EECMYMC-YM
前往频道在 Telegram
1 102
订阅者
无数据24 小时
+97 天
+3930 天
帖子存档
1 103
#ሐሙስ_24_01_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ሐዋርያት 7
⁵⁵ መንፈስ ቅዱስንም ተሞልቶ ወደ ሰማይ ትኵር ብሎ ሲመለከት የእግዚአብሔርን ክብር ኢየሱስንም በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አየና፦
⁵⁶ እነሆ፥ ሰማያት ተከፍተው የሰው ልጅም በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አያለሁ አለ።
Acts 7
⁵⁵ But he, being full of the Holy Ghost, looked up stedfastly into heaven, and saw the glory of God, and Jesus standing on the right hand of God,
⁵⁶ And said, Behold, I see the heavens opened, and the Son of man standing on the right hand of God.
1 103
#ረቡዕ_23_01_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የእግዚአብሔር መሥዋዕት የተሰበረ መንፈስ ነው፥ የተሰበርውንና የተዋረደውን ልብ እግዚአብሔር አይንቅም።”
— መዝሙር 51፥17
“The sacrifices of God are a broken spirit: a broken and a contrite heart, O God, thou wilt not despise.”
— Psalms 51፥17
1 103
#ማክሰኞ_22_01_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እኔ ግን በቸርነትህ ታመንሁ፥ ልቤም በመድኃኒትህ ደስ ይለዋል።”
— መዝሙር 13፥5
“But I have trusted in thy mercy; my heart shall rejoice in thy salvation.”
— Psalms 13፥5
1 103
#ሰኞ_21_01_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፥ በኢየሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ አለ።”
— ሐዋርያት 1፥8
“But ye shall receive power, after that the Holy Ghost is come upon you: and ye shall be witnesses unto me both in Jerusalem, and in all Judaea, and in Samaria, and unto the uttermost part of the earth.”
— Acts 1፥8
1 103
#ቅዳሜ_19_01_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፥ በኢየሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ አለ።”
— ሐዋርያት 1፥8
“But ye shall receive power, after that the Holy Ghost is come upon you: and ye shall be witnesses unto me both in Jerusalem, and in all Judaea, and in Samaria, and unto the uttermost part of the earth.”
— Acts 1፥8
1 103
⚠️ማስታውቅያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#የትምህረት_ጊዜ
#ተከታታይ_ትምህርት
#ክፍል 2
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ
⏰ 10፡30
🗓 መስከረም 20 2015
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth
#sundayservice
1 103
#አርብ_18_01_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ረዳቴ ሆነኸኛልና፥ በክንፎችህም ጥላ ደስ ይለኛልና።”
— መዝሙር 63፥7
“Because thou hast been my help, therefore in the shadow of thy wings will I rejoice.”
— Psalms 63፥7
1 103
❌❌የመርሃ ግብር መተላለፍ❌❌
❌❌Program postponed ❌❌
የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ዛሬ እንደማይኖረን እያሳወቅን ቀጣዩ ክፍል የዛሬ ሳምንት መስከረም 24 እንደሚቀጥል እናስታውቃለን
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 103
#ረቡዕ_16_01_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የያዕቆብ አምላክ ረዳቱ የሆነ ተስፋውም በአምላኩ በእግዚአብሔር የሆነ ሰው ምስጉን ነው፤”
— መዝሙር 146፥5
“Happy is he that hath the God of Jacob for his help, whose hope is in the LORD his God:”
— Psalms 146፥5
1 103
#ማክሰኞ_15_01_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በአሕዛብም ዘንድ የረከሰውን፥ በመካከላቸው ያረከሳችሁትን ስሜን እቀድሰዋለሁ፤ በዓይናቸውም ዘንድ በተቀደስሁባችሁ ጊዜ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ አሕዛብ ያውቃሉ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።”
— ሕዝቅኤል 36፥23
“And I will sanctify my great name, which was profaned among the heathen, which ye have profaned in the midst of them; and the heathen shall know that I am the LORD, saith the Lord GOD, when I shall be sanctified in you before their eyes.”
— Ezekiel 36፥23
1 103
#ቅዳሜ_14_01_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ቀን ሳለ የላከኝን ሥራ ላደርግ ይገባኛል፤ ማንም ሊሠራ የማይችልባት ሌሊት ትመጣለች።”
— ዮሐንስ 9፥4
“I must work the works of him that sent me, while it is day: the night cometh, when no man can work.”
— John 9፥4
1 103
⚠️ማስታውቅያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#የትምህረት_ጊዜ
#ተከታታይ_ትምህርት
#ክፍል 1
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ
⏰ 10፡30
🗓 መስከረም 13 2015
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth
#sundayservice
1 103
#ቅዳሜ_12_01_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በዙፋንም የተቀመጠው፦ እነሆ፥ ሁሉን አዲስ አደርጋለሁ አለ። ለእኔም፦ እነዚህ ቃሎች የታመኑና እውነተኛዎች ናቸውና ጻፍ አለኝ።”
— ራእይ 21፥5
“And he that sat upon the throne said, Behold, I make all things new. And he said unto me, Write: for these words are true and faithful.”
— Revelation 21፥5
1 103
#አርብ_11_01_2016
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ዕብራውያን 12
¹⁰ እነርሱ መልካም ሆኖ እንደ ታያቸው ለጥቂት ቀን ይቀጡን ነበርና፥ እርሱ ግን ከቅድስናው እንድንካፈል ለጥቅማችን ይቀጣናል።
¹¹ ቅጣት ሁሉ ለጊዜው የሚያሳዝን እንጂ ደስ የሚያሰኝ አይመስልም፥ ዳሩ ግን በኋላ ለለመዱት የሰላምን ፍሬ እርሱም ጽድቅን ያፈራላቸዋል።
Hebrews 12
¹⁰ For they verily for a few days chastened us after their own pleasure; but he for our profit, that we might be partakers of his holiness.
¹¹ Now no chastening for the present seemeth to be joyous, but grievous: nevertheless afterward it yieldeth the peaceable fruit of righteousness unto them which are exercised thereby.
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
