2 106
订阅者
-124 小时
-57 天
-2230 天
数据加载中...
吸引订阅者
九月 '26
九月 '26
+3
在0个频道中
八月 '26
+35
在0个频道中
Get PRO
七月 '26
+34
在0个频道中
Get PRO
六月 '26
+29
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+16
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+24
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+8
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+29
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+28
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+19
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+31
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+47
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+118
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+86
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+110
在0个频道中
Get PRO
六月 '25
+126
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+61
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+42
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+53
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+76
在2个频道中
Get PRO
一月 '25
+78
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+50
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+73
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+99
在2个频道中
Get PRO
九月 '24
+140
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+141
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+367
在1个频道中
Get PRO
六月 '24
+84
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+125
在1个频道中
Get PRO
四月 '24
+48
在1个频道中
Get PRO
三月 '24
+53
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+101
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+79
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+76
在1个频道中
Get PRO
十一月 '23
+93
在0个频道中
Get PRO
十月 '23
+200
在1个频道中
Get PRO
九月 '23
+128
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+51
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+182
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+137
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+27
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+39
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+31
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+31
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+39
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+165
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+29
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+54
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+49
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+57
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+56
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+33
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+33
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+34
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+18
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+836
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 03 九月 | 0 | |||
| 02 九月 | +1 | |||
| 01 九月 | +2 |
频道帖子
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
ውጤት መቼ ይታያል ?
ተማሪዎች ውጤታቸውን ከሰኞ ጠዋት ወይም ማክሰኞ ከሰዓት ጀምሮ መመልከት ይችላሉ።
በውጤታቸው ላይ ቅሬታ የሚኖራቸው ከሆነም 5/6 ቀናት ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜ የሚሰጣቸው ይሆናል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
| 2 | ከፍተኛ ውጤት !
በማኅበራዊ ሳይንስ ወንድ 576.2 ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ት/ቤት ተመዝግቧል።
በሴት 569.1 ከቦሌ ሱፐር ሆሊሴቪየር ት/ቤት ተመዝግቧል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia | 821 |
| 3 | " ዘንድሮ ካለፉት ዓመታት ውጤት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ተማሪ ቁጥር ያለፈ በመሆኑ የምንቀበለው የሬሚዲያል ተማሪ ቁጥር ይቀንሳል። ስንት ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ግን መቁረጫ ነጥቡ ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል። " - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ (የትምህርት ሚኒስትር)
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia | 721 |
| 4 | ከፍተኛ ውጤት !
በተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ 591.6 ከ600 ተመዝግቧል። ተማሪው የኦዳ ስፔሻል ቦርዲንግ - አዳማ ተማሪ ነው።
ከሴት ደግሞ 583 ከ600 ሲሆን ከእንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ነው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia | 775 |
| 5 | ዘንድሮ በአጠቃላይ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ማለፍ የቻሉት 70 ሺ 544 ናቸው።
ካለፉት መካከል በተፈጥሮ ሳይንስ 16.5 በመቶ ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 8.33 በመቶ ናቸው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia | 709 |
| 6 | በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 563 ሺ 960 ተማሪዎች ተመዝግበው 550 ሺ 210 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል።
ፈተናውን ከወሰዱት ውስጥ 12.8 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ማምጣት ችለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia | 683 |
| 7 | T.me/+251913707812 | 1 |
| 8 | ⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️
❤️ ለ ውድ የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ ከልብ እመኛለሁ !! 🙏🙏🙏
አዩ አለም
⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️ | 993 |
| 9 | የማህበራዊ ሳይንስ 5ኛ ዙር ላይ ነው በቀጣይ እናሳውቃለን:: ሀምሌ 9,10 እና 13 (ሐሙስ ፣አረብ እና ሰኞ) | 1 247 |
| 10 | 没有文字... | 1 241 |
| 11 | 没有文字... | 1 112 |
| 12 | ሰላም ውድ የሀገር አቀፍ ተፈታኝ ተማሪዎች
ይህንን መልዕክት ለሁሉም ተፈታኞች አድርሱ ግልጽ ካልሆነ ጠይቁን ለእናንተ መልስ ለመስጠት አንሰለችም
የመፈተኛ ቦታ: 5 ኪሎ አዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ (CBTE)
ተፈታኞች : የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች
ዙር : ሁለት (ሰኔ 26 - 30) አርብ፣ ሰኞ እና ማክሰኞ
በት/ቤት መገኘት ያለባችሁ : 12:30
መኪና ተፈታኞችን ይዞ የሚነሳው : 12:50
መፈተኛ ቦታ የሚደረሰው : 1:15
ተፈታኞች በፈተናው ዕለት መያዝ ያለባቸው
1. ዩኒፎርም ፣ የት/ቤት መታወቂያ ፣ የመፈተኛ ካርድ
2. የማሰቢያ ወረቀት ፣ እስኪርቢቶ/እርሳስ
3. የምሳ ገንዘብ
ከዚህ ውጪ ያሉት የተከለከሉ ናቸው
ሁሉም የተፈጥሮ ሳይንስ 2ኛ ዙር ተፈታኞች በ5 ኪሎ ቤተ-መጽሐፍት በዚህ መልክ ተደልድለዋል::
::::::::::::::መልካም ፈተና::::::::::: | 995 |
| 13 | 没有文字... | 1 336 |
| 14 | 没有文字... | 1 311 |
| 15 | 没有文字... | 1 242 |
| 16 | 没有文字... | 1 049 |
| 17 | 没有文字... | 997 |
| 18 | ከፍተኛ 12 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲሱ ስረዓት ትምህርት በ6 የሙያ ዘርፎች ማለትም
➯ Accounting and Financing
➯ Marketing and Sales Management
➯ physcosocial
➯ Constraction and Finishing
➯ Computer Maintenance
➯ Wbe design የስልጠና መስኮች
ያሰለጠናቸውን በቀንእና በማታ በድምሩ 546 ተማሪዎችን በየካ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ባማረ ሁኔታ አስመረቀ። በመርሐግብሩ ላይ የየካ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ምክትል ዲን የሆኑት አቶ ዚያድ ለተመራቂዎቹ መጻኢ ዕድል ንግግር አድርገዋል።የትምህርት ቤቱ ር/መ/ር አቶ ባንታዬሁ ግርማ ለተመራቂዎች አዲሱ የትምህርት ስረዓት የፈጠረውን ዕድል እንዲጠቀሙበት አስረድተዋል።የትምህርት ቤቱ የመማር ማስተማር ዘርፍ ሃላፊ አቶ ቸረኝ ገላምጤ የሚሰራ እጅ የሚያስብ አዕምሮ እንዲኖራችሁ ጭላንጭልም ብትሆን ይህንን የደረጃ አንድ ማረጋገጫ ሰጥተናችኃል።ይህን ዕድል የፈጠረው ደግሞ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ነው ብለዋል።ዕድሉ እንዳይመክን ተጠቀሙበት ትልቅ ነገር እና ትልቅ ሀገር አልሙ።ህይወት ትፈትናችኃለች።በስራ ግን ፈተናውን ትደመስሱታላችሁ የሚሰራ ዕጅ በመፍጠራችን ላቅ ያለ ደስታ ይሰማናል ብለው በመጨረሻም ተቋማችን ከፍተኛ 12 ከነበረበት ስብራት አሻግረን የልህቀት ማዕከል አድርገነዋል ብለዋል። | 854 |
| 19 | 没有文字... | 729 |
| 20 | 没有文字... | 724 |
