ETHIO EXIT EXAM🇪🇹
Working together to achieve our objective! https://www.youtube.com/@nasrutube1948 The purpose of this telegram channel is to show you what should happen in practice. ❤️College 👉CoBE 👉 CoSSH 👉 COAES 👉 CoHS 👉CoEBS 👉SOL
显示更多📈 Telegram 频道 ETHIO EXIT EXAM🇪🇹 的分析概览
频道 ETHIO EXIT EXAM🇪🇹 (@et_exit_exams) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 17 222 名订阅者,在 教育 类别中位列第 11 685,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 1 942 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 17 222 名订阅者。
根据 24 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 555,过去 24 小时变化为 19,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 24.87%。内容发布后 24 小时内通常能获得 13.11% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 4 284 次浏览,首日通常累积 2 258 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 20。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“Working together to achieve our objective! https://www.youtube.com/@nasrutube1948 The purpose of this telegram channel is to show you what should happen in practice.
❤️College
👉CoBE
👉 CoSSH
👉 COAES
👉 CoHS
👉CoEBS
👉SOL”
凭借高频更新(最新数据采集于 25 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。
数据加载中...
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 25 六月 | +2 | |||
| 24 六月 | +20 | |||
| 23 六月 | +93 | |||
| 22 六月 | +8 | |||
| 21 六月 | +16 | |||
| 20 六月 | +8 | |||
| 19 六月 | +1 | |||
| 18 六月 | 0 | |||
| 17 六月 | +10 | |||
| 16 六月 | 0 | |||
| 15 六月 | +30 | |||
| 14 六月 | +4 | |||
| 13 六月 | +8 | |||
| 12 六月 | +5 | |||
| 11 六月 | +30 | |||
| 10 六月 | +92 | |||
| 09 六月 | +89 | |||
| 08 六月 | +73 | |||
| 07 六月 | +27 | |||
| 06 六月 | +12 | |||
| 05 六月 | +12 | |||
| 04 六月 | +14 | |||
| 03 六月 | +19 | |||
| 02 六月 | +18 | |||
| 01 六月 | +6 |
| 2 | ቅሬታዎን ያስገቡ!
በመውጫ ፈተና ውጤትዎ ላይ ቅሬታ ካለዎት ቅሬታዎን በኦንላይን ያስገቡ፡፡
➫ ውጤትዎ ያልተገኘ ከሆነ
➫ Disqualified የተባሉ ከሆነ
➫ ፊርማ ቢፈርሙም NG የተባሉ ከሆነ
➫ የተሳሳተ ጾታ ከመረጡና መሠል ቅሬታ ካለዎ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
የመውጫ ፈተና ውጤት ባዩበት ሊንክ (https://result.ethernet.edu.et) ላይ Submit Complaint የሚለውን ይጫኑ፣ Complaint Category ከሚለው ይምረጡ፣ Description የሚለው ባዶ ቦታ ላይ ቅሬታውን አጠር አድርገው ይግለፁ፣ ስልክ ቁጥርዎን ያስገቡና Submit Complaint የሚለውን በመጫን ያጠናቅቁ፡፡
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 3 657 |
| 3 | 📣 Exit Exam ውጤት ተለቋል
ከ ለሊት 6 ሰዓት ጀምሮ እየሰራ ብዙ ተማሪዎች result ያዩ ቢሆንም አሁን ላይ ሲስተሙ በመጨናነቁ ምክንያት ዌብሳይቱ not found ማለት ጀምሯል። ሰርቨሩ ዳግም መስራት እስኪጀምር በትግስት እንድጠብቁ አደራ እንላለን ሁልጊዜም ውጤት ሲለቀቀ መሰል ችግሮች እንደሚኖሩ ይታወቃል ።
Link = https://result.ethernet.edu.et
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Et_Exit_Exams | 4 722 |
| 4 | You can check your exit exam result through the below link
https://result.ethernet.edu.et/result | 5 218 |
| 5 | ተሰርቆ የወጣው የፋርማሲ ፈተና | 5 001 |
| 6 | 没有文字... | 5 147 |
| 7 | 没有文字... | 4 225 |
| 8 | #ExitExamComplaints
ሰሞኑን የተሰጠውን የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተናን ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ በ88 ማዕከላት እና በ287 የፈተና አይነቶች በተሰጠው ፈተና ላይ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች እና የትምህርት ክፍሎች "ቅሬታ አለን" ያሉ ተፈታኞች ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
የፋርማሲ ተማሪዎች "የፈተናው ጥያቄዎች አስቀድመው ተሰርቀው ለተወሰኑ ተማሪዎች ተሰራጭተዋል" የሚል ቅሬታ አቅርበዋል።
ኃላፊነት በማይሰማቸው አካላት አማካኝነት ፈተናው ቀድሞ ወጥቶ መሰራጨቱን የሚያሳዩ መረጃዎች እንዳላቸው ቅሬታ አቅራቢዎቹ ገልፀዋል። ይህ መሆኑም በከፍተኛ ጥረትና በራሳቸው ልፋት የተፈተኑ ተማሪዎችን ስነ-ልቦና የጎዳና ፍትሃዊነትን የጎደለው ተግባር መሆኑን ጠቁመዋል። የሚመለከታቸው የበላይ አካላት እንዚህ ጉዳይ ላይ ምርመራ እንዲያደርጉና ምላሽ እንዲሰጡበት ጠይቀዋል።
ሌላው፣ በአንዳንድ የትምህርት ዘርፍ ውስጥ ካሉ ተፈታኞች ዘንድ የተነሳው ቅሬታ ፈተናው ከተቀመጠው የይዘት መመሪያ (Blueprint) ውጪ መውጣቱ ነው።
ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በተላከ የቅሬታ መልዕክት የሂሳብ፣ የፊዚክስ፣ የጂኦሎጂ እና የሰርቬይንግ ኢንጂነሪንግ የተለያዩ ጥያቄዎች ከተቀመጠው መመሪያ (Blueprint) ጋር የማይጣጣሙ ሆነው እንዳገኟቸው ገልፀዋል። በተመሳሳይ ከቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በተላኩ መልዕክቶች የእንስሳት ጤና (DVM) የመውጫ ፈተና የተለያዩ ጥያቆዎች ከBlueprint ጋር የማይገናኙ እንደሆኑ አመልክተዋል።
ከዚህ ባለፈ መልስ የሌላቸው ስህተት የሆኑ ጥያቄዎች እንደነበሩ ተመሳሳይ ምርጫዎች መደገማቸውንም ተማሪዎች ጠቁመዋል። በአንዳንድ የትምህርት ዘርፎች ላይ የሰዓት እጥረት እንደነበር ተፈታኞቹ ጠቁመዋል።
በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ (ASTU) እና በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች ያጋጠመው ተደጋጋሚ የመብራት መቋረጥ በፈተናው ሂደት ላይ እንቅፋት እንደነበር የገለፁ ተፈታኞች ነበሩ። በተለይም በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የጤና ኢንፎርማቲክስ ተማሪዎች ፈተና ወቅት መብራት አራት ጊዜ በመጥፋቱ ምክንያት የባከነው ሰዓት ሳይተካላቸው ቀርቶ፣ የ100 ጥያቄዎችን ፈተና በአንድ ሰዓት ውስጥ ብቻ እንዲያጠናቅቁ መገደዳቸውን ተማሪዎቹ ገልፀዋል።
በተመሳሳይ እንደ አካውንቲንግ ባሉ የሂሳብ ስሌት በሚጠይቁ ዘርፎች ካልኩሌተር እና የማሰቢያ ወረቀት መከልከላቸው ጥያቄዎችን በግምት ለማጥቆር እንደዳረጋቸውና ከፍተኛ ጫና እንደፈጠረባቸው ተማሪዎቹ ለቲክቫህ አብራርተዋል።
ተፈታኞቹ ትምህርት ሚኒስቴር እና የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የነበሩትን እንቅፋቶች ፈትሸው ፍትሃዊ መፍትሄ እንዲሰጡ፣ ስህተት ያለባቸው ጥያቄዎች እንዲመረመሩ እና ውጤት ሲገለጽ ያጋጠሙትን የቴክኒክ ችግሮች ታሳቢ ያደረገ እንዲሆን ጠይቀዋል።
እስካሁን ድረስ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በተነሱት ቅሬታዎች ላይ ያለው ነገር የለም። መ/ቤቱ ትናንት ባወጣው አጭር መግለጫ፣ ፈተናው "በሰላም መጠናቀቁን" ብቻ ገልጿል። አገልግሎቱ በተነሱት ጉዳዮች ላይ የሚያወጣውን መረጃ የምናደርሳችሁ ይሆናል።
@Et_exit_exams | 3 601 |
| 9 | 没有文字... | 3 496 |
| 10 | 47 A+ ያስመዘገበችው ተመራቂ 👏👏
ተማሪ ሩት አባተ ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እጅግ በላቀ ማዕረግ በዛሬው ዕለት ተመርቃለች።
የ Electrical Power and Control Engineering ተማሪዋ ሩት አባተ፣ አጠቃላይ ውጤት 4.00 CGPA ውጤት በማምጣት ትምህርቷን አጠናቃለች። በዚህም የዋንጫ እና የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆናለች።
በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ከወሰደቻቸው 60 ኮርሶች መካከል 47ቱን A+ እንዲሁም የቀሩትን 13 ኮርሶች A በማምጣት እጅግ የላቀ ውጤት አስመዝግባለች።
"ለትምህርቴ ልዩ ትኩረት በመስጠቴ የላቀ ውጤት አምጥቻለሁ" የምትለው ሩት፣ በቀጣይ የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርቷን የመቀጠል እቅድ እንዳላት ለኢዜአ ተናግራለች።
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ 1,387 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ አስመርቋል።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 4 347 |
| 11 | #Grade12
#NationalExam
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።
በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል።
ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news | 4 536 |
| 12 | ከሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሰባት ቀናት የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ተጠናቋል፡፡
ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን እንደወሰዱ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡
ከነዚህ ተፈታኞች መካከል ግማሽ ያህሎቹ ፈተናውን በድጋሚ የወሰዱ (Re-sitters) መሆናቸው ተገልጿል፡፡
የመውጫ ፈተናው በ88 ማዕከላት እና በ287 የፈተና አይነቶች ተሰጥቷል።
ከፈተናው አሰጣጥ ጋር የሰዓት እጥረት ችግር፣ ከፋርማሲ ፈተና ጋር የተያያዘ ችግር፣ ከብሉ ፕሪንት ጋር ያልተጣጣሙ ፈተናዎች መኖር እና ሌሎችም ቅሬታዎች ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ደርሰዋል። በአጠቃላይ የፈተና አሰጣጡ እና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የሚያወጣውን መግለጫ የምናደርሳችሁ ይሆናል።
ምስል፦ አክሱም፣ እንጅባራ እና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች
@tikvahuniversity | 4 624 |
| 13 | 没有文字... | 1 |
| 14 | ትናንት መሰጠት የጀመረው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተና በዛሬው ውሎ የማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ አድሚንስትሬሽን እንዲሁም ቢዝነስ ማኔጅመንትና ኢንተርፕሬነርሺፕ ፈተናዎች ይሰጣሉ፡፡
የመውጫ ፈተና የሁለተኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 05/2018 ዓ.ም)
ፈተናው በሦስት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል፦
✅ ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:30-5:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 2: ከሰዓት ከ7:30-10:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 3: ከሰዓት ከ10:15-12:45 ሰዓት
የመውጫ ፈተናው እስከ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም ለሰባት ቀናት (ቅዳሜ እና እሑድ ሳይጨምር) በኦንላይን ይሰጣል፡፡ ምስል፦ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 7 547 |
| 15 | የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) መሰጠት ጀምሯል፡፡
ፈተናው ከዛሬ ሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሰባት ቀናት (ቅዳሜ እና እሑድ ሳይጨምር) በኦንላይን ይሰጣል፡፡
ለመጀመሪያ ጊዜ እና በድጋሜ ለመውጫ ፈተናው የሚቀመጡ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የመንግሥት እና የግል ተፈታኞች ፈተናውን ይወስዳሉ፡፡
ተፈታኞች ስለፈተናው አጠቃላይ ገለጻ ዛሬ ጠዋት የተሰጣቸው ሲሆን፤ በዛሬው የመጀመሪያ ቀን የፈተና ውሎ በጠዋት እና ከሰዓት መርሐግብር (ከ5፡00-7፡00 እና ከ8፡30-11፡00) የ62 ትምህርት አይነት ፈተናዎች እንደሚሰጡ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የወጣው መርሐግብር ያሳያል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ እየተሰጠ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ ምስል፦ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ፣ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ እና ወራቤ ዩኒቨርሲቲ
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 7 441 |
| 16 | #ExitExamProtocols
የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች በመፈተኛ ክፍል ውስጥ የሞባይል ስልክ፣ ሚሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት፣ ሳይንቲፊክ ካልኩሌተር፣ የራስ ያልሆነ መታወቂያ እንዲሁም ማንኛውም አይነት የጦር መሳሪያ ይዘው መገኘት አይችሉም፡፡
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከ3ዐ ደቂቃ ቀድመው በተመደቡበት ክፍል መገኘት አለባቸው፡፡
➫ ተፈታኞች ከተመደቡበት ክፍል ውጪ መፈተን ውጤት ያሰርዛል፡፡
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና አስፈጻሚን ትዕዛዝ ማክበር ይጠበቅባቸዋል።
➫ ተፈታኞች የፋይዳ መታወቂያ እንዲሁም ራሳቸውን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
➫ በሌላ ሰው ስም፣ መለያ ቁጥር እና የይለፍ ቃል መፈተን አይቻልም፡፡ @tikvah
👇🏾👇🏾👇🏾
TikTok | 7 343 |
| 17 | Dear students,
Wishing you all the very best on your National Exit Exam! May your hard work, dedication, and preparation bring you outstanding results. Stay confident, remain calm, and give it your best effort. Success is waiting for you.
Good luck to each and every one of you!😘
May they all achieve the results they've worked for. 🌟 | 5 839 |
| 18 | #ExitExam
✅ ከ2015 እስከ 2018 የExit Exam ጥያቄዎች ከነሙሉ ማብራሪያቸው
✅ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተሰባሰቡ የሞዴል ፈተናዎች ከነሙሉ ማብራሪያቸው
✅ ለመውጫ ፈተና ለሚወጡ ኮርሶች የተዘጋጁ መለማመጃ ጥያቄዎች ከነሙሉ ማብራሪያቸው
✅ በተጨማሪም Modules, Lecture Notes እና Exam Outlines በውስጡ አካቷል::
✅ 100% Offline study anywhere, anytime, no data needed
👉 📲 Download Now
👆 | 1 582 |
| 19 | የመንግሥት እንዲሁም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና #በድጋሚ ተፈታኝ የሆናችሁ (Re-sitters) የፈተና መግቢያ ትኬታችሁን https://verify.ethernet.edu.et/ ላይ በመግባት አውርዳችሁ ፕሪንት ማለት ይኖርባችኋል።
(ከላይ በምስል የተያያዘውን ቅደም ተከተል በመጠበቅ ያውርዱ።)
@tikvahuniversity | 10 079 |
| 20 | #ExitExam for over 13 departments included
✅ ከ2015 እስከ 2018 የExit Exam ጥያቄዎች ከነሙሉ ማብራሪያቸው
✅ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተሰባሰቡ የሞዴል ፈተናዎች ከነሙሉ ማብራሪያቸው
✅ ለመውጫ ፈተና ለሚወጡ ኮርሶች የተዘጋጁ መለማመጃ ጥያቄዎች ከነሙሉ ማብራሪያቸው
✅ በተጨማሪም Modules, Lecture Notes እና Exam Outlines በውስጡ አካቷል::
✅ 100% Offline study anywhere, anytime, no data needed
👉 📲 Download Now
For any questions contact us
@ExitPlusSupportBot | 2 990 |
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
