ፊደል ከ A-L በቴክኖሎጂ ኢንስቲቱዩት ግቢ እንዲሁም የስም ፊደል ከM-Z በዋናው ግቢ 🔰በ Natural Science የተመደባችሁ የስም ፊደል A-E በበንሳ ዳዬ ግቢ ፣ የስም ፊደል ከF-P በግብርና ኮሌጅ ግቢ እንዲሁም የስም ፊደል R-Z በዋናው ግቢ 🔰የተመደባችሁ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሰው ቦታ በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ 🔰ማሳሰብያ ፡- ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ሲመጡ የሚከተሉትን ይዘው መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡ 📮1ኛ.  የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዋናውና ቅጂው 📮2ኛ.  ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክርቢት ዋናውና ቅጂው 📮3ኛ.  የሌሊት አልባሳት 📮4ኛ.  4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ 📮5ኛ. የስፖርት ትጥቅ ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኃላ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡       የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ  ሬጅስትራር እና አልሙኒ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት 🔰 Share 👆👆 መልካም የትምህርት ዘመን ተመኘን https://t.me/Remedial12

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባቹህ የሪሜዲያል (REMEDIAL) ተማሪዎች በሙሉ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለሪሜዲያል (REMEDIAL) የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ 👉 የካቲት 29-30/2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እያሳሰብን ትምህርት የሚጀመረው መጋቢት 1/2015 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ የሚከተሉትን ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችኃል፡፡ 1ኛ. መሰናዶ ያጠናቀቃችሁበትን ሰርተፍኬት፣ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውን ከማይመለስ አንድ ኮፒ ጋር እና አራት 3×4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ። 2ኛ. አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና የትራስ ጨርቅ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ እናሳስባለን፡፡ 3ኛ ይህንን የመግቢያ ጊዜ አሳልፎም ሆነ ቀድሞ የሚመጣ ተማሪን ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን። የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት

photo content

#Update አዲስ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለሬሜዲያል (Remedial) ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት 21-24/2015 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን መሆኑን ዩንቨርሲቲው ገልጿል። ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ👇 1ኛ, መሰናዶ ያለፋችሁበት ሰርተፍኬት፣ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ከፍል ትራንስክሪፕት እና የ8ኛ ከፍል ካርድ፣ 2ኛ, የሌሊት አልባሳት፣3x4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ ብዛት 4 እና የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ ዩንቨርሲቲው አሳስቧል። እንዲሁም ምደባችሁም በስም አልፋቤታችሁ መሠረት ፡- 1ኛ/   ፨Natural science /alphabet/ A - K ፣ 👉በዋናው ግቢ          ፨Natural science /alphabet/ L- Z ፣ 👉ዱራሜ ግቢ 2ኛ/    ፨social science /alphabet/ A - R ፣ 👉ዋናው ግቢ           ፨Social science /alphabet/  S - Z ፣ 👉ዱራሜ ግቢ  🔰 Share 👆👆 መልካም የትምህርት ዘመን ተመኘን https://t.me/Remedial12

ሰበር መረጃ ♦️♦️♦️ 📚አሁን የወጣው የRemedial ምዳባ ለ4 ወር ብቻ ሲሆን እና የኮሌጅም የዮኒቨርስቲዎች የRemedial ውጤት ታይቶ እንደ አዲስ ወደ መንግስት ዮኒቨርስቲዎች ምደባ ይደረጋል ! https://t.me/Remedial12

ተማሪ ህብረቶች ፦ 0948268700 Yibab campus student Union president (ባህርዳር) 0927701697  ጎንደር 2014 sepical ! wollo => Suleiman kedir  0989969137 Kaleb  => Dire Dawa University 0912904564 Bilisumma buseri => Ambo Universty 0954089912 diredewa university Name፦Toiba 09 64 93 47 49 Banteamlak Asmamaw Debremarkos 0941843132 ======== ° ======== °======== ለማንኛውም ጥያቄዎችችሁ ከስር ሚገኙ ስልክ ቁጥሮችን ተጠቀሙ 1. አድስ አበባ ከተማ -0937747711 (ሱለማን) 2. አሶሳ ከተማ  - 0913623856 (ፈልመታ) 3. ደምብ ዶሎ ከተማ - 0935054305 (አማኑአኤል)   4. ግዳ አያና   ከተማ - 0949401014 (ኤባ) 5. ሻምቡ ከተማ   - 0946545082 (ፈይሳ) መቀሌ +251 98 222 0694 ተማሪ ህብረት ፕሬዘዳንት ወልደ ብርሃን አዛዚ    ባህርዳር  ፦ 0921100428 0929430683 0943543498 0975642342 0919377525 0925182244 0940662974 0988601844 📞  0939101819 Abel ባህርዳር 📞  0942239078  ቦንጋ ሴማዊ 📞  0922952011 ኦዳ ቡልቱም 📞   AASTU  +251953277650 ያሬድ          ASTU  📞   ወለጋ   0943485056 ማስረሻ 📞  ወልዲያ 0967423592       0949385646 ወልዲያ         ኮተቤ  0924449722 📞   ሀዋሳ 0945391335 ናትናኤል   📞  ደብረታቦር +251916608311                              0946672243 📞   ሰመራ  0941896472   + 0922202773 አዲስ አበባ +  ደብረ ብርሃን 0964035485 📞   ድሬደዋ 📞  0939369657 መቅደላ አምባ         0968389632 ወደወላቦ 📞 የተማሪ ተወካዮች ስልክ ቁጥር 0945657111    ድሬደዋ 0910768801    ደብረ ማርቆስ 0942239078    ቦንጋ 0937812095    ወሎ/ኮምበልቻ ግቢ 0918521310  ወሎ/ደሴ ግቢ 0912123991    ወላይታ ሶዶ 096 587 8665  ጅግጅጋ 0929506756   አክሱም 0937877490   አክሱም 0948250914   ወልቂጤ 0911223152     አዲስ አበባ 0943420111    ደባርቅ 0962994181    ጎንደር 0920039859    ሚዛን 092 444 5429  ወራቤ 0914542529     ወሎ 0946076346      ሚዛን/ ቴፒ 091 171 4906   ጂማ 091 554 2250   ሰመራ 0937925217      astu 091 094 7787   ቀብሪ ደህሪ 0914802012   ራያ 0922952011 ኦዳ ቡልቱም 091 597 8631  አርሲ 0941688924   ጂንካ 0955191368  ደብረ ታቦር ⭕️መረጃ የምትፈልጉ ነባር ተማሪዎችን Contact ማድረግ ትችላላችሁ‼️ መደወላቦ ፦ 1.  09-11-71-30-36 2.  09-11-91-75-21 3.  09-15-81-34-58 4.  09-21-53-93-24 5.  09-11-78-53-64 6.  09-15-82-54-99 7.  09-36-29-36-86 Wolaita Sodo 0936154011 Haramaya university 0983781996 ጎንደር ዩኒቨርሲቲ 0970709096 0955131024 ወልቂጤ University @BIR18 0965204677 Samara university @NahomSDA 0941896472 Dilla University @Sammmm_1 0943795843 Wachemo University 0995187787 Addis Ababa University 0922202773 gambella University 0964978912 Jigjiga University 0916994956 Bahir dar university     0922455089 0910947787 ( @Fiker_neh_getaye) Jimma university +251936393524 +251934605833 mekelle University 0917011316 Hawassa universty(technology) +251935223702 gambella University 0974444061 bule hora University 0925180860 Haramaya University 0912686407 For mizan tepi University 0948925233 Wolkite University @KENITY( 0952770127) Woldiya University 0977975759 በጣም ደስ ይላል‼ ፍሬሾች በየደረሳቸው ዩንቨርሲቲ መረጃ የሚሰጣችሁ በጎፈቃደኛ ሰው እየጎረፈ ነው👏👏👏 Mettu university #Muluken 0919619366 〰〰〰〰〰➰〰〰〰〰〰 ከአርባምንጭ   +251 92 211 8343 〰〰〰〰〰➰〰〰〰〰〰 ከሰመራ ዩንቨርሲቲ #Nahom 0941896472 〰〰〰〰〰➰〰〰〰〰〰 ወልቂጤ ዩንቨርሲቲ #Daniel 0967434716 〰〰〰〰〰➰〰〰〰〰〰 መቅደላ አምባ ዩንቨርሲቲ #Yohanes 0968364104 〰〰〰〰〰➰〰〰〰〰〰 ድሬዳዋ፡ የበረሃዋ ንግስት #Ted 0921526508 〰〰〰〰〰➰〰〰〰〰〰 ሐረማያ #Dani 0930969604 〰〰〰〰〰➰〰〰〰〰〰 Jimma #Wehid 0910759457 〰〰〰〰〰➰〰〰〰〰〰 DILLA UNIVERSITY #Daniel_Yilkal 0963803527

" የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ አላስተናግድም " - ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ሚኒስቴር ከትላንትና ምሽት ጀምሮ የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ምደባ ይፋ አድርጎ ተማሪዎች የተመደቡበትን ዩኒቨርሲቲ እየተመለከቱ ይገኛሉ። በ2014 ዓ/ም ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎች የተቋም ምደባቸውን  - በWebsite: https://placement.ethernet.edu.et - SMS: 9444 ላይ ነው እየተመለከቱ የሚገኙት። ከዚህ ጋር ተያይዞ ትምህርት ሚኒስቴር " የተቋም ይቀየርልኝ " ጥያቄ እንደማያስተናግድ አሳስቧል። እንደትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ፤ አጠቃላይ 106 ሺህ ተማሪዎች ለመጀመሪያ ጊዜ በሚሰጠው የአቅም ማሻሻያ የትምህርት ፕሮግራም ላይ ተካተዋል፡፡ የአቅም ማሻሻያ (ሬሜዲያል) ፕሮግራሙ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ውጪ ባሉ ሁሉም የመንግስት እና የግል ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል።