ch
Feedback
FXET Hub

FXET Hub

前往频道在 Telegram

FXET Hub is your global destination for Forex, Crypto, Stocks & Financial Education. We empower traders and investors with real-time market insights, expert strategies, and smart trading tools — all in one place. Learn. Trade. Grow. #FXETHub

显示更多
4 743
订阅者
-724 小时
-337
-13330
帖子存档
የዓለማን የመጀመሪያው ትሪሊየነር (Trillionaire) አንድ ሚሊዮን ሰከንድ ማለት ከ11 ቀናት በፊት ማለት ነው። አንድ ቢሊዮን ሰከንድ ማለት ደግሞ እ.ኤ.አ በ1994 "ፐልፕ ፊክሽን" (Pulp
የዓለማን የመጀመሪያው ትሪሊየነር (Trillionaire) አንድ ሚሊዮን ሰከንድ ማለት ከ11 ቀናት በፊት ማለት ነው። አንድ ቢሊዮን ሰከንድ ማለት ደግሞ እ.ኤ.አ በ1994 "ፐልፕ ፊክሽን" (Pulp Fiction) የተሰኘው ፊልም በሲኒማ ቤቶች የታየበት ጊዜ ነበር። አንድ ትሪሊዮን ሰከንድ ወደ ኋላ ስንሄድ ግን... የሰው ልጅ በበረዶ ዘመን (Ice Age) ውስጥ ይኖር ነበር — ይህም ከ35,000 ዓመታት በፊት ማለት ነው! ዛሬ ኢሎን ማስክ (Elon Musk) የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊየነር ሆኗል። ወደድክም ጠላኽም፣ ይህ ኩነት ዓለም ችግሮችን ባልተለመደ እና በታላቅ ደረጃ ለሚፈቱ ሰዎች ተገቢውን ዋጋ እንደምትሰጥ ማስታወሻ ነው። ⚫️ አነስተኛ አስተሳሰብ፦ ጥቃቅን ውጤቶችን ይፈጥራል። ⚫️ የቢሊዮን ዶላር አስተሳሰብ፦ ሙሉ ኢንዱስትሪዎችን ይለውጣል። ⚫️ የትሪሊዮን ዶላር አስተሳሰብ ግን፦ ስልጣኔን (የሰውን ልጅ ታሪክ) ይቀይራል። መልካም ምሺት!

Elon Musk just became the first trillionaire in world history. SpaceX’s stock began trading on the Nasdaq Friday at $150 per
Elon Musk just became the first trillionaire in world history. SpaceX’s stock began trading on the Nasdaq Friday at $150 per share, implying a nearly $2 trillion market cap for the company. Forbes estimates that Musk is now worth $1.1 trillion as of just before noon eastern Friday, up from $982 billion on Thursday, when SpaceX priced its IPO at $135 share. The IPO pricing boosted Musk’s fortune by $188 billion yesterday, according to Forbes’ calculations. Full story: https://www.forbes.com/sites/mattdurot/2026/06/12/spacexs-ipo-just-made-elon-musk-the-worlds-first-trillionaire/?utm_source=ForbesMainFacebook&utm_medium=social&utm_campaign=ForbesMainFB Illustration: Fernando Capeto and Macy Sinreich for Forbes; Photo: Martin Schoeller for Forbes

Trading is a game of waiting, not a game of clicking. 🕰️🎮 #trading

Have a good weekend.
Have a good weekend.

IB ለመቀየር በቅደም ተከል መሙላት 1)  Education 2) https://one.exness-track.com/a/5xf6adwoje 3) https://t.me/fxethub 4) This IB provide guidance and help in trading. Helps me to better understand trading with Exness. Submit ብለህ ላክላቸው እና ኢሜል ይመልሳሉ!

Forex Trade ለመገበያየት ይረዳን ዘንድ ኢንተርናሽናል የሆኑ ብሮከሮች ያስፈልጉናል። ስለሆነም ብሮከር የሌላችሁ ሰዎች Exness broker አንዱ ነው። verified አድርጉ! Exeness🔻 https://one.exness-track.com/a/5xf6adwoje ስትመዘገቡ ኢትዮጵያ የምትኖሩ VPN አጥፉ! ቬሪፋይድ ለማድረግ ፓስፖርት ፣ መንጃ ፍቃድ እንዲሁ ዲጂታል የሆኑ መታወቂያቸውን መጠቀም እንችላለን።

🌅 Morning Motivation – FXET Hub “Success in trading doesn't start with signals — it starts with self-discipline.” 🔁 Every morning is a chance to reset your mindset. 📊 Review your goals. Trust your plan. Stay consistent. 💥 Today is your opportunity — don’t trade it with fear, trade it with focus. — FXET Hub | Learn. Trade. Grow. #fxet@fxethub

JUST IN: $81,000 Bitcoin @WatcherGuru
JUST IN: $81,000 Bitcoin @WatcherGuru

ባይናንስ በኢትዮጵያ ብር የሚደረጉ የክሪፕቶ ምንዛሬ ግብይቶችን ሊያቆም ነው። የክሪፕቶ ምንዛሬ ግብይት መድረክ የሆነው ባይናንስ (Binance)፣ ከግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ ብር
+1
ባይናንስ በኢትዮጵያ ብር የሚደረጉ የክሪፕቶ ምንዛሬ ግብይቶችን ሊያቆም ነው። የክሪፕቶ ምንዛሬ ግብይት መድረክ የሆነው ባይናንስ (Binance)፣ ከግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ ብር የሚደረጉ የክሪፕቶ ግብይቶችን (P2P Trading) እንደሚያቆም አስታወቀ። ባይናንስ አፍሪካ በኤክስ ማህበራዊ ገጹ ባወጣው መረጃ፣ ውሳኔው ከሀገሪቱ ተቆጣጣሪ አካላት ጋር በቅርበት ለመስራትና የኢትዮጵያን ግቦች ለመደገፍ ታሳቢ ተደርጎ የተወሰነ መሆኑን ገልጿል። የተጠቃሚዎች ገንዘብ ግን ደኅንነቱ የተጠበቀ መሆኑንና አካውንታቸውን መጠቀም እንደሚችሉ ተቋሙ አረጋግጧል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከሁለት ወራት በፊት በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ (P2P) ግብይቶች ሕገ-ወጥ መሆናቸውንና የተከለከሉ መሆናቸውን በመጥቀስ ጥብቅ ማሳሰቢያ መስጠቱን ይታወሳል። ባንኩ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ፣ በማንኛውም መድረክ ሆነ የልውውጥ ማዕከል በብር የሚደረጉ የዲጂታል ሀብት ግብይቶች ያለ ባንኩ ፈቃድ በፍጹም የተከለከሉ መሆናቸውን አስታውቆ ነበር። እገዳው ማንኛውንም በብር የሚሰላ የክሪፕቶ ከረንሲ ልውውጥን የሚያካትት መሆኑ በመግለጫው ላይ ተጠቅሷል። ብሔራዊ ባንክ በአሁኑ ወቅት ደህንነቱ የተጠበቀ እና ሥርዓት ያለው የዲጂታል ፋይናንስ ተሳትፎ እንዲኖር የሚያስችል አጠቃላይ የቁጥጥር ማዕቀፍ ለማዘጋጀት ከዓለም አቀፍ አቻ ተቆጣጣሪዎችና ከአገር ውስጥ ባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ መሆኑን መግለጹም ይታወሳል። ባይናንስ ዛሬ ባወጣው መግለጫም ሁኔታዎች ሲመቻቹ በኢትዮጵያ ብር ግብይቱን በድጋሚ ለመጀመር ተስፋ እንደሚያደርግ ገልጿል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሚያዚያ 22 ቀን 2018 ዓ/ም Via @TikvahethMagazine

"የነገውን ድል ለመጎናጸፍ የዛሬውን ውጣ ውረድ በጽናት መጋፈጥ ግድ ይላል። ዛሬን የደከመ ሰው ነገን በፈገግታ ይቀበላል።" እንበርታ ወገን!✌️

ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ መመሪያዎች ላይ ማሻሻያ ስለመደረጉ አሳውቋል። በቅርቡ ተሻሽሎ የወጣው የባንኩ የውጭ ምንዛሪ መመሪያ ቁጥር (FXD/04/2026) ምን ይላል ? 1. የአገልግሎት ላኪዎች ከወጪ ንግድ የሚያገኙትን የውጭ ምንዛሪ ሙሉ በሙሉ በሪቴንሽን ሂሳባቸው ያለ ምንም የጊዜ ገደብ እንዲይዙ ተፈቅዷል፡፡ 2. ባንኮች የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ ላላቸው ደንበኞቻቸው ለውጭ ሀገር ክፍያ የኤሌክትሮኒክ ግብይትን ጨምሮ የሚያገለግል ዓለምአቀፍ ካርድ ማዘጋጀት እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡ 3. ማንኛውም የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ ያለው የባንክ ደንበኛ ሕጋዊ ሰነዱን ሂሳብ ለከፈተበት ባንክ በማቅረብ፤ የውጭ ምንዛሪ ሂሳቡን በመጠቀም ለትዳር አጋሩና ለልጆቹ የትምህርት፤ የህክምናና የጉዞ ወጪ ክፍያ ማድረግ ይችላል፡፡ 4. ማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት የውጭ ምንዛሪ ምንጩ ከወጪ ንግድ የሚገኝን የውጭ ምንዛሪ ሳይጨምር በእርዳታ/ስጦታ አለያም ከሌላ የውጭ ምንዛሪ ምንጭ የተገኘ መሆኑ ከተረጋገጠ የተንቀሳቃሽ፣ የቁጠባና የጊዜ ገደብ የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ መክፈት ይችላል፡፡ 5. ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ቀደም ሲል የውጭ ምንዛሪ የቁጠባ ሂሳብ ለመክፈት ይጠየቁት የነበረው አነስተኛ 100 የአሜሪካ ዶላር እንዲቀር ተደርጓል፡፡ 6. ድርጅቶች የመዋእለ ነዋያቸውን ሁኔታ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እያስመረመሩ ከሀገር ውጭ በሌላ ሀገር መዋእለ ነዋያቸውን ፈሰስ ማድረግ እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡ 7. ማንኛውም ኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ የሆነ ግለሰብ ወደ ሀገር ይዞት የተመለሰውን የትኛውንም ያህል መጠን ያለው የውጭ ምንዛሪ ያለ ጉምሩክ ሰነድ በባንኮችና ሕጋዊ የውጭ ምንዛሪ ግብይት ቢሮዎች በኩል ወደ ብር መመንዘር አለያም ወደ የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ በማስገባት ተቀማጭማድረግ ይችላል፡፡ 8. ኢትዮጵያውያን ሕጋዊ ሰነድ ለባንኮች በማቅረብ መጠኑ ከ3,000 የአሜሪካ ዶላር ያልበለጠ የውጭ ምንዛሪ ከሀገር ውጭ ለሚኖሩ ዘመዶቻቸው እገዛ እንዲውል ከሀገር ወደ ውጭ ማስተላለፍ የሚችሉበት ሥርዓት ተፈቅዷል፡፡ 9. ባንኮች የፎርዋርድ የውጭ ምንዛሪ ግብይት ያለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማረጋገጫ ማካሄድ እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡ 10. የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስተሮች፣ ኤምባሲዎችና በሀገር ውስጥ የሚሰሩ ዓለምአቀፍ ተቋማት የተራድኦ ድርጅቶችን ጨምሮ ያለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማረጋገጫ በባንኮች የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ መክፈት ይችላሉ፡፡ 11. ድርጅቶች ወደ ሀገር ውስጥ የሚያመጡት የውጭ ብድር (በገንዘብና በዓይነት) እና የሰፕላዬርብድርን የማጽደቅ ሥራ የውጭ ምንዛሪ መመሪያ መስፈርቶችን በተከተለ መልኩ ሙሉ በሙሉ በባንኮች እንዲከናወን ተፈቅዷል፡፡ 12. ማንኛውም በወጪ ንግድ ላይ የተሰማራ ላኪ ድርጅት ከማንኛውም የውጭ አካል የቅድመ ክፍያ ስምምነት ላይ በመድረስ እና በሁለቱ ወገኖች የተደረሰውን የስምምነት ሰነድ ለላኪው ድርጅት ደንበኛ ባንክ በማቅረብ የቅድመ ክፍያ ማከናወን ይችላል፡፡ 13. በተጨማሪም የውጭ ምንዛሪ ገቢ ለወደፊት የወጪ ንግድ ክፍያ እንደ ቅድመ ክፍያ የሚቆጠረው (ሀ) ስምምነቱ ገዥውን ለማመላከት ታስቦ “ቅድመ ክፍያው ለወደፊት ወጪ ወይም ገቢ ንግድ የሚውል" ወይ (ለ) ወደፊት ወደ ውጭ የሚላኩ ሸቀጦችን ከዘረዘረ ወይም የደረሰኝ ቁጥሩ ከተጠቀሰ አለያም የግብይት የውል ስምምነት ሰነድ ቁጥር በሚላከው የውጭ ምንዛሪ ደረሰኝ ላይ ከተጠቀሰ ይሆናል፡፡ 14. ባንኮች ከካፒታላቸው ከ10 በመቶ ያልበለጠ ለግሉ ዘርፍ የውጭ ሀገር ብድር ዋስትና መስጠት እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡ 15. ባንኮች የውጭ ተቋም በሚሰጠው የማረጋገጫ ደብዳቤ እና ደንበኛው በሚያቀርበው ጥያቄ ላይ በመመርኮዝ በአንድ ጉዳይ ከ20,000 የአሜሪካ ዶላር ወይም ከተመጣጣኝ የሌላ ሀገር ገንዘብ ያልበለጠ የውጭ ምንዛሪ ለህክምናና ለትምህርት ያለ ቪዛ እና የአውሮፕላን ትኬት ቅድመ ክፍያ ማከናወን ይችላሉ፡፡ 16. ያለምንም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማረጋገጫ የውጭ ኢንቨስተሮች በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ መመሪያ መሰረት አስፈላጊውን ሰነድ ለባንካቸው በማቅረብ እንዲሁም ባንኮች በመመሪያው መሰረት የቀረበው ሰነድ መሟላቱን በማረጋገጥ በትርፍ ክፍፍል መልክ ያገኙትን የውጭ ምንዛሪ ከሀገር ማስወጣት እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡ 17. የውጭ ምንዛሪ ግብይት ቢሮዎችን የገንዘብ ፍሰትና ካፒታል የበለጠ ለማጎልበት በማሰብ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በፈቃድ አሰጣጥ ወቅት የሚይዘውን ተቀማጭ ገንዘብ፤ (አንድ ዓመት እና ከዚያ በላይ በሥራ ላይ ለሆኑ ቢሮዎች 30 ሚሊዮን ብር እንዲሁም ቢያንስ ለስድስት ወራት በሥራ ላይ ላሉ ቢሮዎች 15 ሚሊዮን ብር) ተመላሽ ያደርጋል፡፡ 18. የውጭ ምንዛሪ ግብይት ቢሮዎች በእጃቸው የሚይዙት ጥሬ የውጭ ምንዛሪ ገንዘብ ቀደም ሲል ከነበረው የካፒታላቸው 10 በመቶ ወደ 25 በመቶ ተሻሽሏል፡፡ ከዚህ በላይ የሆነ ትርፍ የውጭምንዛሪ ገንዘብ ለባንኮች መሸጥ አለበት፡፡ 19. ሁሉም የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች አስፈላጊውን ሰነድ በመጠየቅ ለቪዛ፣ ለፓስፖርትና ለፈቃድ እድሳት ጥሬ የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ እንዲያከናውኑ ተፈቅዷል፡፡ #NBE

ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ መመሪያዎች ላይ ማሻሻያ ስለመደረጉ አሳውቋል። በቅርቡ ተሻሽሎ የወጣው የባንኩ የውጭ ምንዛሪ መመሪያ ቁጥር (FXD/04/2026) ምን ይላል ? 1. የአገልግሎት ላኪዎች ከ
+1
ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ መመሪያዎች ላይ ማሻሻያ ስለመደረጉ አሳውቋል። በቅርቡ ተሻሽሎ የወጣው የባንኩ የውጭ ምንዛሪ መመሪያ ቁጥር (FXD/04/2026) ምን ይላል ? 1. የአገልግሎት ላኪዎች ከወጪ ንግድ የሚያገኙትን የውጭ ምንዛሪ ሙሉ በሙሉ በሪቴንሽን ሂሳባቸው ያለ ምንም የጊዜ ገደብ እንዲይዙ ተፈቅዷል፡፡ 2. ባንኮች የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ ላላቸው ደንበኞቻቸው ለውጭ ሀገር ክፍያ የኤሌክትሮኒክ ግብይትን ጨምሮ የሚያገለግል ዓለምአቀፍ ካርድ ማዘጋጀት እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡ 3. ማንኛውም የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ ያለው የባንክ ደንበኛ ሕጋዊ ሰነዱን ሂሳብ ለከፈተበት ባንክ በማቅረብ፤ የውጭ ምንዛሪ ሂሳቡን በመጠቀም ለትዳር አጋሩና ለልጆቹ የትምህርት፤ የህክምናና የጉዞ ወጪ ክፍያ ማድረግ ይችላል፡፡ 4. ማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት የውጭ ምንዛሪ ምንጩ ከወጪ ንግድ የሚገኝን የውጭ ምንዛሪ ሳይጨምር በእርዳታ/ስጦታ አለያም ከሌላ የውጭ ምንዛሪ ምንጭ የተገኘ መሆኑ ከተረጋገጠ የተንቀሳቃሽ፣ የቁጠባና የጊዜ ገደብ የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ መክፈት ይችላል፡፡ 5. ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ቀደም ሲል የውጭ ምንዛሪ የቁጠባ ሂሳብ ለመክፈት ይጠየቁት የነበረው አነስተኛ 100 የአሜሪካ ዶላር እንዲቀር ተደርጓል፡፡ 6. ድርጅቶች የመዋእለ ነዋያቸውን ሁኔታ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እያስመረመሩ ከሀገር ውጭ በሌላ ሀገር መዋእለ ነዋያቸውን ፈሰስ ማድረግ እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡ 7. ማንኛውም ኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ የሆነ ግለሰብ ወደ ሀገር ይዞት የተመለሰውን የትኛውንም ያህል መጠን ያለው የውጭ ምንዛሪ ያለ ጉምሩክ ሰነድ በባንኮችና ሕጋዊ የውጭ ምንዛሪ ግብይት ቢሮዎች በኩል ወደ ብር መመንዘር አለያም ወደ የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ በማስገባት ተቀማጭማድረግ ይችላል፡፡ 8. ኢትዮጵያውያን ሕጋዊ ሰነድ ለባንኮች በማቅረብ መጠኑ ከ3,000 የአሜሪካ ዶላር ያልበለጠ የውጭ ምንዛሪ ከሀገር ውጭ ለሚኖሩ ዘመዶቻቸው እገዛ እንዲውል ከሀገር ወደ ውጭ ማስተላለፍ የሚችሉበት ሥርዓት ተፈቅዷል፡፡ 9. ባንኮች የፎርዋርድ የውጭ ምንዛሪ ግብይት ያለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማረጋገጫ ማካሄድ እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡ 10. የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስተሮች፣ ኤምባሲዎችና በሀገር ውስጥ የሚሰሩ ዓለምአቀፍ ተቋማት የተራድኦ ድርጅቶችን ጨምሮ ያለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማረጋገጫ በባንኮች የውጭ ምንዛሪ ሂሳብ መክፈት ይችላሉ፡፡ 11. ድርጅቶች ወደ ሀገር ውስጥ የሚያመጡት የውጭ ብድር (በገንዘብና በዓይነት) እና የሰፕላዬርብድርን የማጽደቅ ሥራ የውጭ ምንዛሪ መመሪያ መስፈርቶችን በተከተለ መልኩ ሙሉ በሙሉ በባንኮች እንዲከናወን ተፈቅዷል፡፡ 12. ማንኛውም በወጪ ንግድ ላይ የተሰማራ ላኪ ድርጅት ከማንኛውም የውጭ አካል የቅድመ ክፍያ ስምምነት ላይ በመድረስ እና በሁለቱ ወገኖች የተደረሰውን የስምምነት ሰነድ ለላኪው ድርጅት ደንበኛ ባንክ በማቅረብ የቅድመ ክፍያ ማከናወን ይችላል፡፡ 13. በተጨማሪም የውጭ ምንዛሪ ገቢ ለወደፊት የወጪ ንግድ ክፍያ እንደ ቅድመ ክፍያ የሚቆጠረው (ሀ) ስምምነቱ ገዥውን ለማመላከት ታስቦ “ቅድመ ክፍያው ለወደፊት ወጪ ወይም ገቢ ንግድ የሚውል" ወይ (ለ) ወደፊት ወደ ውጭ የሚላኩ ሸቀጦችን ከዘረዘረ ወይም የደረሰኝ ቁጥሩ ከተጠቀሰ አለያም የግብይት የውል ስምምነት ሰነድ ቁጥር በሚላከው የውጭ ምንዛሪ ደረሰኝ ላይ ከተጠቀሰ ይሆናል፡፡ 14. ባንኮች ከካፒታላቸው ከ10 በመቶ ያልበለጠ ለግሉ ዘርፍ የውጭ ሀገር ብድር ዋስትና መስጠት እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡ 15. ባንኮች የውጭ ተቋም በሚሰጠው የማረጋገጫ ደብዳቤ እና ደንበኛው በሚያቀርበው ጥያቄ ላይ በመመርኮዝ በአንድ ጉዳይ ከ20,000 የአሜሪካ ዶላር ወይም ከተመጣጣኝ የሌላ ሀገር ገንዘብ ያልበለጠ የውጭ ምንዛሪ ለህክምናና ለትምህርት ያለ ቪዛ እና የአውሮፕላን ትኬት ቅድመ ክፍያ ማከናወን ይችላሉ፡፡ 16. ያለምንም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማረጋገጫ የውጭ ኢንቨስተሮች በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ መመሪያ መሰረት አስፈላጊውን ሰነድ ለባንካቸው በማቅረብ እንዲሁም ባንኮች በመመሪያው መሰረት የቀረበው ሰነድ መሟላቱን በማረጋገጥ በትርፍ ክፍፍል መልክ ያገኙትን የውጭ ምንዛሪ ከሀገር ማስወጣት እንዲችሉ ተፈቅዷል፡፡ 17. የውጭ ምንዛሪ ግብይት ቢሮዎችን የገንዘብ ፍሰትና ካፒታል የበለጠ ለማጎልበት በማሰብ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በፈቃድ አሰጣጥ ወቅት የሚይዘውን ተቀማጭ ገንዘብ፤ (አንድ ዓመት እና ከዚያ በላይ በሥራ ላይ ለሆኑ ቢሮዎች 30 ሚሊዮን ብር እንዲሁም ቢያንስ ለስድስት ወራት በሥራ ላይ ላሉ ቢሮዎች 15 ሚሊዮን ብር) ተመላሽ ያደርጋል፡፡ 18. የውጭ ምንዛሪ ግብይት ቢሮዎች በእጃቸው የሚይዙት ጥሬ የውጭ ምንዛሪ ገንዘብ ቀደም ሲል ከነበረው የካፒታላቸው 10 በመቶ ወደ 25 በመቶ ተሻሽሏል፡፡ ከዚህ በላይ የሆነ ትርፍ የውጭምንዛሪ ገንዘብ ለባንኮች መሸጥ አለበት፡፡ 19. ሁሉም የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች አስፈላጊውን ሰነድ በመጠየቅ ለቪዛ፣ ለፓስፖርትና ለፈቃድ እድሳት ጥሬ የውጭ ምንዛሪ ሽያጭ እንዲያከናውኑ ተፈቅዷል፡፡ #NBE @tikvahethiopia

REAL TIME NET WORTH. 2026 G.C
+1
REAL TIME NET WORTH. 2026 G.C

You grind for years with nothing to show. Family thinks you're crazy. You lose friends. Then, one year, everything explodes. All those wasted years suddenly make sense. Your breakthrough is coming king 👑.

ኢትዮ ቴሌኮም በአገልግሎቶቹ ላይ የታሪፍ ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ ኢትዮ ቴሌኮም ወቅታዊውን የሀገሪቱን የማክሮ ኢኮኖሚ ሁኔታ ታሳቢ ያደረገ እና በአማካይ የ23 በመቶ የዋጋ ማስተካከያ ማድረጉን በዛ
ኢትዮ ቴሌኮም በአገልግሎቶቹ ላይ የታሪፍ ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ ኢትዮ ቴሌኮም ወቅታዊውን የሀገሪቱን የማክሮ ኢኮኖሚ ሁኔታ ታሳቢ ያደረገ እና በአማካይ የ23 በመቶ የዋጋ ማስተካከያ ማድረጉን በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል። ተቋሙ ማሻሻያውን ያደረገው የአገልግሎት ጥራትን በዘላቂነት ለማስጠበቅና የቴክኖሎጂ አቅሙን ለማሳደግ መሆኑን ገልጿል። የታሪፍ ማሻሻያው ዋና ዋና ነጥቦች፦ ✅ የ20% የቴሌብር ቅናሽ ስጦታ፦ በቴሌብር (telebirr) ጥቅል ለሚገዙ ደንበኞች ቀደም ሲል የነበረው የ10% ቅናሽ ወደ 20% ከፍ እንዲል ተደርጓል። ✅ ዋጋቸው ያልተቀየሩ ጥቅሎች፦ በርካታ ደንበኞች ዘንድ ተመራጭ የሆኑ 38 የተለያዩ ጥቅሎች ላይ ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አልተደረገም። ✅ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ደንበኞች፦ ዲጂታል አካታችነትን ለማረጋገጥ ሲባል የ1 ብር፣ የ2 ብር፣ የ5 ብር እና የ1 ሰዓት ጥቅሎች ባሉበት ዋጋ እንዲቀጥሉ ተወስኗል። እንደ ተቋሙ መግለጫ ከሆነ፤ በዘርፉ ላይ የታየውን የወጪ ጫና መቋቋም፣ የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታን ማፋጠን እና መሰረተ ልማቶችን ለማስፋፋት የታሪፍ ማስተካከያው የግድ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል። ኢትዮ ቴሌኮም የዋጋ ጭማሪው ተመጣጣኝ እንዲሆን ጥረት ማድረጉን የገለፀ ሲሆን፣ ይህም ደንበኞች በዲጂታል አገልግሎቶች ላይ ያላቸውን ተጠቃሚነት ለማስቀጠል ያለመ መሆኑን ጠቁሟል። Via Ethio Telecom