ETHIO EXIT EXAM🇪🇹
Working together to achieve our objective! https://www.youtube.com/@nasrutube1948 The purpose of this telegram channel is to show you what should happen in practice. ❤️College 👉CoBE 👉 CoSSH 👉 COAES 👉 CoHS 👉CoEBS 👉SOL
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام ETHIO EXIT EXAM🇪🇹
تُعد قناة ETHIO EXIT EXAM🇪🇹 (@et_exit_exams) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 17 177 مشتركاً، محتلاً المرتبة 11 689 في فئة التعليم والمرتبة 1 957 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 17 177 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 07 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 425، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -5، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 31.25%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 17.71% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 371 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 3 044 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 22.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“Working together to achieve our objective! https://www.youtube.com/@nasrutube1948 The purpose of this telegram channel is to show you what should happen in practice.
❤️College
👉CoBE
👉 CoSSH
👉 COAES
👉 CoHS
👉CoEBS
👉SOL”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 08 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة التعليم.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 08 يوليو | 0 | |||
| 07 يوليو | 0 | |||
| 06 يوليو | 0 | |||
| 05 يوليو | +1 | |||
| 04 يوليو | 0 | |||
| 03 يوليو | +5 | |||
| 02 يوليو | +4 | |||
| 01 يوليو | 0 |
| 2 | لا يوجد نص... | 1 |
| 3 | #ESSLCE #ExamProtocols
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና ከነገ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ በስድስት ዙሮች በበይነ መረብ እና በወረቀት ይሰጣል።
ተፈታኞች ሊይዟቸው የሚገቡ
➻ የመፈተኛ መግቢያ ካርድ
➻ የፋይዳ መታወቂያ/የቀበሌ/የትምህርት ቤት መታወቂያ
➻ እስክሪብቶ፣ እርሳስ እና ላፒስ
የተከለከሉ ነገሮች
➻ ስልክ፣ ታብሌት፣ ስማርት ሰዓት፣ ካሜራ፣ ስማርት ጃኬት
➻ ያልተፈቀዱ ካልኩሌተሮች
➻ ማንኛውም አይነት ወረቀት፣ መጻሕፍት፣ የማስታወሻ ደብተር
ተፈታኞች ዛሬ የሚሰጠውን አጠቃላይ የፈተና አሰጣጥ ገለጻ (Orientation) መከታተል ይጠበቅባቸዋል።
የፈተና አሰጣጥ መመሪያዎችን መጣስ ከፈተናው መሰረዝ ባለፈ ከባድ ሕጋዊ ቅጣት ያስከትላል ተብሏል።
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 4 736 |
| 4 | Only Fresh Graduates who have Labour Id number .
ZamZam k to Recruit 300 Graduate Trainees in Collaboration with the Ministry of Labor and Skills (E-LMIS)
ZamZam Bank, in collaboration with the Ministry of Labor and Skills (E-LMIS), is inviting applications from 300 fresh graduates for the position of Graduate Trainee.
Eligibility Requirements
Education: Bachelor's degree in any Business or Social Science field.
Graduation Year: Graduates from 2015 to 2018 E.C.
Exit Exam: Applicants must have passed the National Exit Examination.
Work Experience: Not required (0 years).
Application Process
1. Register on the E-LMIS platform.
2. Visit your nearest Woreda/Kebele office and provide your biometric information to obtain a Labor ID.
3. After obtaining your Labor ID, complete the application through the link below:
Application Link: https://ethiojobshub.com/ministry-of-labor-and-skills-opportunity/
Note: Applicants should complete the E-LMIS registration and obtain their Labor ID before submitting the online application.
@Et_exit_exams
Empowering Ethiopian Job Seekers. | 5 074 |
| 5 | ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ጋር በተያያዘ ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች፣ እስከ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ድረስ ቅሬታቸውን ማቅረብ እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል።
ተፈታኞች በአካል መገኘት ሳያስፈልጋቸው ውጤት ባዩበት https://result.ethernet.edu.et/usernamepage ሊንክ በመግባት “Submit Complaint” የሚለውን አማራጭ በመጫን በኦንላይን ብቻ ማመልከት እንደሚችሉ የተገለጸ ሲሆን፣ የቅሬታ መቀበያ ጊዜው ከሰኔ 17 እስከ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ እንደሚቆይ ተገልጿል።
ይሁን እንጂ ቁጥራቸው ቀላል የማይባል ተፈታኞች እስካሁን ድረስ ውጤታቸውን መመልከት እንዳልቻሉና ለማየት ሲሞክሩ "Pending" የሚል መልዕክት ብቻ እየመጣባቸው መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
" ውጤት አላየንም እስካሁን ፤ እሱ ሳይፈታልን ቅሬታ ማቅረቢያ ጊዜው ተገልጿል። ውጤታችንን እንድንናይ ይደረግልን ፤ ችግር ካለም ይፋዊ ማብራሪያ ይሰጠን " ሲሉ ተማሪዎቹ ጠይቀዋል።
ከተፈታኞቹ እየቀረበ ስላለው "Pending" የማለትና ውጤት አለመታየት ችግር ማብራሪያ ለማግኘት ወደ ሚመከተው ክፍል የስልክ ጥሪ ብናደርግም ለጊዜው ምላሽ ለማግኘት አንተሳካም። ማብራሪያው እንዲተሰጠን የምናቀርብ ይሆናል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
@Et_exit_exams | 7 464 |
| 6 | ቅሬታዎን ያስገቡ!
በመውጫ ፈተና ውጤትዎ ላይ ቅሬታ ካለዎት ቅሬታዎን በኦንላይን ያስገቡ፡፡
➫ ውጤትዎ ያልተገኘ ከሆነ
➫ Disqualified የተባሉ ከሆነ
➫ ፊርማ ቢፈርሙም NG የተባሉ ከሆነ
➫ የተሳሳተ ጾታ ከመረጡና መሠል ቅሬታ ካለዎ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
የመውጫ ፈተና ውጤት ባዩበት ሊንክ (https://result.ethernet.edu.et) ላይ Submit Complaint የሚለውን ይጫኑ፣ Complaint Category ከሚለው ይምረጡ፣ Description የሚለው ባዶ ቦታ ላይ ቅሬታውን አጠር አድርገው ይግለፁ፣ ስልክ ቁጥርዎን ያስገቡና Submit Complaint የሚለውን በመጫን ያጠናቅቁ፡፡
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 7 229 |
| 7 | 📣 Exit Exam ውጤት ተለቋል
ከ ለሊት 6 ሰዓት ጀምሮ እየሰራ ብዙ ተማሪዎች result ያዩ ቢሆንም አሁን ላይ ሲስተሙ በመጨናነቁ ምክንያት ዌብሳይቱ not found ማለት ጀምሯል። ሰርቨሩ ዳግም መስራት እስኪጀምር በትግስት እንድጠብቁ አደራ እንላለን ሁልጊዜም ውጤት ሲለቀቀ መሰል ችግሮች እንደሚኖሩ ይታወቃል ።
Link = https://result.ethernet.edu.et
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Et_Exit_Exams | 7 932 |
| 8 | You can check your exit exam result through the below link
https://result.ethernet.edu.et/result | 8 517 |
| 9 | ተሰርቆ የወጣው የፋርማሲ ፈተና | 7 632 |
| 10 | لا يوجد نص... | 7 649 |
| 11 | لا يوجد نص... | 4 984 |
| 12 | #ExitExamComplaints
ሰሞኑን የተሰጠውን የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተናን ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ በ88 ማዕከላት እና በ287 የፈተና አይነቶች በተሰጠው ፈተና ላይ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች እና የትምህርት ክፍሎች "ቅሬታ አለን" ያሉ ተፈታኞች ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
የፋርማሲ ተማሪዎች "የፈተናው ጥያቄዎች አስቀድመው ተሰርቀው ለተወሰኑ ተማሪዎች ተሰራጭተዋል" የሚል ቅሬታ አቅርበዋል።
ኃላፊነት በማይሰማቸው አካላት አማካኝነት ፈተናው ቀድሞ ወጥቶ መሰራጨቱን የሚያሳዩ መረጃዎች እንዳላቸው ቅሬታ አቅራቢዎቹ ገልፀዋል። ይህ መሆኑም በከፍተኛ ጥረትና በራሳቸው ልፋት የተፈተኑ ተማሪዎችን ስነ-ልቦና የጎዳና ፍትሃዊነትን የጎደለው ተግባር መሆኑን ጠቁመዋል። የሚመለከታቸው የበላይ አካላት እንዚህ ጉዳይ ላይ ምርመራ እንዲያደርጉና ምላሽ እንዲሰጡበት ጠይቀዋል።
ሌላው፣ በአንዳንድ የትምህርት ዘርፍ ውስጥ ካሉ ተፈታኞች ዘንድ የተነሳው ቅሬታ ፈተናው ከተቀመጠው የይዘት መመሪያ (Blueprint) ውጪ መውጣቱ ነው።
ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በተላከ የቅሬታ መልዕክት የሂሳብ፣ የፊዚክስ፣ የጂኦሎጂ እና የሰርቬይንግ ኢንጂነሪንግ የተለያዩ ጥያቄዎች ከተቀመጠው መመሪያ (Blueprint) ጋር የማይጣጣሙ ሆነው እንዳገኟቸው ገልፀዋል። በተመሳሳይ ከቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በተላኩ መልዕክቶች የእንስሳት ጤና (DVM) የመውጫ ፈተና የተለያዩ ጥያቆዎች ከBlueprint ጋር የማይገናኙ እንደሆኑ አመልክተዋል።
ከዚህ ባለፈ መልስ የሌላቸው ስህተት የሆኑ ጥያቄዎች እንደነበሩ ተመሳሳይ ምርጫዎች መደገማቸውንም ተማሪዎች ጠቁመዋል። በአንዳንድ የትምህርት ዘርፎች ላይ የሰዓት እጥረት እንደነበር ተፈታኞቹ ጠቁመዋል።
በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ (ASTU) እና በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች ያጋጠመው ተደጋጋሚ የመብራት መቋረጥ በፈተናው ሂደት ላይ እንቅፋት እንደነበር የገለፁ ተፈታኞች ነበሩ። በተለይም በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የጤና ኢንፎርማቲክስ ተማሪዎች ፈተና ወቅት መብራት አራት ጊዜ በመጥፋቱ ምክንያት የባከነው ሰዓት ሳይተካላቸው ቀርቶ፣ የ100 ጥያቄዎችን ፈተና በአንድ ሰዓት ውስጥ ብቻ እንዲያጠናቅቁ መገደዳቸውን ተማሪዎቹ ገልፀዋል።
በተመሳሳይ እንደ አካውንቲንግ ባሉ የሂሳብ ስሌት በሚጠይቁ ዘርፎች ካልኩሌተር እና የማሰቢያ ወረቀት መከልከላቸው ጥያቄዎችን በግምት ለማጥቆር እንደዳረጋቸውና ከፍተኛ ጫና እንደፈጠረባቸው ተማሪዎቹ ለቲክቫህ አብራርተዋል።
ተፈታኞቹ ትምህርት ሚኒስቴር እና የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የነበሩትን እንቅፋቶች ፈትሸው ፍትሃዊ መፍትሄ እንዲሰጡ፣ ስህተት ያለባቸው ጥያቄዎች እንዲመረመሩ እና ውጤት ሲገለጽ ያጋጠሙትን የቴክኒክ ችግሮች ታሳቢ ያደረገ እንዲሆን ጠይቀዋል።
እስካሁን ድረስ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በተነሱት ቅሬታዎች ላይ ያለው ነገር የለም። መ/ቤቱ ትናንት ባወጣው አጭር መግለጫ፣ ፈተናው "በሰላም መጠናቀቁን" ብቻ ገልጿል። አገልግሎቱ በተነሱት ጉዳዮች ላይ የሚያወጣውን መረጃ የምናደርሳችሁ ይሆናል።
@Et_exit_exams | 4 130 |
| 13 | لا يوجد نص... | 4 071 |
| 14 | 47 A+ ያስመዘገበችው ተመራቂ 👏👏
ተማሪ ሩት አባተ ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እጅግ በላቀ ማዕረግ በዛሬው ዕለት ተመርቃለች።
የ Electrical Power and Control Engineering ተማሪዋ ሩት አባተ፣ አጠቃላይ ውጤት 4.00 CGPA ውጤት በማምጣት ትምህርቷን አጠናቃለች። በዚህም የዋንጫ እና የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆናለች።
በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ከወሰደቻቸው 60 ኮርሶች መካከል 47ቱን A+ እንዲሁም የቀሩትን 13 ኮርሶች A በማምጣት እጅግ የላቀ ውጤት አስመዝግባለች።
"ለትምህርቴ ልዩ ትኩረት በመስጠቴ የላቀ ውጤት አምጥቻለሁ" የምትለው ሩት፣ በቀጣይ የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርቷን የመቀጠል እቅድ እንዳላት ለኢዜአ ተናግራለች።
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ 1,387 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ አስመርቋል።
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 5 005 |
| 15 | #Grade12
#NationalExam
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።
በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል።
ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news | 5 001 |
| 16 | ከሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሰባት ቀናት የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ተጠናቋል፡፡
ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን እንደወሰዱ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡
ከነዚህ ተፈታኞች መካከል ግማሽ ያህሎቹ ፈተናውን በድጋሚ የወሰዱ (Re-sitters) መሆናቸው ተገልጿል፡፡
የመውጫ ፈተናው በ88 ማዕከላት እና በ287 የፈተና አይነቶች ተሰጥቷል።
ከፈተናው አሰጣጥ ጋር የሰዓት እጥረት ችግር፣ ከፋርማሲ ፈተና ጋር የተያያዘ ችግር፣ ከብሉ ፕሪንት ጋር ያልተጣጣሙ ፈተናዎች መኖር እና ሌሎችም ቅሬታዎች ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ደርሰዋል። በአጠቃላይ የፈተና አሰጣጡ እና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የሚያወጣውን መግለጫ የምናደርሳችሁ ይሆናል።
ምስል፦ አክሱም፣ እንጅባራ እና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች
@tikvahuniversity | 5 007 |
| 17 | لا يوجد نص... | 1 |
| 18 | ትናንት መሰጠት የጀመረው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተና በዛሬው ውሎ የማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ አድሚንስትሬሽን እንዲሁም ቢዝነስ ማኔጅመንትና ኢንተርፕሬነርሺፕ ፈተናዎች ይሰጣሉ፡፡
የመውጫ ፈተና የሁለተኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 05/2018 ዓ.ም)
ፈተናው በሦስት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል፦
✅ ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:30-5:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 2: ከሰዓት ከ7:30-10:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 3: ከሰዓት ከ10:15-12:45 ሰዓት
የመውጫ ፈተናው እስከ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም ለሰባት ቀናት (ቅዳሜ እና እሑድ ሳይጨምር) በኦንላይን ይሰጣል፡፡ ምስል፦ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 7 547 |
| 19 | የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) መሰጠት ጀምሯል፡፡
ፈተናው ከዛሬ ሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሰባት ቀናት (ቅዳሜ እና እሑድ ሳይጨምር) በኦንላይን ይሰጣል፡፡
ለመጀመሪያ ጊዜ እና በድጋሜ ለመውጫ ፈተናው የሚቀመጡ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የመንግሥት እና የግል ተፈታኞች ፈተናውን ይወስዳሉ፡፡
ተፈታኞች ስለፈተናው አጠቃላይ ገለጻ ዛሬ ጠዋት የተሰጣቸው ሲሆን፤ በዛሬው የመጀመሪያ ቀን የፈተና ውሎ በጠዋት እና ከሰዓት መርሐግብር (ከ5፡00-7፡00 እና ከ8፡30-11፡00) የ62 ትምህርት አይነት ፈተናዎች እንደሚሰጡ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የወጣው መርሐግብር ያሳያል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ እየተሰጠ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ ምስል፦ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ፣ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ እና ወራቤ ዩኒቨርሲቲ
የ University መረጃ የምታገኙበት
👉 @Exit_Exam_prep | 7 441 |
| 20 | #ExitExamProtocols
የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች በመፈተኛ ክፍል ውስጥ የሞባይል ስልክ፣ ሚሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት፣ ሳይንቲፊክ ካልኩሌተር፣ የራስ ያልሆነ መታወቂያ እንዲሁም ማንኛውም አይነት የጦር መሳሪያ ይዘው መገኘት አይችሉም፡፡
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከ3ዐ ደቂቃ ቀድመው በተመደቡበት ክፍል መገኘት አለባቸው፡፡
➫ ተፈታኞች ከተመደቡበት ክፍል ውጪ መፈተን ውጤት ያሰርዛል፡፡
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና አስፈጻሚን ትዕዛዝ ማክበር ይጠበቅባቸዋል።
➫ ተፈታኞች የፋይዳ መታወቂያ እንዲሁም ራሳቸውን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
➫ በሌላ ሰው ስም፣ መለያ ቁጥር እና የይለፍ ቃል መፈተን አይቻልም፡፡ @tikvah
👇🏾👇🏾👇🏾
TikTok | 7 343 |
