474
订阅者
无数据24 小时
无数据7 天
无数据30 天
帖子存档
Repost from Yeka Education
ሁሉንም የተማሪዎች መጽሀፍት ከ9ኛ -12ኛ ክፍል በሚከተሉት ሊንኮች ማግኘት ትችላላቹህ
✅የ9ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3544?single
✅የ10ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3556?single
✅የ11ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3569?single
✅የ12ኛ ክፍል መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3577?single
✅የአፋን ኦሮሞ መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3592?single
✅የአማርኛ መጽሀፍ
👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3593?single
Repost from Amigonian High School (9-12)2015
Happy Meskel /the founding the true cross/ and a happy Mowlid /the birth of prophet Mohammed to all christian and Muslim students and staffs
Tomorrow school begins. therefore,we are ready to host our students..all students,teachers and staff workers should be on time
Repost from Addis Ababa Education Bureau
በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ በሚገኙ ሁሉም ት/ቤቶች የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 7/2016 ዓ.ም የሚጀመር መሆኑን የክፍለ ከተማው ትምህርት ጽ/ቤት አስታወቀ።
(መስከረም 6/2016 ዓ.ም) የክፍለ ከተማው ትምህርት ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ብሩክ ተ/ማርያም በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት የ2016 የትምህርት ዘመን ከነገ መስከረም 7/2016 ዓ.ም ጀምሮ የመማር ማስተማር ስራው በይፋ ይጀመራል ሲሉ አስታውቀዋል።
በክፍለ ከተማው ስር 35 የመንግስት አንደኛ ደረጃ እና 8 ሁለተኛ ደረጃ እንዲሁም 33 የግል ቅድመ የመጀመሪያ ደረጃ ፣ 59 የመጀመሪያ ደረጃ እና 7 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የ2016 እንደሚገኙም አቶ ብሩክ ጨምረው ገልፀዋል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbueau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
Repost from Addis Ababa Education Bureau
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 7 /1/2016 ዓ.ም በሁሉም ትምህርት ተቋማት ይጀመራል።
የትምህርት ሚኒስቴር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት በሀገር አቀፍ ደረጃ መስከረም 14/1/2016 ዓ.ም እንደሚጀመርና ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች በራሳቸው መርሀ-ግብር ማስጀመር እንደሚችሉ መግለፁ ይታወቃል። ይሁን እንጂ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 14 /1/2016 ዓ.ም እንደሚጀመር በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጨ የሚገኘው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን እናሳውቃለን።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbueau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
Repost from Amigonian High School (9-12)2015
ON Monday Meskere 7 class begins...
When you come..
Be sure to have necessary materials like ex.book, pen,pencil etc
Be sure to wear school uniform
Be sure to have proper hair style
Be on time
No mobile phone or gadgets
It is full day
Repost from Yeka Education
#መረጃ
✅የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት ሰኞ በ7/01/2016 እንደሚጀመር መገለጹ ይታወቃል።
ነገር ግን ትምህርት የሚጀመረዉ በ14/1/2016ዓ.ም ነዉ የሚል የሀሰት መረጃ እየተሰራጨ በመሆኑ ሁሉም የመንግስትና የግል ት/ቤቶች መስከረም 7/1/2016 ዓ.ም ትምህርት የሚጀመር መሆኑን እንድታዉቁና አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን ።
የየካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት
Repost from Amigonian High School (9-12)2015
HAPPY NEW YEAR to all Amigonian High School 2016 Ay. Students and staf members. Regular class will begin Meskerem 7 but teachers orientation of the new text will be from Meskerem 3 upto 6...meanwhile Students can come to school and see their class assignments beginning from Wednesday...peace
Repost from Amigonian High School (9-12)2015
2016 classrooms assignment of students..
1.we don't allow any class change
2.class assignment is linked with students ID and bank payments
