EEP Communication
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 EEP Communication 的分析概览
频道 EEP Communication (@eepcommuication) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 15 692 名订阅者,在 技术与应用 类别中位列第 8 024,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 156 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 15 692 名订阅者。
根据 28 八月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 137,过去 24 小时变化为 -5,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 35.24%。内容发布后 24 小时内通常能获得 17.40% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 5 528 次浏览,首日通常累积 2 730 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 12。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“EEP Communication”
凭借高频更新(最新数据采集于 29 八月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 技术与应用 类别中的关键影响点。
15 692
订阅者
-524 小时
-17 天
+13730 天
帖子存档
15 691
+3
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በአስተናጋጅ (Waiter) የስራ መደብ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር በቁጥር አ.ኤ.ኃ/8.4/245/18 ሚያዚያ 28 ቀን 2018 ዓ.ም የውጭ ማስታወቂያ ማውጣታችን ይታወቃል፡፡
በዚህም መሰረት ስም ዝርዝራችሁ ከዚህ በታች የተገለጸው አመልካቾች በሙሉ ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 የፅሁፍ ፈተና የሚሰጥ በመሆኑ ማንነታችሁን የሚገልጽ የታደሰ መታወቂያ በመያዝ ኮተቤ ብረታ ብረት ፊት ለፊት በሚገኘው በዋናው መ/ቤት የስብሰባ አዳራሽ ለፈተና እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም
15 691
+6
በማከፋፈያ ጣቢያው የኃይል ፍላጎት በማደጉ የአቅም ማሳደግ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለፀ
....///….
በአካባቢው ካለው የከተሞችና የኢንዱስትሪ መስፋፋት ጋር ተያይዞ በሚዛን ባለ 132 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ ያለው የኃይል ጭነት በፍጥነት እያደገ መምጣቱን የጣቢያው ኃላፊ ወ/ሮ ፀጋነሽ ሞላ ተናግረዋል
ማከፋፈያ ጣቢያው በአሁኑ ወቅት 6 ነጥብ 3 እና 25 ሜጋ ቮልት አምፒር ኃይል መሸከም የሚችሉ ሁለት ትራንስፎርመሮች ያሉት ሲሆን በ132 ኪሎ ቮልት የተቀበለውን ኃይል በስድስት ባለ 15 እና ባለ 33 እንዲሁም በአንድ ባለ 66 ኪሎ ቮልት ወጭ መስመሮች አማካኝነት እያቀረበ ይገኛል።
የጣቢያው ኃላፊ እንዳብራሩት በሦስት ባለ 15 ኪሎ ቮልት ወጭ መስመሮች ለሚዛን፣ ሸኮ፣ አማን ከተሞችና አካባቢዎቻቸው ኃይል የሚሰራጭ ሲሆን በ33 ኪሎ ቮልት ወጭ መስመሮች ደግሞ ለዲማ፣ ጨና 1 እና 2፣ ባቹማ፣ ሸዋ ቤንች ከተሞችና አካባቢዎች እስከ ጋምቤላ ክልል ድረስ ኃይል ያቀርባል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=በማከፋፈያ-ጣቢያው-የኃይል-ፍላጎት-በማደ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም
15 691
+5
የወላይታ ሶዶ ኮንቨርተር ጣቢያ የካይዘን ሥርዓትን ተግባራዊ አደረገ
....///….
የወላይታ ሶዶ ኮንቨርተር ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ብክነትን በመቀነስ የሥራ ቅልጥፍናን የሚያሳድገውን የካይዘን የአሠራር ሥርዓት በተግባር ማዋል ጀመረ
የጣቢያው ሥራ አስኪያጅ አቶ ሀብታሙ ግርማ እንደገለፁት በጣቢያው የሚገኙ ልዩ ልዩ የመለዋወጫ ዕቃዎች በካይዘን ፍልስፍና መርሆዎች መሠረት በግምጃ ቤት ውስጥ በሥርዓት እንዲቀመጡና እንዲደራጁ ተደርጓል።
ይህም ዕቃዎቹ ለአገልግሎት በሚፈለጉበት ወቅት ያለ ምንም እንግልትና ጊዜ ሳይባክን በቀላሉ ለማግኘት ከፍተኛ እገዛ ያደርጋል ብለዋል።
ስለ አሠራሩ አስፈላጊነት አቶ ሀብታሙ ሲያብራሩ የካይዘን ሥርዓት መተግበሩ በጣቢያው የሚታዩ አላስፈላጊ የሀብትና የጊዜ ብክነቶችን ሙሉ በሙሉ ለማስቀረት ይረዳል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=የወላይታ-ሶዶ-ኮንቨርተር-ጣቢያ-የካይዘን
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም
15 691
+7
ተቋሙን ከተለያዩ የሕግና የፋይናንስ ስጋቶች ለመከላከል በትኩረት መስራት ይገባል
....///….
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮርፖሬት ገቨርናንስ እና ኮምፕሊያንስ ሥራ አስፈፃሚ ተቋሙን ከተለያዩ የሕግና የፋይናንስ ስጋቶች ለመከላከል በትኩረት መስራት እንደሚገባ አሳሰቡ።
ይህ መልዕክት የተላለፈው ተቋሙ ለሕግ ባለሙያዎቹ በሕግና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ሥልጠና እንዲሰጥለት ለፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ባቀረበው ጥያቄ መሠረት በተዘጋጀው የሥልጠና ማጠናቀቂያ መርሃ-ግብር ላይ ነው።
የኮርፖሬት ገቨርናንስ እና ኮምፕሊያንስ ሥራ አስፈፃሚው አቶ ዱጉማ ነዳ ባስተላለፉት መልዕክት ሥልጠናው የሕግ ባለሙያዎቹ ከተቋሙ ነባራዊ ሁኔታና የቢዝነስ እንቅስቃሴዎች ጋር የተጣጣመ የላቀ የሕግ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል በእጅጉ ያግዛል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=ተቋሙን-ከተለያዩ-የሕግና-የፋይናንስ-ስጋ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም
15 691
+9
የጣቢያው ሁለተኛ የግንባታ ምዕራፍ እየተከናወነ ነው
....///….
የአይሻ 2 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሁለተኛው የግንባታ ምዕራፍ በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑን የፕሮጀክቱ አማካሪ ተወካይ ሪዚደንት መሀንዲስ አስታወቁ::
ተወካዩ አቶ ሰለሞን ክንፈ እንደገለፁት የጣቢያው ግንባታ በሁለት ምዕራፎች የተከፈለ ሲሆን በመጀመሪያው ምዕራፍ 32 የንፋስ ተርባይኖችን በመትከል 80 ሜጋ ዋት ኃይል ማመንጨት ተችሏል።
በአሁኑ ወቅት እየተከናወነ ባለው በሁለተኛው የግንባታ ምዕራፍ ደግሞ የ16 ተርባይኖች ተከላ ሥራ እየተሠራ ይገኛል። ይህም ጣቢያው ተጨማሪ 40 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲያመነጭ የሚያስችለው ሲሆን አጠቃላይ የማመንጨት አቅሙን 120 ሜጋ ዋት በማድረስ ሀገሪቱ በኃይል አቅርቦት ዘርፍ ለምታደርገው እንቅስቃሴ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ይኖረዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=የጣቢያው-ሁለተኛ-የግንባታ-ምዕራፍ-እየተ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም
15 691
ኢትዮጵያ - የምሥራቅ አፍሪካ የአረንጓዴ ኃይል አቅራቢ!
የአየር ንብረት ለውጥን መከላከል ድንበር የለውም። ተቋማችን ለአገር ውስጥ ፍጆታ የሚውል ኃይል ከማመንጨት ባለፈ፣ ንፁህና ታዳሽ የሆነውን የኤሌክትሪክ ኃይል ለጎረቤት ሀገራት በማቅረብ ቀጣናዊ ትስስርን በተግባር እያረጋገጠ ይገኛል።
ሀገራችን የምታስተናግደው ኮፕ 32 (COP 32) ጉባኤ፣ ተቋማችን የአፍሪካን አህጉር ካርቦን የመቀነስ (Decarbonization) ጉዞ በግንባር ቀደምትነት እየመራ መሆኑን ያበስራል። ንፁህ ኃይልን በመሸጥ የውጭ ምንዛሬን እናሰባስባለን፤ የአየር ንብረት ብክለትንም በጋራ እንከላከላለን!
ቀጣናዊ ትስስር በታዳሽ ኃይል ልማት!
#RegionalIntegration #PowerExport #GreenAfrica #COP32 #EthiopianElectricPower
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም
15 691
ኢትዮጵያ - የምሥራቅ አፍሪካ የአረንጓዴ ኃይል አቅራቢ!
የአየር ንብረት ለውጥን መከላከል ድንበር የለውም። ተቋማችን ለአገር ውስጥ ፍጆታ የሚውል ኃይል ከማመንጨት ባለፈ፣ ንፁህና ታዳሽ የሆነውን የኤሌክትሪክ ኃይል ለጎረቤት ሀገራት በማቅረብ ቀጣናዊ ትስስርን በተግባር እያረጋገጠ ይገኛል።
ሀገራችን የምታስተናግደው ኮፕ 32 (COP 32) ጉባኤ፣ ተቋማችን የአፍሪካን አህጉር ካርቦን የመቀነስ (Decarbonization) ጉዞ በግንባር ቀደምትነት እየመራ መሆኑን ያበስራል። ንፁህ ኃይልን በመሸጥ የውጭ ምንዛሬን እናሰባስባለን፤ የአየር ንብረት ብክለትንም በጋራ እንከላከላለን!
ቀጣናዊ ትስስር በታዳሽ ኃይል ልማት!
#RegionalIntegration #PowerExport #GreenAfrica #COP32 #EthiopianElectricPower
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም
15 691
+6
ማመንጫ ጣቢያው የ9 ወራት ዕቅዱን 99 ነጥብ 1 በመቶ አሳካ
...///…
የአይሻ ሁለት የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 256 ነጥብ 11 ጊጋ ዋት ሰዓት ኃይል በማምረት የዕቅዱን 99 ነጥብ 1 በመቶ ማሳካቱን የጣቢያው ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ::
ሥራ አስኪያጁ አቶ ሙሉቀን ተሰማ እንዳስታወቁት ጣቢያው ባለፉት ዘጠኝ ወራት በ32 ተርባይኖች 258 ነጥብ 28 ጊጋ ዋት ሰዓት ለማመንጨት አቅዶ 256 ነጥብ 11 ጊጋ ዋት ሰዓት ኃይል ማምረት ችሏል።
አፈፃፀሙ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ8 ጊጋ ዋት ሰዓት ወይም የ3 ነጥብ 2 በመቶ ዕድገት ማሳየቱንም ገልፀዋል።
ባለፉት ዘጠኝ ወራት የጣቢያው ዝግጁነት ወይም የአገልግሎት አሰጣጥ ደረጃ (Plant Availability) እና ኃይል ከሚያመነጨው አቅም አንፃር ጥቅም ላይ የዋለው (Utilization Index – UI) አፈፃፀም ከዕቅዱ በላይ መሆኑን አብራርተዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=ማመንጫ-ጣቢያው-የ9-ወራት-ዕቅዱን-99-ነጥብ-1-በ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም
15 691
+5
የአጋሮ ማከፋፈያ ጣቢያ ተጨማሪ ደንበኞችን የማስተናገድ ሙሉ አቅም እንዳለው ተገለፀ
የአጋሮ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ በአካባቢው በየጊዜው እያደገ የመጣውን የኃይል ፍላጎት በአስተማማኝ ሁኔታ በማሟላት ተጨማሪ ደንበኞችን የማስተናገድ ሙሉ አቅም ያለው መሆኑን የጣቢያው ኃላፊ አስታወቁ
የጣቢያው ኃላፊ አቶ ዮሴፍ ሞሲሳ እንደገለጹት ማከፋፈያ ጣቢያው በ1980ዎቹ መጀመሪያ አካባቢ አገልግሎት መስጠት ሲጀምር የነበረው የኃይል መጠን 132 ኪሎ ቮልት ብቻ ነበር።
በወቅቱም በአንድ ባለ 16 ሜጋ ቮልት አምፔር ትራንስፎርመር እና በሦስት ባለ 15 ኪሎ ቮልት ወጭ መስመሮች አማካኝነት ለአጋሮ ከተማና ለአካባቢው ውስን ማህበረሰብ ብቻ የኤሌክትሪክ ኃይል ያቀርብ እንደነበር አስታውሰዋል። ይሁን እንጂ በአካባቢው በየጊዜው እያደገ የመጣውን የኤሌክትሪክ ኃይል ፍላጎት ተከትሎ በ2008 ዓ.ም ሰፊ የአቅም ማሳደግና የማስፋፊያ ሥራዎች ተከናውነውለታል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=የአጋሮ-ማከፋፈያ-ጣቢያ-ተጨማሪ-ደንበኞች&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም
15 691
ያልተነካውን የፀሐይ ኃይል አቅማችንን ማልማት!
ኢትዮጵያ ዐሥራ ሦስት ወራት ሙሉ የምታገኘውን የፀሐይ ብርሃን ወደ ኤሌክትሪክ ኃይል ለመቀየር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ግዙፍ የሶላር ፕሮጀክቶችን በዕቅድ እየመራ ይገኛል። እነዚህ የአካባቢ ጥበቃ ተስማሚ የሆኑ ፕሮጀክቶች በኮፕ 32 መድረክ ላይ ለዓለም አቀፍ አጋሮች የሚቀርቡ ዋና ዋና ማሳያዎቻችን ናቸው። ታዳሽ ኃይልን ማሳደግ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የምንጠቀምበት ዋናው ስትራቴጂያችን ነው።
የተፈጥሮ ብርሃን ለሀገር ብልጽግና!
#SolarPower #RenewableEnergy #CleanFuture #COP32Sustainable #EEP
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም
15 691
ከሜጋ ዋት በስተጀርባ ያሉት የብርሃን ታሪኮች!
እኛ የምናመነጨው እያንዳንዱ ሜጋ ዋት የኃይል መጠን ደረቅ ቁጥር ሳይሆን በኢንዱስትሪዎቻችን ውስጥ ለሚሰሩ ወጣቶች የሥራ ዕድል፣ በጤና ተቋማት ውስጥ ለሚታደጉ ሕይወቶች ዋስትና፣ ለነገዋ ኢትዮጵያ ተስፋ ለሚሰንቁ ሕፃናት የብርሃን ምንጭ ነው!
ኮፕ 32 በኢትዮጵያ መካሄዱ ሀገራችን የምታመነጨው አረንጓዴ ኃይል ማኅበራዊ ፍትሕንና የአየር ንብረት ጥበቃን እንዴት እያረጋገጠ እንደሚገኝ ለዓለም የምናስመሰክርበት ወሳኝ መድረክ ነው።
⚡️የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል - ሕይወትን በታዳሽ ኢነርጂ ማብራት!
#HumanStory #Sustainability #CleanPower #COP32Ethiopia #EEPBrand #EmpoweringLives
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም
15 691
የአየር ንብረት ለውጥን የማይበግረው የምድር ውስጥ እንፋሎት ኃይል!
የአየር ንብረት ለውጥ የውሃ መጠንን በሚቀንስበት ጊዜ እንኳ ያለምንም መቆራረጥ 24/7 አስተማማኝ ኃይል መስጠት የሚችለው የጂኦተርማል (የምድር ውስጥ እንፋሎት) ኃይል የሀገራችን ሌላኛው ትልቅ አቅም ነው።
ኢትዮጵያ በስምጥ ሸለቆ ውስጥ ያላትን ሰፊ የጂኦተርማል ኃይል አቅም በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አማካኝነት ወደ ልማት እያቀረበችው ትገኛለች። ኮፕ 32 ሀገራችን በአየር ንብረት ለውጥ የማይበገሩ (Climate-Resilient) የኃይል አማራጮችን በማስፋፋት ረገድ ያላትን ዓለም አቀፍ ተሞክሮ የምታጋራበት መድረክ ነው!
⚡️ የማይበገር አረንጓዴ ኃይል ለኢትዮጵያና ለአፍሪካ!
#GeothermalEnergy #ClimateResilient #CleanEnergy #COP32Ethiopia #EEP
15 691
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
.......///.......
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በጀንደርና ሶሻል አፌይርስ ኦፊሰር - 5ኛ (Gender and Social Affairs Expert V) የሥራ መደብ ላይ አወዳድሮ ለመቅጠር የካቲት 05 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የውጭ ማስታወቂያ መውጣቱ ይታወሳል፡፡
በመሆኑም የቀረበውን መስፈርት አሟልታችሁ የጽሁፍ ፈተና ከወሰዳችሁ መካከል ስም ዝርዝራችሁ ከዚህ በታች የተገለጸው አመልካቾች፤ ዕሮብ ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. ጠዋት 2፡30 ማንነታችሁን የሚገልጽ የታደሰ መታወቂያ በመያዝ ኮተቤ በሚገኘው የተቋሙ ዋና መ/ቤት ለሚሰጠው የቃል ፈተና እንድትገኙ እናሳስባለን።
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም
15 691
1፡ ታሪካዊ ስኬት ለሀገራችን!
ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉን የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (COP 32) ለማስተናገድ መመረጧ፣ በታዳሽ ኃይል ልማትና በአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር የደረሰችበትን የላቀ ደረጃ ያሳያል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከውሃ፣ ከንፋስ፣ ከፀሐይና ከእንፋሎት (Geothermal) 100% ንፁህና ለአየር ንብረት የማይበክሉ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን በስፋት በመገንባት የሀገራችንን የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ስትራቴጂ በግንባር ቀደምትነት እየመራ ይገኛል።
ኮፕ 32 ተቋማችን የሚያመነጨውን ዘላቂ ኃይል ለዓለም አቀፍ ባለሀብቶችና ለአጋር ድርጅቶች ለማስተዋወቅ ትልቅ ድልድይ ነው!
ኃይል ለኢትዮጵያ ብልጽግና፣ ንፁህ ኢነርጂ ለዓለም ደህንነት!
#EthiopiaCOP32 #GreenEnergy #RenewablePower #EEP #CleanEnergy #ClimateAction
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም
15 691
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
.......///.......
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በጀንደርና ሶሻል አፌይርስ ኦፊሰር - 5ኛ (Gender and Social Affairs Expert V) የሥራ መደብ ላይ አወዳድሮ ለመቅጠር የካቲት 05 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የውጭ ማስታወቂያ መውጣቱ ይታወሳል፡፡
በመሆኑም የቀረበውን መስፈርት አሟልታችሁ የጽሁፍ ፈተና ከወሰዳችሁ መካከል ስም ዝርዝራችሁ ከዚህ በታች የተገለጸው አመልካቾች፤ ዕሮብ ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. ጠዋት 2፡30 ማንነታችሁን የሚገልጽ የታደሰ መታወቂያ በመያዝ ኮተቤ በሚገኘው የተቋሙ ዋና መ/ቤት ለሚሰጠው የቃል ፈተና እንድትገኙ እናሳስባለን።
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም
15 691
የእስልምና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ የተቋማችን አመራሮችና ሰራተኞች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
የአረፋ በዓል የታላቅ መስዋዕትነት፣ የጽናት፣ የሰዋዊ መተሳሰብና ለላቀ ዓላማ የመገዛት ታላቅ ተምሳሌት ነው።
ተቋማችን በሀገሪቱን እያደገ የመጣውን የኃይል ፍላጎት ለማሟላት አስተማማኝና ጥራት ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል በማመንጨትና በማስተላለፍ ረገድ ሀገራዊ ኃላፊነት በቁርጠኝነት እየተወጣ ይገኛል።
ይህን ትልቅ ሀገራዊ ተልዕኮ ይበልጥ ወደ ላቀ ስኬት ለማሸጋገርእንደ በዓሉ እሴቶች ሁሉ የሁላችንም የጸና ቁርጠኝነት፣ የጋራ ትብብርና ሙያዊ መስዋዕትነት እጅግ አስፈላጊ ነው።
ሀገራችንን የብርሐን ማማ ላይ ለማድረስ ቀን ከሌሊት ለምትተጉ መላው የተቋማችን አመራሮችና ሠራተኞች ለምታበረክቱት ተቋማዊና ሀገራዊ ውለታ ተቋሙ ታላቅ ክብርና እውቅና ይሰጣል።
የዘንድሮው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል ለሀገራችን ሰላምና አንድነትን ለተቋማችን አዳዲስ ስኬቶችን ለሁላችንም ደግሞ የስራ ተነሳሽነታችንን የሚያድስ እንዲሆን ከልብ እመኛለሁ።
ዒድ ሙባረክ!
ኢ/ር አሸብር ባልቻ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ስራ አስፈፃሚ
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም
15 691
የውጤት ማሳወቂያ
......///......
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሞግዚት/Child Caregivers /የስራ መደብ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር በቁጥር ኢ.ኤ.ኃ/8.4/169/18 የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የውጪ ማስታወቂያ አውጥቶ ሚያዚያ 13 ቀን 2018 ዓ.ም የፅሁፍ የተግባር ፈተና መሰጠቱ ይታወቃል፡፡
ስሆነም መስፈርቱን አሟልታችሁ ከተመዘገባችሁ ተወዳዳሪዎች መካከል የስም ዝርዝራችሁ ከተራ.ቁ1 እስከ 5 የተገለጸው አመልካቾች ከግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 5/አምስት/ ተከታታይ የስራ ቀናት ኮተቤ ብረታ ብረት ፊት ለፊት በሚገኘው ዋናው መ/ቤት ሰው ኃይል ቅጥርና ምደባ ቢሮ የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውን እና ኮፒ በመያዝ እየቀረባችሁ የቅጥር ፎርም እንድትሞሉ እናሳውቃለን፡፡
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ.ም
15 691
+4
የኃይል ማመንጫ ግድቦች በጥሩ የደህንነት ቁመና ላይ ይገኛሉ
የኃይል ማመንጫ ግድቦች በአስተማማኝ እና በጥሩ የደህንነት ቁመና ላይ እንደሚገኙ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ።
በተቋሙ ጀኔሬሽን ቢዝነስ የግድብ ደህንነት ክትትል እና ቁጥጥር ሥራ አስኪያጅ አቶ ኤሊያስ ደላሽ እንዳስታወቁት የግድቦችን ደህንነት ለማረጋገጥና ሊከሰቱ ለሚችሉ ችግሮች አስቀድሞ የመፍትሔ እርምጃዎችን ለመውሰድ በግድቦችና ተያዥ አካላት ላይ በየጊዜው የክትትልና ቁጥጥር ሥራ ይከናወናል፡፡
በዚህም ባለፉት አስር ወራት በመበልካ ዋከና፣ በግልገል ጊቤ አንድና ሁለት፣ ጊቤ ሶስት፣ ጢስ አባይ፣ ጣና በለስ፣ ቆቃ፣ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ፣ ገናሌ ዳዋ፣ ተከዜ ኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች እና በኮይሻ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ፕሮጀክት ግድብ እና ተያያዥ ህዳጎች ላይ የክትትልና ቁጥጥር ሥራዎች መከናወናቸውን ገልፀዋል፡፡
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=የኃይል-ማመንጫ-ግድቦች-በጥሩ-የደህንነት&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ.ም
