ch
Feedback
Brilliance school

Brilliance school

前往频道在 Telegram

School code S1008080122

显示更多
639
订阅者
无数据24 小时
无数据7
+230
帖子存档
ከጠዋቱ 12:55 👉ትልቅ ሰው እንዲያከብሩም 👉የትልቅ ሰው ምርቃት ትልቅ ቦታ እንደሚያደርስ እንዲያውቁም 👉የፈተና ቀናቸውን በዚህ መልክ በትምህርት ቤታችን ጥበቃ በአባታችን ምርቃት ጀምረዋል። ልጆቻችን 😍

Dear Students in Grade 6 and 8, Finally the time has come for your hard work to bear fruit.You have made all the necessary preparations for the exams which will kick off as of tomorrow.   We want you to know how proud we are of each and every one of you as you reach this significant milestone in your path. You have all you need to accomplish outstanding outcomes, so have faith in yourself. Our straightforward counsel to you is to: ✅ Have faith in yourself ✅ Make good use of your time ✅ No matter what happens, maintain your composure and focus. We are grateful for an amazing year. Being your tutor has been an absolute pleasure. Your devotion, love, and respect are greatly appreciated. Now, go forth and bring honour to yourselves! You're capable. 🄶🄾🄾🄳 🄻🅄🄲🄺!

Grade 6 Afaan Oromoo Answer sheet 1. Maqaa = Your Name 2. Maqaa Abbaa = Your father's name 3. Maqaa Akaakayyuu = Your grand F
Grade 6 Afaan Oromoo Answer sheet 1. Maqaa = Your Name 2. Maqaa Abbaa = Your father's name 3. Maqaa Akaakayyuu = Your grand Father's name 4. Mana Barnootaa= BIRIILIYAANS 5. Aanaa = 13 6. Kutaa Magaalaa= LIDATAA

photo content
+2

Grade 6A.doc0.90 KB

የት/ቤት ስም :- BIRIILIYAANS ክፍለ ከተማ :-  LIDATAA የት/ት ዓይነት :- AFAAN OROMOO AKKA AFAAN LAMMAFFAA(2FFAA)

ለ6ኛ ክፍል ተማሪዎች:- ስማችሁ ከነ ከአያተችሁ በአፋን ኦሮሞ እንዴት መፃፍ እንዳለባችሁ በመምህራችሁ የሁላችሁም ከዚህ በታች ባለው ፋይል ላይ ይገኛል ። ወላጆች በትክክል መለማመዳቸውን አረጋግጡልን ።

ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች:- ወላጆች በፈተና ቀናት ስለልጆቻችሁና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ማወቅ የምትፈልጓቸው ነገሮች ይኖሩ እንደሆነ በሚከተሉት ቁጥሮች መደወል ትችላላችሁ። ለ8ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች Ms. Saba: +251911455376 Ms. Ketty :-+251923566276 ለ6ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች 1) ከላይ ያሉትን ቁጥሮች መጠቀም ይቻላል 2)ክፍል ውስጥ በተሰጣችሁ ቁጥር በቀጥታ ርዕሰ መምህራችሁ ጋር ማስደወል ትችላላችሁ  ።

Special Message to our grade 6 and 8 students. The Ministry Examination approaches next week: Throughout the academic year, the school has provided continuous academic support, tutorial programs, learning materials, and guidance to help students prepare effectively for this important examination. The administration, teachers, and staff remain fully committed to supporting students during this final stages of preparations. We encourage all students to use the remaining days wisely, revise consistently, maintain self-confidence , and approach the examination with determination and a positive mindset. Success is achieved through hard work, discipline, perseverance, and dedication. We have confidence in the preparation and commitment of our students. We believes that you are capable of achieving outstanding results and scoring the highest marks in the upcoming Ministry Examination. We wish all Grade 6 and Grade 8 students great success in the Ministry Examination next week. May your hard work and preparation lead to excellent results and a bright future. Best wishes and good luck to all our students! 🎓📚✍️ "Believe in yourselves, stay focused, and give your very best. Success awaits those who are prepared." ለምንወዳችሁ ለናንተ ጎበዝ ልጆቻችን✍ ❤

03/10/18 ዓ.ም ለ6 ኛ  ክፍል ተማሪ ወላጆች የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች አርብ/ሰኔ 5/2018 ዓ.ም ጠዋት  ከተማ አቀፍ ፈተናውን በሚፈተኑበት ልደታ ልማት ትምህርት ቤት ገለፃ (Orientation ) ይደረግላቸዋል።  መፈተኛ ክፍላቸውንም የሚመለከቱ ይሆናል። ተማሪዎች ከጠዋቱ 2:00 በፊት ትምህርት ቤት ተገኝተው ከትምህርት ቤቱ አስተዳደርና መሞህራን ጋር በመሆን ወደ ልደታ ልማት ትምህርት ቤት የሚሄዱ ይሆናል። የ6ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና ከሰኔ 8-10 እንደሚሰጥ ቀደም ብሎ መገለፁ ይታወቃል። ለ8 ኛ  ክፍል ተማሪ ወላጆች የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች አርብ/ሰኔ 5/2018 ዓ.ም ከሰአት ከ7:00 ጀምሮ  ከተማ አቀፍ ፈተናውን በሚፈተኑበት ልደታ ልማት ትምህርት ቤት ገለፃ (Orientation ) ይደረግላቸዋል።  መፈተኛ ክፍላቸውንም የሚመለከቱ ይሆናል። ተማሪዎች ከረፋዱ 5:30 ሰአት በፊት ትምህርት ቤት ተገኝተው ከትምህርት ቤቱ አስተዳደርና መሞህራን ጋር በመሆን ወደ ልደታ ልማት ትምህርት ቤት የሚሄዱ ይሆናል። የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና ከሰኔ 11-12 እንደሚሰጥ ቀደም ብሎ መገለፁ ይታወቃል። ማሳሰቢያ ተማሪዎች ሙሉ ዩኒፎርም ለብሰው መገኘት አለባቸው።

የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያ ለተማሪዎች፣ ➊ የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ
+1
የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያ ለተማሪዎች ➊ የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ ❷ በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን ክብ ብቻ መጠቆር አለበት፡፡ ➌ ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው ክብ ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ ❹ ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን ክብ በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ ❺ በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ ክብ ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ ❻ ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ ❼ ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ❽ መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው የክብ ሳጥን መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ (Eraser/Rubber) ማጥፋት ይጠበቅባችኋል። ❾ መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ ➓ ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡ ⓫ በእስክሪብቶ መፃፍ አይፈቀድም። ስለዚህ እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ አይለያችሁ ⓬ ፈተና ጨረስኩ ብሎ አላስፈላጊ የሆነ ነገር፤ ስዕል ወይም ሌላ ከጀርባም ይሁን ከፊት አይፃፍበትም። ⓭ በጣም የተቀረፀ ሹል እርሳስ በምንጠቀም ወቅት ወረቀቱ እንዳይቀደድ መጠንቀቅ አለብን።

photo content
+3

photo content
+9

Grade 1-8 Students Sport Day Annual Sport day activities at Brilliance School. 🤾⛹️🤸⚽🥇🥈🥉🏅🎖️🏆⚽🥋