ch
Feedback
Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

前往频道在 Telegram

ይህ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የቴሌግራም ገጽ ነው። የዩኒቨርሲቲያችን ወቅታዊ መረጃዎች፣ ልዩ ልዩ ሁነቶች እና የስራ እና የትምህርት ማስታወቂያዎች ይተላለፉበታል። አሁንኑ ቤተሰብ ለመሆን ይቀላቀሉ!! This is Our Official Telegram Channel. We Provide up-to-date Information about our University. Join Us Now!🙏

显示更多

📈 Telegram 频道 Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ 的分析概览

频道 Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ (@debre_markos_university) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 29 988 名订阅者,在 教育 类别中位列第 6 447,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 1 136

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 29 988 名订阅者。

根据 27 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 112,过去 24 小时变化为 -9,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 32.48%。内容发布后 24 小时内通常能获得 14.70% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 9 741 次浏览,首日通常累积 4 410 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 84

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
ይህ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የቴሌግራም ገጽ ነው። የዩኒቨርሲቲያችን ወቅታዊ መረጃዎች፣ ልዩ ልዩ ሁነቶች እና የስራ እና የትምህርት ማስታወቂያዎች ይተላለፉበታል። አሁንኑ ቤተሰብ ለመሆን ይቀላቀሉ!! This is Our Official Telegram Channel. We Provide up-to-date Information about our University. Join Us Now!🙏

凭借高频更新(最新数据采集于 28 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。

29 988
订阅者
-924 小时
+347
+11230
帖子存档
Debre Markos University Secures Official National Journal Accreditation! ​We are pleased to share that the Ministry of Educat
Debre Markos University Secures Official National Journal Accreditation! ​We are pleased to share that the Ministry of Education, in partnership with the Ethiopian Research Editors' Association, has concluded the 8th round of national research journals’ evaluation and accreditation process. ​In this national evaluation round, Debre Markos University's official publication, Chokie Journal of Education and Behavioral Studies (CJEBS)—has been officially awarded National Research Journal Accreditation! #Key_highlights 👉​Journal: Chokie Journal of Education and Behavioral Studies (CJEBS) 👉​Status: Newly Accredited National Journal 👉​Validity Period: Valid for three (3) consecutive years starting from the date of issuance. Congratulations! Grow wiser at the Water Tower!!

Debre Markos University and BINUS University Launch AI & Health Sciences Research Collaboration Debre Markos University (Ethi
+2
Debre Markos University and BINUS University Launch AI & Health Sciences Research Collaboration Debre Markos University (Ethiopia) and BINUS University (Indonesia) have officially launched their research partnership in Artificial Intelligence and Health Sciences following a landmark 2024 Memorandum of Understanding (MOU). ​The collaboration focuses on joint research publications, grant applications, and international seminar series, featuring visiting professors from both institutions.

NGAT Registration announcement the Ministry of Education Ethiopia is pleased to announce that registration for the 2018 academic year NGAT has now started! Registration will be open from Hamle 18-25, 2018 E.C. Register at: https://ngat.ethernet.edu.et Please take note of the following important points: 1. Ethiopian applicants must have a National ID (Fayda) to complete the registration process. 2. The registration fee is 750 ETB. Payment must be made via Telebirr during the registration process. 3. Registration is available at the public universities in Ethiopia; please make sure to select Debre Markos University exam center if you are willing to take NGAT in our examination center.

Debre Markos University (DMU) hosted a capacity-building training session focused on international grant proposal writing for
+7
Debre Markos University (DMU) hosted a capacity-building training session focused on international grant proposal writing for its academic staff and researchers. Organized by the university’s Directorate of Research, International Relations, and Partnerships in collaboration with EURAXESS Africa, the training aims to equip scholars with the tools needed to secure competitive international research funding. Onthe welcome session, Getnet Atenafu (PhD), Director of Research, International Relations, and Partnerships, highlighted the core objective of the program: helping researchers master and apply global grant-writing standards across the university’s faculties. On the opening remarks, DMU Vice President for Academic Affairs Yiheyis Aregu (PhD) stressed the strategic value of the initiative in addressing existing operational hurdles.

Save the date! Seminar on “The Algorithmic Harvest: Responsible AI in Agricultural and Life Science Innovation.” 👉Thursday,
Save the date! Seminar on “The Algorithmic Harvest: Responsible AI in Agricultural and Life Science Innovation.” 👉Thursday, July 30 · 2:30 – 4:30pm 👉Time zone: Africa/Nairobi 👉Video call link: https://meet.google.com/nvn-mcae-mcw

Debre Markos University, in collaboration with EURAXESS Africa, is hosting a Hybrid Workshop on Grant Writing & Horizon Europe Funding, Mobility, and Networking Opportunities. Whether you're looking to enhance your grant-writing skills, navigate Horizon Europe funding pathways, or explore global research mobility, this session offers #practical_guidance to elevate your research career. 📅 Date: Friday, July 24, 2026 ⏰ Time: 9:00 AM – 5:00 PM (EAT) 📍 Venue: Tekle Eyesus Wakjira Hall, (DMU) & Online via Zoom) Key Takeaways: 🔹 Advanced grant-writing strategies for international standards 🔹 Navigating Horizon Europe & EU funding pathways 🔹 Leveraging the EURAXESS platform and EU Funding & Tenders portal 🔹 Exploring global research mobility & international partnership opportunities Registration: Both in-person and online participants should register via Zoom at https://lnkd.in/eB3t7-Dy

የቅጥር ማስታወቂያ!
የቅጥር ማስታወቂያ!

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ጮቄ ኢንተርፕራዝ ለዩኒቨርስቲውና ለአካባቢው ማህበረሰብ ለተወሰነ ጊዜ የእንቁላል አቅርቦት በልዩ ቅናሽ 15 ብር ሂሳብ እንዲሸጥ የተወሰነ ስለሆነ ከዛሬ ጀምሮ መግዛት የምት
የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ጮቄ ኢንተርፕራዝ ለዩኒቨርስቲውና ለአካባቢው ማህበረሰብ ለተወሰነ ጊዜ የእንቁላል አቅርቦት በልዩ ቅናሽ 15 ብር ሂሳብ እንዲሸጥ የተወሰነ ስለሆነ ከዛሬ ጀምሮ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።

Happening now: በአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትልፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ስር ያሉ ኮሌጆችና ዳይሬክተሮች የ2018 ዓ.ም ሪፖርት እና የ2019 እቅድ ግምገማ!

Happening now: በአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ስር ያሉ ስራ አስፈጻሚዎች የ2018 ዓ.ም ሪፖርት እና የ2019 እቅድ ግምገማ!
+5
Happening now: በአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ስር ያሉ ስራ አስፈጻሚዎች የ2018 ዓ.ም ሪፖርት እና የ2019 እቅድ ግምገማ!

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም #የግንባታ_ፕሮጀክቶች አፈጻጸም አጠቃላይ ግምገማ እና ውይይት አካሄደ። የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መማር ማስተማሩን፣ ምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎ
+9
የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም #የግንባታ_ፕሮጀክቶች አፈጻጸም አጠቃላይ ግምገማ እና ውይይት አካሄደ። የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መማር ማስተማሩን፣ ምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎችን ስኬታማ ለማድረግ እንዲያመች የተለያዩ የማስፋፊያ የግንባታ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ እንዲሁም ለአገልግሎት ክፍት ለማድረግ የሚያስችል አጠቃላይ ግምገማና ውይይት ዛሬ ሀምሌ 11/2018 ዓ.ም አካሂዷል። በአፈጻጸም ግምገማና ውይይት መርሃ ግብሩ ላይ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን፣ ልህቀትና ዲዛይንና ቁጥጥር ኮርፖሬሽን፣  የኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን፣ የተቋራጭ ድርጅቶች ባለቤቶች አና ስራ አስኪያጆቸ፣ ተቆጣጣሪ መሃንዲሶች እና ሌሎች የሚመለከታቸው የስራ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል። በመርሀግብሩ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ሳይህ ካሳው (ዶ/ር ) እንደገለጹት የመድረኩ ዋና ዓላማ የ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት የፕሮጀክት ግንባታ አፈጻጸም ምን እንደሚመስል ለመዳሰስ፣ የተሻለ አፈጻጸም ያሳዩ ተቋራጮች ልምድ የሚያስተላልፍበትና ሌሎች ዝቅተኛ አፈጻጸም ያስመዘገቡ ተቋራጮችን ደግሞ ተሞክሮ የሚወስዱበት በአጠቃላይ የጋራ መማማር፣ መግባባትና የውሳኔ ሀሳቦች የምናሳርፍበት መድረክ ነው ብለዋል። ሳይህ ካሳው (ዶ/ር) አክለውም እንደገለፁት ቀጣዩ 2019 ዓ.ም በጀት ዓመት የተቋረጡ ግንባታዎች ሙሉ በሙሉ በፍጥነትና በጥራት የሚጠናቀቁበት፣ ሌሎች አዳዲስ ግንባታዎች የሚጀመሩበት እና ተቋራጭ ድርጅቶች ደግሞ በሚገቡት የግንባታ ውል መሰረት ግንባታውን የሚያጠናቅቁበትና ለአገልግሎት ክፍት የምናደርግበት ይሆናል በማለት አሳስበዋል። ሀምሌ 11/2018 ዓ.ም

Tree Planting Campaign Underway at Enechifo-Yewbi Research Station The College of Agriculture and Natural Resources, in colla
+6
Tree Planting Campaign Underway at Enechifo-Yewbi Research Station The College of Agriculture and Natural Resources, in collaboration with the Center of Excellence, organized a tree planting campaign at the Enechifo-Yewbi Research Station. Staff members of the College, together with staff from the Office of the Vice President for Research and Community Service, actively participated in the campaign. Over the past three days, more than 3,000 seedlings, including grevillea, guava, avocado, coffee, and other tree species, have been planted to establish a live fence around the research station. The tree planting campaign will continue in the coming days, with more than 7,000 seedlings planned to be planted in total. The initiative aims to contribute to environmental conservation, strengthen the research station’s green infrastructure, and promote sustainable agricultural and natural resource management practices.

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ እና የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን #የመግባቢያ_ስምምነት ተፈራረሙ። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ጋር በፍር
+3
የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ እና የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን #የመግባቢያ_ስምምነት ተፈራረሙ። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ጋር በፍርድ ቤቶች አገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻያ ላይ በትብብር ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ነው የተፈራረሙት። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዓለምአንተ አግደው  ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሰፋፊ የለውጥ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል። የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የዳኞችን እና የአሥተዳደር ሠራተኞችን የአጭር እና የረጅም ትምህርት ሥልጠናዎችን በመሥጠት የተለያዩ ተግባራቶችን እየሠራ መኾኑንም ገልጸዋል። ነጻ የሕግ ድጋፍ፤ የጥናትና ምርምር ሥራዎች እንዲሁም የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ በጋራ ለመሥራት ስምምነት መደረጉን ነው የተናገሩት። ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የዕውቀት አሥተዳደር፤ የምርምር ዳይሬክትሬት ፤ በሕግ እና በፍትሕ ጉዳዮች የልህቀት ማዕከል ኾኖ የሚሠራ የሕግ እና የፍትሕ ኢንስቲቲዩት በመኖሩ በትብብር ለመሥራት ትልቅ ዕድል የሚሰጥ ነው ብለዋል። ዩኒቨርስቲው ማኅበራዊ ኀላፊነቱን እንዲወጣ ዕድል የሚሰጥ መኾኑንም ተናግረዋል። ስምምነቱ ወደ ተግባር ወርዶ ማኅበረሰቡ ጋር ለውጥ እንዲያመጣ እንሠራለን ነው ያሉት። ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲን ጨምሮ ከሌሎች ዩኒቨርስቲዎች ጋር በጥምረት እየሠራ መሆኑንም አክለዋል። የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ሳይህ ካሳው (ዶ/ር) የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት አያሌ የሕግ ምሁራንን አሠልጥኖ ለሀገራችን ከማበርክቱም በላይ የማህበረሰብ አገልግሎት እና የምርምር ስራዎችንም በትጋት እየሰራ ይገኛል ሲሉ ገልጸዋል። ሀምሌ 10/2018 ዓ.ም ከጮቄ ማማ የእውቀት አውድማ!!