EECMYMC-YM
前往频道在 Telegram
1 104
订阅者
无数据24 小时
+17 天
+3230 天
帖子存档
1 107
#እሁድ_12_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ኤፌሶን 5
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁸ ቀድሞ ጨለማ ነበራችሁና፥ አሁን ግን በጌታ ብርሃን ናችሁ፤
⁹-¹⁰ የብርሃኑ ፍሬ በበጎነትና በጽድቅ በእውነትም ሁሉ ነውና ለጌታ ደስ የሚያሰኘውን እየመረመራችሁ፥ እንደ ብርሃን ልጆች ተመላለሱ፤
Eph 5 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁸ For you were once darkness, but now you are light in the Lord. Walk as children of light
⁹ (for the fruit of the Spirit is in all goodness, righteousness, and truth),
¹⁰ finding out what is acceptable to the Lord.
@EECMYMC_YM
1 107
#ቅዳሜ_11_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ከእርሱም የሰማናት ለእናንተም የምናወራላችሁ መልእክት፦ እግዚአብሔር ብርሃን ነው ጨለማም በእርሱ ዘንድ ከቶ የለም የምትል ይህች ናት።”
— 1ኛ ዮሐንስ 1፥5
“This is the message which we have heard from Him and declare to you, that God is light and in Him is no darkness at all.”
— 1Jn 1:5 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#አርብ_10_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በዓለም ሳለሁ የዓለም ብርሃን ነኝ።”
— ዮሐንስ 9፥5
“As long as I am in the world, I am the light of the world."”
— John 9:5 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#ሐሙስ_09_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም።”
— ማቴዎስ 5፥14
“You are the light of the world. A city that is set on a hill cannot be hidden.”
— Mat 5:14 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#ረቡዕ_08_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔር በሚፈሩት፥ በምሕረቱም በሚታመኑት ይደሰታል።”
— መዝሙር 147፥11
“The Lord takes pleasure in those who fear Him, In those who hope in His mercy.”
— Ps 147:11 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#ማክሰኞ_07_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ፤ በርታ፥ ልብህም ይጽና፤ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ።”
— መዝሙር 27፥14
“Wait on the Lord; Be of good courage, And He shall strengthen your heart; Wait, I say, on the Lord!”
— Ps 27:14 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#ሰኞ_06_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የያዕቆብ አምላክ ረዳቱ የሆነ ተስፋውም በአምላኩ በእግዚአብሔር የሆነ ሰው ምስጉን ነው፤”
— መዝሙር 146፥5
“Happy is he who has the God of Jacob for his help, Whose hope is in the Lord his God,”
— Ps 146:5 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#እሁድ_05_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የሚያገለግለኝ ቢኖር ይከተለኝ፥ እኔም ባለሁበት አገልጋዬ ደግሞ በዚያ ይሆናል፤ የሚያገለግለኝም ቢኖር አብ ያከብረዋል።”
— ዮሐንስ 12፥26
“If anyone serves Me, let him follow Me; and where I am, there My servant will be also. If anyone serves Me, him My Father will honor.”
— John 12:26 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#ቅዳሜ_04_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ልባቸውን የቈሰሉትን ይፈውሳል፥ ሕማማቸውንም ይጠግናል።”
— መዝሙር 147፥3
“He heals the brokenhearted And binds up their wounds.”
— Ps 147:3 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 107
#አርብ_03_07_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ብዙ ፍሬ ብታፈሩና ደቀ መዛሙርቴ ብትሆኑ በዚህ አባቴ ይከበራል።”
— ዮሐንስ 15፥8
“By this My Father is glorified, that you bear much fruit; so you will be My disciples.”
— John 15:8 (NKJV)
@EECMYMC_YM
