ar
Feedback
Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

الذهاب إلى القناة على Telegram

ይህ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የቴሌግራም ገጽ ነው። የዩኒቨርሲቲያችን ወቅታዊ መረጃዎች፣ ልዩ ልዩ ሁነቶች እና የስራ እና የትምህርት ማስታወቂያዎች ይተላለፉበታል። አሁንኑ ቤተሰብ ለመሆን ይቀላቀሉ!! This is Our Official Telegram Channel. We Provide up-to-date Information about our University. Join Us Now!🙏

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

تُعد قناة Debre Markos University /ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ (@debre_markos_university) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 29 996 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 442 في فئة التعليم والمرتبة 1 135 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 29 996 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 26 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 133، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 1، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 31.95‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 14.72‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 9 585 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 4 415 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 84.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
ይህ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የቴሌግራም ገጽ ነው። የዩኒቨርሲቲያችን ወቅታዊ መረጃዎች፣ ልዩ ልዩ ሁነቶች እና የስራ እና የትምህርት ማስታወቂያዎች ይተላለፉበታል። አሁንኑ ቤተሰብ ለመሆን ይቀላቀሉ!! This is Our Official Telegram Channel. We Provide up-to-date Information about our University. Join Us Now!🙏

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 27 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة التعليم.

29 996
المشتركون
+124 ساعات
+497 أيام
+13330 أيام
أرشيف المشاركات
Debre Markos University and BINUS University Launch AI & Health Sciences Research Collaboration Debre Markos University (Ethi
+2
Debre Markos University and BINUS University Launch AI & Health Sciences Research Collaboration Debre Markos University (Ethiopia) and BINUS University (Indonesia) have officially launched their research partnership in Artificial Intelligence and Health Sciences following a landmark 2024 Memorandum of Understanding (MOU). ​The collaboration focuses on joint research publications, grant applications, and international seminar series, featuring visiting professors from both institutions.

NGAT Registration announcement the Ministry of Education Ethiopia is pleased to announce that registration for the 2018 academic year NGAT has now started! Registration will be open from Hamle 18-25, 2018 E.C. Register at: https://ngat.ethernet.edu.et Please take note of the following important points: 1. Ethiopian applicants must have a National ID (Fayda) to complete the registration process. 2. The registration fee is 750 ETB. Payment must be made via Telebirr during the registration process. 3. Registration is available at the public universities in Ethiopia; please make sure to select Debre Markos University exam center if you are willing to take NGAT in our examination center.

Debre Markos University (DMU) hosted a capacity-building training session focused on international grant proposal writing for
+7
Debre Markos University (DMU) hosted a capacity-building training session focused on international grant proposal writing for its academic staff and researchers. Organized by the university’s Directorate of Research, International Relations, and Partnerships in collaboration with EURAXESS Africa, the training aims to equip scholars with the tools needed to secure competitive international research funding. Onthe welcome session, Getnet Atenafu (PhD), Director of Research, International Relations, and Partnerships, highlighted the core objective of the program: helping researchers master and apply global grant-writing standards across the university’s faculties. On the opening remarks, DMU Vice President for Academic Affairs Yiheyis Aregu (PhD) stressed the strategic value of the initiative in addressing existing operational hurdles.

Save the date! Seminar on “The Algorithmic Harvest: Responsible AI in Agricultural and Life Science Innovation.” 👉Thursday,
Save the date! Seminar on “The Algorithmic Harvest: Responsible AI in Agricultural and Life Science Innovation.” 👉Thursday, July 30 · 2:30 – 4:30pm 👉Time zone: Africa/Nairobi 👉Video call link: https://meet.google.com/nvn-mcae-mcw

Debre Markos University, in collaboration with EURAXESS Africa, is hosting a Hybrid Workshop on Grant Writing & Horizon Europe Funding, Mobility, and Networking Opportunities. Whether you're looking to enhance your grant-writing skills, navigate Horizon Europe funding pathways, or explore global research mobility, this session offers #practical_guidance to elevate your research career. 📅 Date: Friday, July 24, 2026 ⏰ Time: 9:00 AM – 5:00 PM (EAT) 📍 Venue: Tekle Eyesus Wakjira Hall, (DMU) & Online via Zoom) Key Takeaways: 🔹 Advanced grant-writing strategies for international standards 🔹 Navigating Horizon Europe & EU funding pathways 🔹 Leveraging the EURAXESS platform and EU Funding & Tenders portal 🔹 Exploring global research mobility & international partnership opportunities Registration: Both in-person and online participants should register via Zoom at https://lnkd.in/eB3t7-Dy

የቅጥር ማስታወቂያ!
የቅጥር ማስታወቂያ!

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ጮቄ ኢንተርፕራዝ ለዩኒቨርስቲውና ለአካባቢው ማህበረሰብ ለተወሰነ ጊዜ የእንቁላል አቅርቦት በልዩ ቅናሽ 15 ብር ሂሳብ እንዲሸጥ የተወሰነ ስለሆነ ከዛሬ ጀምሮ መግዛት የምት
የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ጮቄ ኢንተርፕራዝ ለዩኒቨርስቲውና ለአካባቢው ማህበረሰብ ለተወሰነ ጊዜ የእንቁላል አቅርቦት በልዩ ቅናሽ 15 ብር ሂሳብ እንዲሸጥ የተወሰነ ስለሆነ ከዛሬ ጀምሮ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።

Happening now: በአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትልፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ስር ያሉ ኮሌጆችና ዳይሬክተሮች የ2018 ዓ.ም ሪፖርት እና የ2019 እቅድ ግምገማ!

Happening now: በአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ስር ያሉ ስራ አስፈጻሚዎች የ2018 ዓ.ም ሪፖርት እና የ2019 እቅድ ግምገማ!
+5
Happening now: በአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ስር ያሉ ስራ አስፈጻሚዎች የ2018 ዓ.ም ሪፖርት እና የ2019 እቅድ ግምገማ!

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም #የግንባታ_ፕሮጀክቶች አፈጻጸም አጠቃላይ ግምገማ እና ውይይት አካሄደ። የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መማር ማስተማሩን፣ ምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎ
+9
የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም #የግንባታ_ፕሮጀክቶች አፈጻጸም አጠቃላይ ግምገማ እና ውይይት አካሄደ። የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መማር ማስተማሩን፣ ምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎችን ስኬታማ ለማድረግ እንዲያመች የተለያዩ የማስፋፊያ የግንባታ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ እንዲሁም ለአገልግሎት ክፍት ለማድረግ የሚያስችል አጠቃላይ ግምገማና ውይይት ዛሬ ሀምሌ 11/2018 ዓ.ም አካሂዷል። በአፈጻጸም ግምገማና ውይይት መርሃ ግብሩ ላይ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን፣ ልህቀትና ዲዛይንና ቁጥጥር ኮርፖሬሽን፣  የኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን፣ የተቋራጭ ድርጅቶች ባለቤቶች አና ስራ አስኪያጆቸ፣ ተቆጣጣሪ መሃንዲሶች እና ሌሎች የሚመለከታቸው የስራ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል። በመርሀግብሩ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ሳይህ ካሳው (ዶ/ር ) እንደገለጹት የመድረኩ ዋና ዓላማ የ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት የፕሮጀክት ግንባታ አፈጻጸም ምን እንደሚመስል ለመዳሰስ፣ የተሻለ አፈጻጸም ያሳዩ ተቋራጮች ልምድ የሚያስተላልፍበትና ሌሎች ዝቅተኛ አፈጻጸም ያስመዘገቡ ተቋራጮችን ደግሞ ተሞክሮ የሚወስዱበት በአጠቃላይ የጋራ መማማር፣ መግባባትና የውሳኔ ሀሳቦች የምናሳርፍበት መድረክ ነው ብለዋል። ሳይህ ካሳው (ዶ/ር) አክለውም እንደገለፁት ቀጣዩ 2019 ዓ.ም በጀት ዓመት የተቋረጡ ግንባታዎች ሙሉ በሙሉ በፍጥነትና በጥራት የሚጠናቀቁበት፣ ሌሎች አዳዲስ ግንባታዎች የሚጀመሩበት እና ተቋራጭ ድርጅቶች ደግሞ በሚገቡት የግንባታ ውል መሰረት ግንባታውን የሚያጠናቅቁበትና ለአገልግሎት ክፍት የምናደርግበት ይሆናል በማለት አሳስበዋል። ሀምሌ 11/2018 ዓ.ም

Tree Planting Campaign Underway at Enechifo-Yewbi Research Station The College of Agriculture and Natural Resources, in colla
+6
Tree Planting Campaign Underway at Enechifo-Yewbi Research Station The College of Agriculture and Natural Resources, in collaboration with the Center of Excellence, organized a tree planting campaign at the Enechifo-Yewbi Research Station. Staff members of the College, together with staff from the Office of the Vice President for Research and Community Service, actively participated in the campaign. Over the past three days, more than 3,000 seedlings, including grevillea, guava, avocado, coffee, and other tree species, have been planted to establish a live fence around the research station. The tree planting campaign will continue in the coming days, with more than 7,000 seedlings planned to be planted in total. The initiative aims to contribute to environmental conservation, strengthen the research station’s green infrastructure, and promote sustainable agricultural and natural resource management practices.

የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ እና የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን #የመግባቢያ_ስምምነት ተፈራረሙ። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ጋር በፍር
+3
የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ እና የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን #የመግባቢያ_ስምምነት ተፈራረሙ። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ጋር በፍርድ ቤቶች አገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻያ ላይ በትብብር ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ነው የተፈራረሙት። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዓለምአንተ አግደው  ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሰፋፊ የለውጥ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል። የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የዳኞችን እና የአሥተዳደር ሠራተኞችን የአጭር እና የረጅም ትምህርት ሥልጠናዎችን በመሥጠት የተለያዩ ተግባራቶችን እየሠራ መኾኑንም ገልጸዋል። ነጻ የሕግ ድጋፍ፤ የጥናትና ምርምር ሥራዎች እንዲሁም የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ በጋራ ለመሥራት ስምምነት መደረጉን ነው የተናገሩት። ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የዕውቀት አሥተዳደር፤ የምርምር ዳይሬክትሬት ፤ በሕግ እና በፍትሕ ጉዳዮች የልህቀት ማዕከል ኾኖ የሚሠራ የሕግ እና የፍትሕ ኢንስቲቲዩት በመኖሩ በትብብር ለመሥራት ትልቅ ዕድል የሚሰጥ ነው ብለዋል። ዩኒቨርስቲው ማኅበራዊ ኀላፊነቱን እንዲወጣ ዕድል የሚሰጥ መኾኑንም ተናግረዋል። ስምምነቱ ወደ ተግባር ወርዶ ማኅበረሰቡ ጋር ለውጥ እንዲያመጣ እንሠራለን ነው ያሉት። ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲን ጨምሮ ከሌሎች ዩኒቨርስቲዎች ጋር በጥምረት እየሠራ መሆኑንም አክለዋል። የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ሳይህ ካሳው (ዶ/ር) የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት አያሌ የሕግ ምሁራንን አሠልጥኖ ለሀገራችን ከማበርክቱም በላይ የማህበረሰብ አገልግሎት እና የምርምር ስራዎችንም በትጋት እየሰራ ይገኛል ሲሉ ገልጸዋል። ሀምሌ 10/2018 ዓ.ም ከጮቄ ማማ የእውቀት አውድማ!!

የሀዘን መግለጫ! በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ጤና ካምፓስ የአካባቢ ጤና አጠባበቅ ትምህርት ክፍል ሶስተኛ ዓመት ተማሪ የነበረችው አዛኘ አለሙ ባደረባት ህመም ምክንያት የህክምና እርዳታ ቢደረግላትም ህ
የሀዘን መግለጫ! በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ጤና ካምፓስ የአካባቢ ጤና አጠባበቅ ትምህርት ክፍል ሶስተኛ ዓመት ተማሪ የነበረችው አዛኘ አለሙ ባደረባት ህመም ምክንያት የህክምና እርዳታ ቢደረግላትም ህይወቷን ማትረፍ ባለመቻሉ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች። ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በተማሪያችን ህልፈተ ህይወት ጥልቅ ሀዘን የተሰማው መሆኑን እየገለጽን ለቤተሰቦቿ፣ ለወዳጅ ዘመዶቿና ለዩኒቨርሲቲያችን ማህበረሰብ በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን።