2 851
订阅者
无数据24 小时
-47 天
-3730 天
数据加载中...
标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服。
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
六月 '26
六月 '26
+17
在2个频道中
五月 '26
+45
在3个频道中
Get PRO
四月 '26
+39
在5个频道中
Get PRO
三月 '26
+52
在2个频道中
Get PRO
二月 '26
+18
在1个频道中
Get PRO
一月 '26
+42
在4个频道中
Get PRO
十二月 '25
+69
在3个频道中
Get PRO
十一月 '25
+53
在4个频道中
Get PRO
十月 '25
+57
在6个频道中
Get PRO
九月 '25
+26
在2个频道中
Get PRO
八月 '25
+55
在3个频道中
Get PRO
七月 '25
+35
在6个频道中
Get PRO
六月 '25
+60
在3个频道中
Get PRO
五月 '25
+63
在1个频道中
Get PRO
四月 '25
+54
在3个频道中
Get PRO
三月 '25
+66
在3个频道中
Get PRO
二月 '25
+59
在2个频道中
Get PRO
一月 '25
+62
在3个频道中
Get PRO
十二月 '24
+80
在3个频道中
Get PRO
十一月 '24
+59
在2个频道中
Get PRO
十月 '24
+59
在2个频道中
Get PRO
九月 '24
+74
在2个频道中
Get PRO
八月 '24
+135
在2个频道中
Get PRO
七月 '24
+259
在1个频道中
Get PRO
六月 '24
+270
在1个频道中
Get PRO
五月 '24
+335
在3个频道中
Get PRO
四月 '24
+357
在1个频道中
Get PRO
三月 '24
+318
在2个频道中
Get PRO
二月 '24
+296
在2个频道中
Get PRO
一月 '24
+262
在3个频道中
Get PRO
十二月 '23
+171
在2个频道中
Get PRO
十一月 '23
+71
在2个频道中
Get PRO
十月 '23
+34
在4个频道中
Get PRO
九月 '23
+48
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+21
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+18
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+6
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+4
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+2
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+7
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+10
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+14
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+16
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+16
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+22
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+79
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+18
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+19
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+13
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+22
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+28
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+28
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+14
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+21
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+25
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+363
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 17 六月 | +1 | |||
| 16 六月 | +1 | |||
| 15 六月 | +1 | |||
| 14 六月 | +1 | |||
| 13 六月 | 0 | |||
| 12 六月 | +2 | |||
| 11 六月 | +1 | |||
| 10 六月 | +1 | |||
| 09 六月 | 0 | |||
| 08 六月 | 0 | |||
| 07 六月 | +3 | |||
| 06 六月 | +1 | |||
| 05 六月 | 0 | |||
| 04 六月 | +2 | |||
| 03 六月 | +1 | |||
| 02 六月 | 0 | |||
| 01 六月 | +2 |
频道帖子
የዕለቱ ሐሳብ
የዘመን መጨረሻ ተስፋ በዘመን አጋማሽ-- 8ኛ ምዕተ ዓመት ቅድመ ክርስቶስ--ተነገረ። (ከዘመናችን 3ሺ ዓመታት ገደማ በፊት።) ትንቢቱ ትውልዱ የታሰበበት ለመሆኑ ማረጋገጫ ነው፤ ፍጻሜው የሚፈጸምበትን ትውልድ ይፈልጋልና። ኢሳይያስ እንዲህ አለ፤ "ሞትንም ለዘላለም ይውጣል። ጌታ እግዚአብሔር ከፊት ሁሉ እንባን ያብሳል፤ የሕዝቡንም ውርደት ከምድር ሁሉ ያስወግዳል፤ እግዚአብሔር ተናግሯልና።" (25፥8)። ጌታ አሁን ያጽናናል፤ እንባንም ያብሳል። የእምባ ሰበቦችን ሁሉ የሚያስቀርበት ጊዜን ቀጥሯል። ያኔም የልቅሶ-መጽናናት-ልቅሶ ዑደት ይቀራል።
| 2 | የዕለቱ ቃል
"ሞትንም ለዘላለም ይውጣል። ጌታ እግዚአብሔር ከፊት ሁሉ እንባን ያብሳል፤ የሕዝቡንም ውርደት ከምድር ሁሉ ያስወግዳል፤ እግዚአብሔር ተናግሯልና።"
(ኢሳ 25፥8 አመት) | 134 |
| 3 | የዕለቱ ሐሳብ
መዝሙር 126 የምረኮ ተመላሾች መዝሙር ነው። ተመላሾቹም፣ የጽዮን ምርኮ መመለስ "ሕልም እንጂ እውን አልመሰለንም" ብለው ተቀኙ። ዝማሬያቸውንም እንዲህ ደመደሙት፤ "በእንባ የሚዘሩ፣ በእልልታ ያጭዳሉ። ዘር ቋጥረው፣ እያለቀሱ የተሰማሩ፣ ነዷቸውን ተሸክመው፣ እልል እያሉ ይመለሳሉ" (ቁ. 6)። እንባ ዘር ተከትሎ ተዘራ። ዘሩን አረጠበ። ከዝናቡ ፈጥኖ ተንጠባጥቦ ግን አልቀረም። የሰማዩ አምላክ ሰምቶና አይቶ መለሰ። ሰማይ አዝንቦም አጨዳው እልልታን አስከተለ። | 217 |
| 4 | የዕለቲ ቃል
"በእንባ የሚዘሩ፣ በእልልታ ያጭዳሉ። ዘር ቋጥረው፣ እያለቀሱ የተሰማሩ፣ ነዷቸውን ተሸክመው፣ እልል እያሉ ይመለሳሉ።"
(መዝ 126፥6 አመት) | 250 |
| 5 | የዕለቱ ሐሳብ
እግዚአብሔር የተጨነቀ ሰው ጸሎትን አያርምም፤ ይሰማል እንጂ! ስሜት ፍሰት እንጂ ሥርዓት ወይም ወጥነት ስሌለው፣ የሰዎችን ስሜት ይረዳል። ዳዊት በጨነቀው ጊዜ ጥያቄውን በእንባ አቀረበ፤ "እግዚአብሔር ሆይ፤ ጸሎቴን ስማ፤ ጩኸቴን አድምጥ፤ ልቅሶዬንም ቸል አትበል፤ በአንተ ፊት እኔ መጻተኛ ነኝና፤ እንደ አባቶቼም እንግዳ ነኝ" (39፥12)። ዳዊት ርጥብ (የልቅሶ) ጩኸት ጮኸ። እንባው እንዳይረሳ፣ ቸል እንዳይባልም ተማጸነ። ስለ መጀመሪያው ጩኸትና እንባ ርግጠኛ ባይሆንም እንኳን፣ ስለ ሁለተኛው ግን አምኖ ቀረበ። | 282 |
| 6 | የዕለቱ ቃል
"እግዚአብሔር ሆይ፤ ጸሎቴን ስማ፤ ጩኸቴን አድምጥ፤ ልቅሶዬንም ቸል አትበል፤ በአንተ ፊት እኔ መጻተኛ ነኝና፤ እንደ አባቶቼም እንግዳ ነኝ።"
(መዝ 39፥12 አመት) | 287 |
| 7 | መልእክተ ሰንበት
መከራን ማራቅ ባይቻልም፣ ዐይነቱን ግን መቆጣጠር ይቻላል። በኀጢአት የሚመጣን መከራ አስቀርቶ የጽድቁን ብቻ በጻድቁ ጌታ እገዛ መቋቋም ይቻላል፤ "ነገር ግን ስለ ጽድቅ እንኳ መከራ ቢደርስባችሁ ብፁዓን ናችሁ፤ 'ዛቻቸውን አትፍሩ፤ አትታወኩም።' ክርስቶስን ጌታ አድርጋችሁ በልባችሁ ቀድሱት" (1ጴጥ 3፥14-15ሀ)። ማስፈራሪያዎች ቢኖሩም፣ ከጆሮዎቻችን ቀድመው በጌታ ይሰማሉ። ምንጫቸውንም ያስፈትሻሉ። እንግዲህ፣ ያለ ፍርሀት ጽድቅንና ፍትሕን እንድንፈጽም ተጠርተናል፤ ጌታንም ሁልጊዜ በልባችን ከፍ ከፍ እናደርጋለን። | 314 |
| 8 | መልእክተ ቅዳሜ
አስጨናቂና አስፈሪ ሁኔታዎች ይኖራሉ። ተለዋዋጭና ተሰባሪ በሆነችው ዓለም ፍጹም ጸጥታና ሰላም የለም። ነዋሪዎቿ ሁሉ ተነኪ፣ ተጨናቂም ናቸው። ከመካከላቸው ግን አምላካቸውን የሚያውቁና የሚታመኑበት መሸሸጊያ አላቸው። እግዚአብሔርም ሕዝቡን፣ "ከቶ አልተውህም" ብሏል፣ "ስለዚህ በሙሉ ልብ፣ 'ጌታ ረዳቴ ነው፤ አልፈራም፤ ሰው ምን ሊያደርገኝ ይችላል?' እንላለን።" (ዕብ 13፥6)። ጌታ የዘወትር እረኛ ስለሆነ፣ ጥበቃውና ዋስትናው የተቆራረጠ አይደለም። ከፍርሀታችን ቀድሞ ተገኝቷል። ከሥጋታችንም አልፎ ይታደገናል። | 373 |
| 9 | የዕለቱ ሐሳብ
የፍርሀት መነሻው ውስጥም ውጪም ነው፤ ሁለቱም እርስ በርስ ሊመጋገቡ ይችላሉ። እግዚአብሔር 'አትፍሩ' ብሎ ቃል ገብቷል፤ ሕዝቡን አበርትቷል። ከገባው ኪዳን የተነሣም በልጁ አድኖና ታድጎ መንፈሱን ሰጠ፤ "እንደ ገና የፍርሀት ባሪያ የሚያደርጋችሁን መንፈስ ሳይሆን፣ 'አባ፣ አባት' ብለን የምንጠራበትን የልጅነት መንፈስ ተቀብላችኋልና" (ሮሜ 8፥15)። መንፈሱም ልዕልና (ነጻነት) ሰጥቶ ከየትኛው ዐይነት ፍርሀት በላይ ያደርጋል፤ ያወጣልም። የእግዚአብሔር ሲያደርገን፣ የመለኮትን አካፍሎን ነው። በዚህ ልጅነትም መሸማቀቅ የለም። ይልቁንም፣ መንፈሱ ወደ አብ የአባትነት ዋስትናና ትሩፋት እያቀረበን ይሄዳል። | 430 |
| 10 | የዕለቱ ቃል
"እንደ ገና የፍርሀት ባሪያ የሚያደርጋችሁን መንፈስ ሳይሆን፣ 'አባ፣ አባት' ብለን የምንጠራበትን የልጅነት መንፈስ ተቀብላችኋልና፤"
(ሮሜ 8፥15 አመት) | 391 |
| 11 | የዕለቱ ሐሳብ
የምድር ፍርሀት ምድር ላይ በሚገኝ ተስፋ ብቻ አይጠፋም። ታላቁ ተስፋ ግን ለትልቁም ለትንሹም ፍርሀት መፍትሄ ነው። ጌታ ተከታዮቹ መጨነቅ እንደሌለባቸው እያስተማረ እንዲህ አለ፤ “እናንተ አነስተኛ መንጋ የሆናችሁ፤ መንግሥትን ሊሰጣችሁ የአባታችሁ መልካም ፈቃድ ነውና አትፍሩ፤" (ሉቃ 12፥3)። በትልቁ ተስፋ--የእግዚአብሔር መንግሥት--የትኛውም ፍርሀት ይዋጣል። እግዚአብሔር መንግሥቱን በቸርነቱ ነው ያካፈለን። የዚህም ተስፋ መተማመኛ ራሱ እግዚአብሔር ነው። ተስፋውና መንግሥቱ ማንነቱ ላይ ስላረፉ፣ ተስፋውን ለመውረስ፣ ከፍርሀት ሁሉ ተጽዕኖ ለመውጣትም በርሱ መሆንና እርሱ ላይ መጽናት ያስፈልጋል። | 458 |
| 12 | የዕለቱ ሐሳብ | 1 |
| 13 | የዕለቱ ቃል
“እናንተ አነስተኛ መንጋ የሆናችሁ፤ መንግሥትን ሊሰጣችሁ የአባታችሁ መልካም ፈቃድ ነውና አትፍሩ፤"
(ሉቃ 12፥32 አመት) | 433 |
| 14 | የዕለቱ ሐሳብ
እግዚአብሔር ባዶ ቃል የለውም። ንግግሩና ተስፋው ማንነቱንና ህልውናውን ይይዛል። ከምርኮ የተመለሰው ሕዝብ ፍርስራሹን ገና ወደ ሕንጻ ባልቀየረበትና የሚሠራው መቅደሱ ከፊተኛው ጋራ ሲነጻጸር አንሶ በታየበት ጊዜ ለመሪዎቹና ሕዝቡ እንዲህ አላቸው፤ "መንፈሴም በመካከላችሁ ይሆናልና አትፍሩ" (ሐጌ 2፥5)። ለእግዚአብሔር የቀና ሕዝብ ብቻውን አይተውም። የማይታየው ህልውናውና አብሮነቱም ልብን ያሳርፋል፤ እጆችንም ያበረታል። | 483 |
| 15 | የዕለቱ ቃል
"...መንፈሴም በመካከላችሁ ይሆናልና አትፍሩ።"
(ሐጌ 2፥5 አመት) | 454 |
| 16 | የዕለቱ ሐሳብ
ተስፋ ያጣ ሕዝብ ሕይወትን በግማሽ ወይም ከዚያ በታች የሚኖር ነው። በፍርሀትም ይታጠራል። ፍርሀት ደግሞ ተስፋን ያጠፋል፤ የተስፋ መጥፋትም በፍርሀት ቁጥጥር ሥር ያስገባል። በእግዚአብሔር የተጠሩ ከፍርሀት ነጻ አይደሉም፤ ፍርሀታቸውን የሚጋፈጥላቸው አምላክ ግን አላቸው፤ "እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀኝ እጅህን እይዛለሁና አትፍራ ይልሃል፤ እረዳሃለሁ" (ኢሳ 41፥15)። በአማልክት መካከል ብቻውን እውነተኛና ኀያል የሆነው አምላክ የያዛቸውን ማን ሊያስለቅቃቸው ይችላል? በተገኙበትና በፍርሀታቸው መካከል ይመጣል። ያስፈራቸውንም እንደ ምናምን ያደርገዋል። እጁም ታበረታቸዋለች። | 492 |
| 17 | የዕለቱ ቃል
"እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀኝ እጅህን እይዛለሁና አትፍራ ይልሃል፤ እረዳሃለሁ።"
(ኢሳ 41፥15 አመት) | 464 |
| 18 | የዕለቱ ሐሳብ
በእግዚአብሔር የተቤዠ (በዋጋ የተገዛ) ሕዝብ ደስ ከደስታው ጋራ ይኖራል፤ አምላኩ ተስፋውና መበርቻው ነውና። ግራ በሚገባው ጊዜም መጽናኛ አለው። በኢሳይያስ "የሚፈራ ልብ ላላቸው እንዲህ በሉ" ተባለ፤ "በርቱ፤ አትፍሩ፤ አምላካችሁ ይመጣል፤ ሊበቀል ይመጣል፤ እርሱም ብድራቱን ይዞ፣ ሊያድናችሁ ይመጣል" (35፥4)። ጌታ፣ ለጠበቁት የሚገኝ ነው፤ ለፈሩም ዋስትና ነው፤ እስኪመጣም አብሮ ይሆናል። ፍርሀትን እስኪያጠፋ ፍርሀትን ያስረሳል። | 532 |
| 19 | የዕለቱ ቃል
"የሚፈራ ልብ ላላቸው እንዲህ በሉ፤ 'በርቱ፤ አትፍሩ፤ አምላካችሁ ይመጣል፤ ሊበቀል ይመጣል፤ እርሱም ብድራቱን ይዞ፣ ሊያድናችሁ ይመጣል።'"
(ኢሳ 35፥4 አመት) | 500 |
| 20 | መልእክተ ሰንበት
ኤልያስ በአዲስ ኪዳን ከ30 ጊዜ በላይ ተጠቅሷል። ጥቂቶቹም ግምታዊ የሰዎች ንግግሮች ናቸው፤ "በዘጠኝ ሰዓት ገደማ፣ ኢየሱስ ድምፁን ከፍ አድርጎ፣ 'ኤሎሄ! ኤሎሄ! ላማ ሰበቅታኒ?' እያለ ጮኸ፤ ትርጕሙም 'አምላኬ፤ አምላኬ፤ ለምን ተውኸኝ?' ማለት ነው። በዚያ ቆመው ከነበሩት አንዳንዶቹ ጩኸቱን ሲሰሙ፣ 'ኤልያስን እየተጣራ ነው!' አሉ" (ማቴ 27፥46-47)። ጌታ ከኤልያስ ጋራ የነበረውን ንግግር መልኩ በተለወጠበት ተራራ ላይ ጨርሷል። የተጣራውም በደላችንን ተሸክሞ በነበረ ጊዜ፣ መሠዋቱን እስኪጨርስ የተወውን አባቱን ነበረ። ኢየሱስ የሞትን ጣዕር ያላወቀውን ኤልያስን ይበልጣል። እርሱ ሞትን ሳያይ በክብር ተወሰደ፤ ጌታ ግን መቃብር ወርዶና ሞትን ድል ነሥቶ ዐረገ። ከእነ ኤልያስም በላይ ተቀመጠ። | 631 |
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
