Addis Insight -አዲስ እይታ
前往频道在 Telegram
እርሶ ቻናላችንን Subscribe ሲያደርጉ ወቅታዊና ሁሉን አቀፍ መረጃዎችን ያገኛሉ። Link👇 https://t.me/AddisInsight23
显示更多3 292
订阅者
-224 小时
-57 天
-4030 天
数据加载中...
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+10
在0个频道中
六月 '26
+72
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+94
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+83
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+554
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+122
在1个频道中
Get PRO
一月 '26
+257
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+657
在2个频道中
Get PRO
十一月 '25
+146
在1个频道中
Get PRO
十月 '25
+359
在1个频道中
Get PRO
九月 '25
+93
在1个频道中
Get PRO
八月 '25
+90
在1个频道中
Get PRO
七月 '25
+73
在1个频道中
Get PRO
六月 '250
在1个频道中
Get PRO
五月 '250
在0个频道中
Get PRO
四月 '250
在0个频道中
Get PRO
三月 '250
在0个频道中
Get PRO
二月 '250
在0个频道中
Get PRO
一月 '250
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+13
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+16
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+18
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+4
在0个频道中
Get PRO
八月 '240
在0个频道中
Get PRO
七月 '240
在0个频道中
Get PRO
六月 '240
在0个频道中
Get PRO
五月 '240
在0个频道中
Get PRO
四月 '240
在0个频道中
Get PRO
三月 '240
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+3
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+9
在0个频道中
Get PRO
十二月 '230
在0个频道中
Get PRO
十一月 '23
+1
在0个频道中
Get PRO
十月 '230
在0个频道中
Get PRO
九月 '23
+4
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+427
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+534
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+891
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+979
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+354
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+3
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+1
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+5
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+6
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+10
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+6
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+3
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+19
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+3
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+7
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+7
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+8
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+11
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+11
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+13
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+50
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+506
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+170
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+71
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+1 054
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 13 七月 | 0 | |||
| 12 七月 | 0 | |||
| 11 七月 | +1 | |||
| 10 七月 | +2 | |||
| 09 七月 | +1 | |||
| 08 七月 | +1 | |||
| 07 七月 | 0 | |||
| 06 七月 | 0 | |||
| 05 七月 | 0 | |||
| 04 七月 | 0 | |||
| 03 七月 | 0 | |||
| 02 七月 | +2 | |||
| 01 七月 | +3 |
频道帖子
| 2 | በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ጭልጋ ወረዳ ሰራቆ ቀበሌ በግ ሰር'ቆ ሲያ'ርድ በህብረተሰቡና በፀጥታ ሀይሎች ትብብር በቁጥጥር ስር የዋለው ሌባ መቀጣጫ ሆነ።
ሰ'ርቆ በመግፈፍ ላይ የነበረውን በግ ተሸክ'ሞ ከተማውን እንዲዞር ተደርጓል። | 420 |
| 3 | የቀድሞዉ የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላሕ ዓሊ ኻሜኒ ተቀበሩ።
አሜሪካ እና እስራኤል ባለፈዉ የካቲት ማብቂያ ላይ የገደሏቸዉ የኢራን የፖለቲካና የኃይማኖት መሪ አያቶላሕ ዓሊ ኻሜኒ ዛሬ ተቀበሩ።
እስራኤልና አሜሪካ በኢራን ላይ ጦርነት በከፈቱበት ዕለት የካቲት 28 ቀን 2026 ከኻሜኒ ሌላ ሴት ልጃቸዉን፣ የልጅ ልጃቸውን ፣ አማቻቸውንና 11 ባለሥልጣኖቻቸውን ገድለዋል።
ባለቤታቸውም ክፉኛ ቆስለዉ ኋላ ሞተዋል።
የኻሜኒ ሥልጣን የያዙት ያሁኑ የኢራን ጠቅላይ መሪ ሞጅታባ ኻሜኒ የዚያን ቀን ቆስለዋል።
ሞጅታባሕ ጠቅላይ መሪነቱን ሥልጣን ቢይዙም እስከ ዛሬ ድረስ ለሕዝብ እይታ አልቀረቡም። ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ለአባታቸው በተደረገው የሽኝት ሥርዓትም ሆነ በዛሬው የቀብር ሥርዓት ላይ አልተገኙም።
ኢራንን ከ30 ዓመታት በላይ የመሩት ዓሊ ኻሜኒ ዛሬ የተቀበሩት በሐገሪቱ ሰሜን-ምሥራቅ ቅዱስ የቀብር ሥፍራ ማሻሐ,ድ ዉስጥ ነዉ። ማሽሐድ የኻሚኔይ የትዉልድ ሥፍራም ናት።
የኻምኔይ አስከሬን ወደ ቀብሩ ስፍራ ከመወሰዱ ከሰዓታት በፊት የአሜሪካ ጦር ርዕሠ-ከተማ ቴሕራንን ከማሻሐድ ከተማ ጋር የሚያገኛኘውን የባቡር መስመር ጨምሮ የተለያዩ የኢራን የመሠረተ-ልማት አውታሮችን አውድሟል።
ይሁንና በቀብር ሥርዓቱ ላይ ለመገኘት በመቶ ሺሕ የሚቆጠር የኢራን ሕዝብ የማሻሐድ ከተማን አጥለቅልቋት ነዉ የዋለዉ። ሕዝቡ የብቀላ ጥሪ ምልክት የሆነውን ቀይ አርማ እያዉለበለበ እስከ ቀብሩ ሥፍራ ድረስ ተጉዟል።
መረጃው የዶቼ ቨለ ሬድዮ ጣቢያ ነው።
ሃምሌ 2 ቀን 2018 ዓ/ም | 523 |
| 4 | አቶ ደሳለኝ ጫኔ ከቀጥተኛ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ራሳቸውን ማግለላቸውን አስታወቁ
ባለፉት አምስት ዓመታት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የነበሩት ታዋቂው ተቃዋሚ ፖለቲከኛ አቶ ደሳለኝ ጫኔ፣ የፓርላማ ቆይታቸውን ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ከማንኛውም ቀጥተኛ የፖለቲካ እንቅስቃሴ መውጣታቸውን በይፋ ገለጹ።
በትናንትናው ዕለት የምክር ቤቱ ዘመን ማክተሙን ተከትሎ ውሳኔያቸውን ያሳወቁት አቶ ደሳለኝ፣ ለጊዜው በማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ ውስጥ በአባልነትም ሆነ በደጋፊነት እንደማይሳተፉ አስታውቀዋል።
ቀደም ሲል በዩኒቨርሲቲ መምህርነት እና በሲቪክ ማኅበራት መሪነት ያገለገሉት ምሁር ፣ ባለፉት ስምንት ዓመታት በፖለቲካ አመራርነት እንዲሁም የባሕር ዳር ከተማ መራጮችን በመወከል በፓርላማ በንቁ ተቃዋሚነት አገልግለዋል።
በዚህ ጉዟቸው ወቅትም ለ45 ቀናት መታሰራቸውን ጠቅሰዋል።
ከ10 ዓመታት የፖለቲካ ድካም መልስ ወደ ግሉ ዘርፍ በመግባት በሙያቸው ሀገርን ለማገልገልና ለቤተሰባቸው ጊዜ ለመስጠት መወሰናቸውን አስታውቀዋል።
ከተቃውሞ ፖለቲካው ቢወጡም፣ በሀገራዊ የሰላም እና የብሔራዊ ውይይት ጉዳዮች ላይ በሙያቸው አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል። | 519 |
| 5 | #ParliamentQuotes
" ከደመወዙ 35% ግብር ፣ 7% ጡረታ በድምሩ 42% ይቆረጣል። ከ58% ደመወዙ ላይ በእያንዳንዱ በሚሸምተው ሸቀጥ 15% ቫት (VAT) ይቆረጣል። ትራንዛክሽን ላይ ንግድ ባንክ ለሰርቪስና ቫት እያለ ሌሎችም የማይታወቁ ተቆራጮችን ይቆርጣል። ሰራተኛው ለውሃ፣ ለመብራት ለሌሎችም አገልግሎቶች ይቆረጥበታል። እነዚህ ሁሉ ተዳምረው ኑሮን መቋቋም አቅቶታልና ለዚህ ታጋሽ ሲቪል ሰርቪስ እና አነስተኛ ኑሮ ላይ ላለው ዜጋ ምን ታስቦለታል ? ከሚመሰርቱት መንግሥት ምን እንጠብቅ ? " - አቶ ባርጠማ ፍቃዱ | 517 |
| 6 | https://youtu.be/VBilMKxfIDo | 588 |
| 7 | 没有文字... | 645 |
| 8 | " የቤት ኪራይ ከአብዛኛው ዜጎቻችን ወርሃዊ ገቢ በላይ ሆኗል። በአሁኑ ወቅት በሀገራችን መካከለኛ የሚባል የህብረተሰብ መደብ ጠፍቶ ጥቂት እጅግ የበለፀጉ እና አብዛኛው በድህነት የሚማቅቅ ሁለት መደቦች ሆነዋል " - ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር)
የፓርላማ አባሉ ደሳለኝ ጫኔ(ዶ/ር) ሰላም እና ጸጥታ እንዲሁም የማክሮ ኢኮኖሚ ጉዳዮችን የተመለከቱ ጥያቄዎችን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅርበዋል።
ደሳለኝ (ዶ/ር) "ላለፉት አምስት ዓመታት የኢትዮጵያ ህዝብ የከፈለው ዋጋ እጅግ የበዛ እና ከባድ ነው እርሶ ስልጣን ላይ ሲቀመጡ የገቡት የሰላም እና የብልጽግና ቃልኪዳን ነበር በተግባር ያየነው ተገላቢጦሹን ነው" በማለት ጠንከር ያለ ትችት ሰንዝረዋል።
"የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ያስከተለው አስከፊ ሰብአዊ ውድመት እና ጠባሳ ሳይሽር ዛሬም በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በጋምቤላ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና በሌሎችም አካባቢዎች የሚታዩት ቀጣይነት ያላቸው ግጭቶች እና ጦርነቶች፣ ብሄር እና ሀይማኖት ተኮር ጥቃቶች፣ እገታዎች እና አለመረጋጋቶች የዜጎችን የመኖር መብት ነፍገዋል" ሲሉም አክለዋል።
በቅርቡም "ከትግራይ እና ከኤርትራ ሀይሎች ጋር የሌላ ጦርነት ስጋት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል" ሲሉም ጉዳዩ የደረሰበትን አሳሳቢነት ጠቁመዋል።
በዝርዝር ባቀረቡት ጥያቄ ምን አሉ ?
" በፖለቲካው መስክ የፖለቲካ ምህዳሩ መጥበብ፣ የሀገራዊ ተቃርኖዎች መስፋት ወይም Political Polarization፣ የሲቪክ ማህበራት መኮስመን፣ በጋዜጠኞች እና በሚዲያዎች ላይ እገዳዎች እና ክልከላዎች ዜጎች አማራጭ ድምፅ እንዳያሰሙ አፍነዋቸዋል።
በርካታ የፖለቲካ እስረኞችም ህገ-መንግስታዊ የፍትህ ዋስትና ተነፍገው ይገኛሉ። ይህ አጠቃላይ የሰላም፣ የፀጥታ እና የፖለቲካ ውድቀት የፓርቲዎ የተሳሳተ ፖለቲካዊ ፍልስፍና ውጤት፣ አንድነትን በተግባር ማምጣት ያቃተው የመደመር ትረካ መዋቅራዊ ስብራት ውጤት ነው።
መንግስት የችግሮቹን ስር መሰረት ትቶ ምልክቶቹን ብቻ የመቀጥቀጥና እና በቁጥር ጨዋታ ህዝብን የማደናገር አካሄድ እየተከተለ ነው።
በተላከልን የመንግስት አፈፃፀም ሪፖርት ላይ የሀገሪቱ ኢኮኖሚ በ2018 በጀት አመት 10.2% እንደሚያድግ፣ የግብር ገቢ 1.5 ትሪሊዮን ብር መድረሱ፣ የሸቀጦች ወጪ ንግድ 11 ቢሊዮን ዶላር ማስገኘቱ እና የውጭ ቀጥታ ሃዋላ ፍሰት ኢንቨስትመንት 7.7 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ተገልጿል።
ነገር ግን እነዚህ የቁጥር ስኬቶች የዜጎችን የመኖር እውነታ ፍፁም አይወክሉም፤ እንዲያውም መሬት ካለው እውነታ ጋር በፅኑ ይጋጫሉ። ምክንያቱም የኑሮ ውድነት እና የዋጋ ግሽበት ከገቢያችን ጋር አልተመጣጠነም።
ሪፖርቱ እስከ ግንቦት 2018 ዓ.ም አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት 13.4፣ የምግብ የዋጋ ግሽበት ደግሞ 15% ደርሷል ይላል።
ይህን ግሽበት ለመደጎም መንግስት 379 ቢሊዮን ብር ማውጣቱ ቢገለፅም በተግባር ግን ባለፉት አመታት የተተገበረው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ዝቅተኛውን የማህበረሰብ ክፍል ለከፋ ድህነት በዳረገበት ሁኔታ ላይ እንገኛለን።
ማሻሻያውን ተከትሎ የመጣው ሰማይ የነካ የዋጋ ግሽበት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎችን የመግዛት አቅም ሙሉ በሙሉ አሳጥቷል።
ይህንንም ተከትሎ ቋሚ ደሞዝ የሚከፈላቸው የመንግስት እና የግል ድርጅቶች ሰራተኞች፣ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የከተማ ነዋሪዎች፣ አነስተኛ ነጋዴዎች፣ አነስተኛ ይዞታ ያላቸው አርሶ አደሮች እና አርብቶ አደሮች ወገኖቻችን በስውር ረሀብ ውስጥ ወድቀዋል።
የቤት ኪራይ ከአብዛኛው ዜጎቻችን ወርሃዊ ገቢ በላይ ሆኗል። በአሁኑ ወቅት በሀገራችን መካከለኛ የሚባል የህብረተሰብ መደብ ጠፍቶ ጥቂት እጅግ የበለፀጉ እና አብዛኛው በድህነት የሚማቅቅ ሁለት መደቦች ሆነዋል።
በሪፖርቱ መረጃ መንግስት በበጀት አመቱ 1.13 ትሪሊዮን ብር ብድር መልቀቁን እና 91% የሚሆነው ለግሉ ዘርፍ የተሰጠ ነው ይላል።
ክቡር የብሄራዊ ባንክ ገዢ እና የፋይናንስ ሚኒስትርም በተደጋጋሚ ላለፉት አመታት መንግስት አንድም ሳንቲም የንግድ ብድር (Commercial Loan) አልተበደረም እያሉ ይናገራሉ።
ይህ የውጭ ንግድ ብድርን ብቻ ነጥሎ በማየት እውነታውን የማደብዘዝ አካሄድ ነው። መንግስትዎ በግምጃ ቤት ሰነድ እና በሀገር ውስጥ እዳ ዋስትናዎች አማካኝነት ከሀገር ውስጥ ባንኮች እና ተቋማት በቢሊዮኖች የሚቆጠር ብር እየተበደረ መሆኑን እና ይህም የሀገር ውስጥ እዳ ሸክምን በከፍተኛ ደረጃ እንዳንናረው እና የግሉ ዘርፍ ብድር እንዳጠበበው ለምን ተደበቀ?
በየጊዜው በዚህ ፓርላማ የምናፀድቃቸው በቢሊዮኖች ዶላሮች የሚቆጠሩ የእርዳታ ብድሮች (Concessional Loans) ለምን በሪፖርቱ አይካተቱም? የእዳ ምንጭ እና አይነት መለወጡ እዳ መኖሩን ያስቀራል ወይ?
ሪፖርቱ አሁንም ድረስ ከዩሮ ቦንድ ባለቤቶች ጋር ያለው ድርድር ስላልተጠናቀቀ ሀገሪቱ በከፍተኛ የእዳ ቀውስ ውስጥ ያለች ወይም Debt Distress መሆኗን ይሸሽጋል።
ሌላው የትምህርት እና የማህበራዊ ዘርፍ መውደቅ አለ በሪፖርቱ ላይ 26 ሚሊዮን ተማሪዎች በመመዝገባቸው በስፋት ቢወራም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 50% እና ከዚያ በላይ ማምጣት የቻሉት 8.7% ወይም 50 ሺህ ተማሪዎች ብቻ ናቸው።
ይህም የመንግስትዎ የትምህርት ጥራት መዋቅራዊ ኪሳራ የሚያሳየን ነው ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ከ8.7% የማለፍ ምጣኔ በየትኛውም አለም ታይቶ የማይታወቅ ወይም 92% የመውደቅ ምጣኔ ከፍተኛ የትውልድ ብክነት ወይም Generational Catastrophe ነው።
እኔ የህይወቴን ግማሽ ጊዜ በማስተማር ያሳለፍኩበት በተለያዩ ደረጃዎች እና ኮመን የሚባል አባባል አለ፤ 'መምህሩ ፈተና አውጥቶ ተማሪዎችን ማሳለፍ ካልቻለ እና ከወደቁ የወደቀው መምህሩ ነው' የሚል ኮመን አባባል አለ በእኛ በአስተማሪዎች ዘንድ። እና ይህን ያህል 92% የመውደቅ ምጣኔ ካለ እኔ ወደቋል ብዬ የማስበው ትምህርት ሚኒስቴር ነው።
በዚህ ሁሉ ተስፋ አስቆራጭ ሂደት ውስጥ አልፈው ለምረቃ የበቁ ወጣቶችም የስራ እድል የላቸውም ይባስ ብሎም ወደ 7 ሚሊዮን የሚደርሱ ተማሪዎች አሁንም ድረስ ከትምህርት ገበታቸው ተገልለው ይገኛሉ። ይህ 7 ሚሊዮን አሃዝ ከ20 በላይ የአፍሪካ ሀገራት እያንዳንዳቸው ካላቸው አጠቃላይ የህዝብ ቁጥር በላይ መሆኑንም ልብ ይሏል።
ሌላው የሰብአዊ ቀውሶች ትኩረት አለመስጠቱ ነው መንግስትዎ የመረጃ ማጥራት ስራ ሰርቻለሁ በሚል ሰበብ የሰብአዊ ድጋፍ ፈላጊዎች ቁጥር ከ27 ሚሊዮን ወደ 2.3 ሚሊዮን ወርዷል ይላል።
ነገር ግን መሬት ላይ በጦርነት እና በድርቅ ምክንያት የተፈናቀሉ፣ የለጋሾች እርዳታ ያጡ፣ ለቤተሰቦቻቸው ፍጆታ በቂ ምርት የማይያመርቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች እያሉ ይህንን ቁጥር ወደ 2.3 ሚሊዮን ዝቅ አድርጎ ማቅረብ ፖለቲካዊ የቁጥር ማሳመር እንጂ የዜጎችን ነባራዊ ህይወት በተጨባጭ የሚያሳይ አይመስለኝም።
እነ WFP፣ FAO፣ Famine Early Warning Network የሚያስቀምጡት ዝቅተኛ ግምት ከ15.8 እስከ 21.4 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ የምግብ እጥረት ውስጥ እንደሚገኙ ነው " ብለዋል። | 634 |
| 9 | https://vt.tiktok.com/ZSCsadsMT/ | 660 |
| 10 | የ16ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ወደ ቀጣዩ ዙር በpoly market መሰረት ወደ ቀጣዩ ዙር የማለፍ እድል።
ብራዚል 66%
እንግሊዝ 53%
አርጀንቲና 83%
ኮሎምቢያ 59% | 827 |
| 11 | ካናዳ ከራሷ ድግስ ላይ በሞሮኮ ተባረረች 🤔
ካናዳ 0-3 ሞሮኮ | 667 |
| 12 | "ጥቆላዬን ስሰራ የቴክኒክ ችግር ገጥሞኝ ነበር" ጋናዊዉ ጠንቋይ ናና ኩዋኩ ቦንሳም
ጋናዊዉ ጠንቋይ ናና ኩዋኩ ቦንሳም ከጥቂት ቀናት በፊት ካቦ ቨርዴ አርጀንቲናን ረትታ ታልፋለች ፤የአርጀንቲናም የአለምዋንጫ ጉዞ ይጠናቀቃል "ታይቶኛል" ሲል ተናግሮ ነበር።
ትናንት ምሽት ታድያ አርጀንቲና ድል ካደረገች በኋላ ትንቢቱ ፉርሽ የሆነበት ይህ ጠንቋይ "ጥቆላዬን ስሰራ የቴክኒክ ችግር ገጥሞኝ ነበር" ሲል ተናግሯል።
ካፈርኩ አይመልሰኝ ማለትም አይደል... | 730 |
| 13 | በ #ሱዳን በተፈጸሙ አስከፊ ወንጀሎች ውስጥ እጃቸው አለበት የተባሉ ከፍተኛ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ፣የ #ኢትዮጵያ እና የቀጠናው ባለሥልጣናት ላይ በዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ምርመራ እንዲደረግ ተጠየቀ‼️
ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች እና የሕግ ድርጅቶች ጥምረት፤ በሱዳን ዳርፉር ክልል በተቀሰቀሰው ግጭት ለተፈጸሙ አስከፊ ወንጀሎች ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር ረገድ ተሳትፎ አላቸው የተባሉ፣ የኢትዮጵያን ጨምሮ የቻድ፣የሶማሊያ፣ የሊቢያ እና የኬኒያ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ላይ ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ምርመራ እንዲያደርግ ጠየቀ።
ሚድል ኢስት አይ ባወጣው ዘገባ መሠረት፤ ይህ ጥሪ ሰኞ ዕለት የቀረበው፤ ራውል ዋለንበርግ የሰብአዊ መብቶች ማዕከል (RWCHR) ከተለያዩ የሕግ፣ የምርመራ እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጥምረት ጋር በመሆን የቀረበ ነው። አቤቱታው የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ዓቃቢያነ ሕግ የውጭ አገር ባለሥልጣናትና አሸማጋዮች በሱዳን ተፋላሚ ወገኖች የተፈጸሙ ወንጀሎችን ሆን ብለው በማገዝ ወይም በማበረታታት ረገድ የተሳተፉ መሆኑን እንዲመረምሩ ይጠይቃል። | 915 |
| 14 | 没有文字... | 982 |
| 15 | የተራራው ላይ ገዢዎች የቢግሆርን በጎች አስደናቂ የተፈጥሮ ሚስጥር
በሰሜን አሜሪካ በሚገኙት እጅግ አስገራሚና አስፈሪ ተራራማ ገደላማ ቦታዎች ላይ ተፈጥሮን ተቋቁመው የሚኖሩት ቢግሆርን በጎች የጽናትና የጥንካሬ ትልቅ ምሳሌዎች ናቸው። እነዚህ እንስሳት ስማቸውን ያገኙት በጭንቅላታቸው ላይ ካለውና እስከ አስራ አራት ኪሎ ግራም ሊመዝን ከሚችለው ግዙፍና የተጠማዘዘ ቀንዳቸው ሲሆን ይህ ቀንድ በየዓመቱ የማይረግፍና ዕድሜ ልካቸውን አብሮአቸው የሚያድግ ልዩ አካላቸው ነው። በዓለታማና ቁልቁል በሆኑ ገደሎች ላይ ሳይንሸራተቱ ፍጥነት ጨምረው እንዲሮጡና እንዲዘልሉ የረዳቸው ደግሞ ውጫዊው ክፍል ጠንካራ ውስጠኛው ደግሞ እንደ ስፖንጅ የሚለጠጥ ተፈጥሮአዊ ሰኮናቸው ነው። በተለይም በመኸር ወቅት አውራዎቹ የበላይነታቸውን ለማሳየትና ጥንካሬአቸውን ለማስመስከር እርስ በርስ የሚያደርጉት የራስ በራስ ግጭት እጅግ አስገራሚ ሲሆን በሰዓት እስከ አርባ ስምንት ኪሎ ሜትር በሚደርስ ፍጥነት ሲጋጩ የሚፈጠረው ድምፅ በተራራው ላይ እስከ አንድ ነጥብ ስድስት ኪሎ ሜትር ርቀት ድረስ ያስተጋባል። ይህንን ኃይለኛ ግጭት ያለ ምንም የመደንገጥ ወይም የአንጎል ጉዳት የሚቋቋሙት የራስ ቅላቸው ድርብርብ አጥንትና ልዩ የሆነ አስደንጋጭ መከላከያ ፈሳሽ በውስጡ ስላለው ነው። ሴቶቹና ግልገሎቹ በትላልቅ መንጋዎች ተከታትለው በሚኖሩበት የተራራማው ዓለም ውስጥ እነዚህ እንስሳት ከአንድ ነጥብ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ያለን ማንኛውንም እንቅስቃሴ መለየት የሚያስችል ጥራት ያለው እይታ ያላቸው ሲሆን ይህም ካሉባቸው እንደ ተኩላና ተራራ አንበሳ ካሉ አዳኞች በቀላሉ እንዲያመልጡ ትልቅ እገዛ ያደርግላቸዋል። በአንድ ወቅት በከፍተኛ አደን እና በበሽታዎች ምክንያት ቁጥራቸው ተመናምኖ የነበረ ቢሆንም አሁን ላይ በተደረጉ ጥብቅ የጥበቃ ስራዎች በተራራው ላይ በነፃነት መኖራቸውን ቀጥለዋል። | 760 |
| 16 | የሲጋራ ቁራጭ የጣለ 2000 ብር‼️
በአዲስ አበባ ከተማ የሲጋራ ቁራጭ መንገድ ላይ መጣል 2 ሺህ ብር ያስቀጣል ተባለ።
የአዲስ አበባ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን የሲጋራ ቁራጭ በመንገድ፣ በአደባባይ ወይም በማንኛውም የህዝብ መገልገያ ቦታ ላይ የሚጥል ግለሰብ በ2 ሺህ ብር እንደሚቀጣ ገልጿል።ይህ እርምጃ የከተማዋን ንፅህና፣ የህዝብን ጤና ለመጠበቅ እና የትምባሆ ተጠቃሚነትን ለመቀነስ የሚደረገው የቁጥጥር አካል መሆኑ ተገልጿል።
የባለሥልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ሙሉእመቤት ታደሰ እንደገለጹት ቅጣቱ የሚተገበረው በከተማ አስተዳደሩ ደንብ ቁጥር 167/2016 መሠረት ነው።ደንቡ የትምባሆ ምርቶችን አጠቃቀም ለመቆጣጠርና ከጭስ ነፃ የሆነ የከተማ አካባቢን ለመፍጠር የወጣ መሆኑን ጠቁመዋል።
ዳጉ ጆርናል | 821 |
| 17 | 🦏 አውራሪስ (Rhino) – የተፈጥሮ ግዙፍ ግን ለመጥፋት እየተቃረበ ያለ አስደናቂ ፍጥረት!
አውራሪስ በምድር ላይ ከ50 ሚሊዮን ዓመታት በላይ የኖረ ከጥንታዊ እንስሳት አንዱ ነው። ዛሬ በዓለም ላይ 5 የአውራሪስ ዝርያዎች ብቻ የቀሩ ሲሆን፣ አንዳንዶቹ ለመጥፋት በጣም ተቃርበዋል። ብዙዎች ቀንዱ ከአጥንት የተሠራ ነው ብለው ያስባሉ፤ እውነቱ ግን የሰው ጥፍርና ፀጉር እንደሚሠራበት ኬራቲን (Keratin) የተባለ ፕሮቲን ነው። ነጭ አውራሪስ እስከ 2.3 ቶን ሊመዝን ቢችልም፣ በሰዓት እስከ 55 ኪሎ ሜትር በሚደርስ ፍጥነት መሮጥ ይችላል።
የማየት ችሎታው ደካማ ቢሆንም፣ የማሽተትና የመስማት ችሎታው እጅግ የተሻለ ነው። ሰዎችን ሆን ብሎ አያጠቃም፤ ነገር ግን አደጋ እንዳለ ሲሰማው ወይም ሲደነግጥ በኃይል ሊያጠቃ ይችላል። ጭቃ ውስጥ መንከባለል ይወዳል፤ ይህም ቆዳውን ከፀሐይ ሙቀትና ከተባዮች ለመጠበቅ ይረዳዋል። እንዲሁም ኦክስፔከር የተባሉ ወፎች በጀርባው ላይ ቆመው ተባዮችን ይበላሉ፣ አደጋ ሲመጣም በድምፃቸው ያስጠነቅቁታል።
አውራሪስ ሣር፣ ቅጠልና ቅርንጫፎችን ብቻ የሚመገብ እፅዋት ተመጋቢ እንስሳ ሲሆን፣ እናቱ ልጇን ለ15 እስከ 18 ወራት በማህፀን ትሸከማለች፤ ይህም በየመሬት እንስሳት መካከል ከረጅሞቹ የእርግዝና ጊዜያት አንዱ ነው።
የአውራሪስ ትልቁ ጠላት ሌላ እንስሳ ሳይሆን ሰው ነው። ቀንዱ የመድኃኒት ጥቅም አለው በሚል የተሳሳተ እምነት ምክንያት በሕገ-ወጥ አደን በየዓመቱ ብዙ አውራሪሶች ይገደላሉ፤ ነገር ግን ሳይንሳዊ ጥናቶች ቀንዱ ለሕክምና የተረጋገጠ ጥቅም እንደሌለው ያሳያሉ።
🦏 አውራሪስን መጠበቅ ማለት አንድን እንስሳ ብቻ ሳይሆን፣ የተፈጥሮን ሚዛን እና ለቀጣይ ትውልድ የምድርን ሀብት መጠበቅ ማለት ነው። 🌍💚 | 988 |
| 18 | የተፈናቃዮቹ መሬት ለሚሊሻ ተሰጠ‼️
ከምስራቅ ወለጋ ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያ የሚገኙ ተፈናቃዮች ወደ ቦታቸው አልተመለሱም በሚል መሬታቸው ለሚሊሻ መስጠት መጀመሩን ምንጮች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል።
👉ተፈናቃዮቹ ካልተመለሳችሁ መሬታቸሁ ለአካባቢው ሚሊሻ ሊሰጥ መሆኑን ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው ገልፀው ነበር።
ከኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ኪራሙ ወረዳ ተፈናቅለው በወሎ፣ ጃራ መጠለያ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ ተፈናቃዮች ለቅቀው ወደ ወጡበት አካባቢ ባለመመለሳቸው መሬታቸውን ለሚሊሻና ኮሬ ነጌኛ ለተባለው ኃይል እንዲሁም ለስራአጥ ወጣቶች ማከፋፈል መጀመሩን ገልፀውልናል።
እነዚህ ተፈናቃዮች በአካባቢው በነበረው ጥቃት ሸሽተው ወደ የወጡ ሲሆን ወደ ቀያቸው ለመመለስ አሁንም ስጋት እንዳለባቸው ይገልፃሉ።
(አዩዘሀበሻ) | 824 |
| 19 | ጦርነቱን ለማስቆም የተደረገው ስምምነት 'የአሜሪካ ሽንፈት' መግለጫ ነው ስትል ኢራን ተናገረች
ጦርነቱን ለማቆም በኢራን እና በዩናይትድ ስቴትስ መካከል የተደረገው ስምምነት "የአሜሪካ ሽንፈት መግለጫ" ነው ሲሉ የኢራን ተደራዳሪ ቡድን መሪ መሀመድ ባገር ጋሊባፍ ተናግረዋል።ጋሊባፍ በአዘርባጃን በኢራን ቴሌቪዥን ስርጭት ላይ በተላለፈዉ መልዕክታቸዉ እንደተናገሩት "የኢስላማባድ ስምምነት የግፊት እና የማስገደድ ውጤት ሳይሆን የጀግናው የኢራን ህዝብ ተቃውሞ እና ስልጣን ውጤት ነው" ብለዋል።
በዚህም የኢስላማባድ የመግባቢያ ስምምነት የአሜሪካን ሽንፈት ማወጅ ሆኗል ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ከፍተኛ ተደራዳሪው መሀመድ ባገር ጋሊባፍ የመካከለኛው ምስራቅ የጸጥታ መዋቅርን የክልሉ ሀገራት ብቻ መወሰን አለባቸው ብለዋል።"የውጭ ወታደራዊ ሃይሎችን ከአካባቢው መውጣት እንደ ስልታዊ አላማ እንቆጥረዋለን።የቀጣናው የወደፊት እጣ ፈንታ በግጭት ሳይሆን በመስተጋብር እንዲወሰን በመካከለኛ ምስራቅ ሀገራት የሚገኙ ከክልል ውጭ ያሉ ወታደራዊ ኃይሎች የአለመረጋጋት መንስኤ ናቸው ሲሉ አክለዋል።
ጋሊባፍ ወደ ባኩ አዘርባጃን ባደረጉት ጉዞ እንደተናገሩት ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ከሚገኙ ሀገራት ጋር "በውስጣዊ ጉዳዮች ላይ ጣልቃ ባለመግባት እና ሉዓላዊነትን በማክበር" ላይ ለመተባበር ዝግጁ መሆኗን ተናግረዋል ።እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ ላይ የምታደርገውን ጥቃት እና ወረራ ማቆም አለባት በማለት የኢራንን አቋም ደግመዋል። | 757 |
| 20 | 没有文字... | 804 |
