Ethiopian Society of Clinical Pharmacists - ESOCP
前往频道在 Telegram
We promote pharmacy education, practice, and researchs among pharmacy professionals & students in Ethiopia.
显示更多325
订阅者
无数据24 小时
无数据7 天
+330 天
帖子存档
Repost from Medicine Daily
#EHPLE #MoH
የብቃት ምዘና ፈተና መረጃ በማረጋገጥ ላይ የምትገኙ የጤና ሙያ ተመራቂዎች የመረጃ ማረጋገጫ ቀነ ገደቡ እስከ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
በግንቦት ወር የሚሰጠውን የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ የጤና ሙያ ተመራቂዎች የብቃት ምዘና ፈተና መለያ ቁጥራችሁን (Registration Number) ከብሔራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥራችሁ (16 Digit FAN) ጋር የማረጋገጥ ሥራ እስከ ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም ድረስ https://hple.moh.gov.et/ ሊንክን በመጫን እንድታከናውኑ መባሉ ይታወቃል፡፡
የመረጃ ማረጋገጫ ቀነ ገደቡ እስከ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ሚኒስቴሩ አስገንዝቧል፡፡
#ጤና_ሚኒስቴር
@medicinedaily
Repost from Medicine Daily
+2
#HaramayaUniversity
ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በጤናና ህክምና ትምህርት መስክ ያሰለጠናቸውን 614 ተማሪዎችን አስመረቀ።
ዩኒቨርሲቲው በጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ በዶክትሬት ፣ በስፔሻሊቲ ፣ በሁለተኛ ዲግሪና ፣ በመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ 614 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
መጋቢት 13/2018 ዓ.ም
#ሐረማያ_ዩኒቨርሲቲ
@medicinedaily
Repost from Medicine Daily
#የሥራ #ቅጥር #ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በስሩ ለሚገኙ ጤና ተቋማት በ6 የተለያዩ የሥራ መደቦች ላይ 321 ሰራተኞችን በቋሚነት አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የስራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ከመጋቢት 08/2018ዓ.ም ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በኦላየን (online) ብቻ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
1. ጠቅላላ ሀኪም : 100
2. ሜዲካል ላብራቶሪ ቴክኖሎጂስት ፕሮፌሽናል : 50
3. ፋርማሲ ፕሮፌሽናል : 50
4. ሜዲካል ራዲዮሎጂክ ቴክኖሎጂ : 20
5. ደረጃ 4 ጤና ኤክስቴንሽን : 100
6. ማይክሮ ባዮሎጂ : 01
#ማሳሰቢያ፡
✅የስራ ቦታ: ቢሮው በሚመድብበት በቢሮው ስር ባሉ ጤና ተቋማት
✅1 ሰው በ1 ኢሜል ማመልከት የሚችለው 1 ጊዜ ብቻ ነው፡፡
ማመልከቻ አድራሻ ⤵️
https://forms.gle/VLEeto6LE76zmr11A
(ለተጨማሪ መረጃ የቢሮው ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)
@medicinedaily
Repost from Medicine Daily
+6
#የስራ #የዝውውር #ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ምግብ መድኃኒት ባለስልጣን ከዚህ በላይ በተገለጸው ክፍት የስራ መደብ ላይ መስፈርቱን የምታሟሉ ሰራተኞችን አዛውሮ በቋሚነት ማሰራት ይፈልጋል።
#EFDA
@medicinedaily
Repost from Medicine Daily
#Update
"ጀግኖቹ አይጦች"፦ በደቂቃዎች ውስጥ ቲቢን የሚለዩት የአህሪ ድንቅ ረዳቶች
ስለ አይጥ ሲነሳ ብዙዎቻችን ወደ አእምሯችን የሚመጣው የቤት ንብረት የሚያበላሹ ፍጥረታት ሊሆኑ ይችላሉ። ሆኖም በአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት የሚገኙ ልዩ አይጦች ይህንን አመለካከት የሚቀይር ድንቅ ስራ እየሰሩ ይገኛሉ።
✅ ፈጣኑና አስተማማኙ የምርመራ ዘዴ
በአህሪ አፖፖ የቲቢ ምርምር ክፍል የሰለጠኑ 5 "ጀግኖች አይጦች" የቲቢ ባክቴሪያን በአክታ ናሙና ሽታ በመለየት የሰዎችን ሕይወት እየታደጉ ነው።
አይጦቹ ከመደበኛው ማይክሮስኮፕ (አጉሊ መነጽር) በበለጠ ፍጥነት ናሙናዎችን የመለየት ብቃት አላቸው።
• ፍጥነት፦ አንድ አይጥ በደቂቃዎች ልዩነት ውስጥ በርካታ ናሙናዎችን አሽትቶ ይለያል።
• ውጤት፦ እስካሁን ከአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ጋር በመሆን 170 ሺህ የአክታ ናሙናዎች ተመርምረው፣ 3,000ዎቹ በሽታው በውስጣቸው እናዳለ በአፓፓ አይጦች ተጠቁሞ በሌላ ዘዴም በመረጋገጡ መድሐኒት እንዲጀምሩ ተደርጓል።
ከታንዛኒያ እስከ ኢትዮጵያ፦ የስልጠናው ጉዞ
እነዚህ አይጦች ዝም ብለው የመጡ ሳይሆን ከፍተኛ ስልጠና ያለፉ ባለሙያዎች ናቸው ማለት ይቻላል፦
#1. ጅማሬ፦ ከተወለዱና አይናቸው ከበራ ከ4 ሳምንት ጀምሮ ስልጠና ይጀምራሉ።
#2. ስልጠና፦ በታንዛኒያ ውስጥ ለ9 ወራት ያህል ከፍተኛ ልምምድና ፈተና ይወስዳሉ።
#3. ዝርያ፦ የአፍሪካ ግዙፍ አይጦች ሲሆኑ እስከ 1.5 ኪሎ ግራም ይመዝናሉ።
አስገራሚ እውነታ፦ የአንድ የሰለጠነ አይጥ ዋጋ እስከ 5,000 ዩሮ ይደርሳል፤ በአማካኝም እስከ 8 ዓመት ዕድሜ ይኖራቸዋል።
✅ ዘርፈ ብዙ አገልግሎታቸው
እነዚህ "ታታሪ ሰራተኞች" በቲቢ ምርመራ ብቻ የተወሰኑ አይደሉም። ዝርያዎቹ በተፈጥሮ ባላቸው ከፍተኛ የማሽተት ብቃት ምክንያት፦
• የተቀበሩ ፈንጂዎችን ለማምከን፣
• በርዕደ መሬት (መሬት መንቀጥቀጥ) ፍርስራሽ ውስጥ የተቀበሩ ሰዎችን ለማግኘት አገልግሎት ይሰጣሉ።
ኢንስቲትዩቱ ይህንን ልዩና ፈጣን የምርመራ ሂደት ለመጎብኘት ለሚፈልጉ በሩ ክፍት መሆኑን ይገልጿል።
🎯 በዚህ ዙሪያ ከዚህ በፊት ያስተላለፍነው መረጃ በዚህ ይስተካከል። #SintayehuDadi #MedicineDailyFamily #AddisAbaba #Ethiopia @medicinedaily
Repost from Medicine Daily
+8
የጤናው ዘርፍና የሠራተኞች የትርፍ ሰዓት የሚፈቀድበት ሁኔታ እና ክፍያ ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 1119/2018 ምን ይላል። For Staff Information And Awareness++++🇪🇹🇪🇹🇪🇹
#CivilServiceCommission
@medicinedaily
Repost from Medicine Daily
☯️68. Best drops for dry eyes is..🤔
Repost from Medicine Daily
+1
#የስራ_ቅጥር_ማስታወቂያ
አማራ ክልል ጤና ቢሮ መስፈርቱን የሚያሟሉ #341 ጤና ባለሙያዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል።
የሙያው ዓይነት | ተፈላጊ ብዛት
1. Health officer : 15
2. Pharmacy professional : 20
3. Pharmacy technician : 10
4. Laboratory technologist : 20
5. Laboratory technician : 10
6. Nurse professional : 30
7. Level 4 nurse : 10
8. Midwifery professional : 20
9. Midwifery level 4 : 10
10. Anesthetics professional : 20
11. Anesthesia level 5 : 33
12. Environmental health degree : 10
13. Environmental health diploma : 23
14. Radiographer degree : 15
15. radiographer diploma : 10
16. Health extension : 40
17. Psychiatry professional : 10
18. Biomedical engineer : 10
19. Health informatics degree : 10
20. Health informatics diploma : 10
✅የሥራ ልምድ ፦ ዜሮ ዓመት
✅መዝገቢያ ቀን፦ ማስታወቂያው ከወጣ ቀን ጀምሮ ለ7 ተከታታይ የስራ ቀናት
✅ደመወዝ፦ በአዲሱ የደመወዝ ካርየር ስኬል
✅መዝገቢያ ቦታ፦ በአብክመ ጤና ቢሮ ወይም በሁሉም ዞን ጤና መምሪያዎች
✅ፈተና ቀን፦ 05/05/2018
(ለተጨማሪ መረጃ የክልሉ ጤና ቢሮ ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)
❤ #ሼር #Share🙏
@medicinedaily
Telegram || Facebook
Repost from Medicine Daily
Internship Program for Female Graduating Class Pharmacy students
Call for Applicants for Internship at the Ethiopian Pharmaceutical Association (EPA)
It is to be recalled that the Ethiopian Pharmaceutical Association has launched seven (7) new pharmacy initiatives during the celebration of its 50th Year Founding Anniversary (Golden Jubilee) back in December 2024. One of these new Pharmacy Initiatives is "Empowering Women in Pharmacy". The Association in collaboration with its partners has been implanting various activities aiming at empowering women members of EPA.
To introduce the “Empowering Women in Pharmacy Initiative” with the Ethiopian Pharmacy Students as they are the future professionals to take over the initiative itself, #EPA in collaboration with the Square Foundation has designed an internship program and is about to start running the internship program with undergraduate graduating class pharmacy students applicants from #first #generation #universities pharmacy schools in Ethiopia
This is, therefore, to kindly invite female graduating class pharmacy students attending their education in the schools of pharmacies of the short-listed universities and college to apply for the internship program within the given deadline.
Details information is attached above☝️
@medicinedaily
Repost from Medicine Daily
#የሥራ_ቅጥር_ማስታወቂያ | #EPSS
የኢትዮጵያ የመድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት መስፈቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል።
♦️የሙያ ዘርፍ ፡ ፋርማሲስት
♦️የሥራ ልምድ ፡ 0 ዓመት
♦️ብዛት ፡ 02
♦️ደመወዝ ፡ 16,348
♦️የቤት አበል ፡ 6,000
♦️የሥራ ቦታ ፡ ዋና መስሪያቤት (አዲስ አበባ)
#ማስታወቂያ የወጣበት ቀን ፡ ኅዳር 14/2018 ዓ.ም
(ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል።)
@medicinedaily
Repost from Medicine Daily
+1
World AMR Awareness Week
18 - 24 November 2025
"Act Now: Protect Our Present, Secure Our Future"#WAAW2025 #WorldAMRAwarenessWeek #AMR Via : Ethiopian Pharmaceutical Association #EPA @medicinedaily
Repost from Medicine Daily
☯️52. Which drug exerts its anti-platelet effect by irreversibly inhibiting the P2Y12 receptor on platelets?🤔
Repost from Medicine Daily
+2
#VacancyAnnouncement #EPA
Ethiopian Pharmaceutical Association (EPA) is hiring a qualified junior pharmacy professional who fulfill the requirements specified on the vacancy announcement (see below).
#Position : Empowering Women in Pharmacy and Young Pharmacists Group at EPA
#Llocation : Addis Ababa
#Number required : 01
#Posting date: November 10/2025
#Application deadline: November 23/2025
#Qualification:
➣ B.Pharm degree in pharmacy
➣ 0-2 year work experience as junior pharmacist
@medicinedaily
Repost from Medicine Daily
Zambia has approved Lenacapavir, a long-acting injectable antiretroviral (ARV) drug, for the prevention of HIV/AIDS, with the government describing it as a major milestone in the country's fight against the pandemic.
#Zambia #HIV #lenacapavir #HIVPrevention
@medicinedaily
Repost from Medicine Daily
የኢትዮጵያ የፋርማሲ ማህበር (ኢፋማ) በመድሐኒት እና የህክምና መሳሪያዎች አከፋፋዮች ላይ ተግባራዊ እንዲሆን የተጣለው የ2.5 በመቶ አነስተኛ የግብር ምጣኔ ቀሪ እንዲሆን ጠየቀ።
የኢትዮጵያ የፋርማሲ ማህበር (ኢፋማ) የመድሀኒትና የህክምና መገልገያ መሳሪያዎችን የጅምላ አከፋፋዮች ንኡስ ዘርፍ በቅርቡ በወጣው አዋጅ ቁጥር 1395/2017 የዝቅተኛ አማራጭ ግብር ምጣኔ ምክንያት ከፍተኛ ተጎጂ መሆናቸውን በመግለጽ ውሳኔው ቀሪ እንዲሆንለት ለገንዘብ ሚኒስቴር በላከው ደብዳቤ ጠይቋል።
ማህበሩ "ውሳኔው በዚህ ዘርፍ የተሰማሩ የማህበሩን አባላት የሚጎዳ በመሆኑ የማስተካከያ እርምጃ እንዲወሰድ" ሲል ጥቅምት 24/2018 ዓም ለገንዘብ ሚኒስቴር ጥያቄውን በደብዳቤ አቅርቧል።
የኢትዮጵያ የፋርማሲ ማህበር (ኢፋማ) በማህበራዊ ትስስር ገጹ ያጋራው ደብዳቤ በዝርዝር ምን ይላል ?
" በቅርቡ የተከበረው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ካወጣው የገቢ ግብር አዋጅ 1395/2017 ላይ እንደተመለከትነው አነስተኛው የግብር መጠን ከአጠቃላይ ሽያጩ 2.5 በመቶ መሆን እዳለበት ተገልጿል የዚህም ድንጋጌ መነሻ በገቢዎች ሚኒስቴር ተጠንቶ የቀረበው አማካኝ የ31 በመቶ Gross margin መሆኑን ለመረዳት ችለናል፡፡
ሆኖም ይህ ጥናት ካለው እውነታ ጋር በፍፁም የማይጣጣም ነው፡፡
እንደሚታወቀው የመድኃኒት አከፋፋዮች አማካይ Gross margin ከ 7.5 በመቶ እስከ 10 በመቶ ሲሆን ይህንን እውነታም የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በቀላሉ ሊያረጋግጠው የሚችለው ነው፡፡
ዘርፋችን መድሀኒትና የህክምና መገልገያ መሳሪያዎችን በማከፋፈል ማሀበረሰቡን በማገልገል ረገድ የአንበሳውን ድርሻ የሚወጣ ሆኖ ሳለ ይህ ዉሳኔ ዘርፉን ለኪሳራ በመዳረግ የሚያቀጭጭ እና ሊያጠፋውም የሚችል ነው።
የዘርፉ መጎዳት ደግሞ በዘርፉ ዉስጥ በቀጥታ የተሰማራውን ማህበረሰብ ብቻ ሳይሆን የመድሐኒት አቅርቦቱንም በከፍተኛ ሁኔታ በማስተጓጎል የጤናውን ዘርፍ የሚጎዳ ነው፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ የባንክ ብድር፣ገበያ ከፍ ዝቅ በማለቱ ምክንያት የሚከሰት የመድሃኒቶች የመጠቀሚያ ጊዜ ማለፍ፤ በየመድሃኒት ቤቶቹ ለማከፋፈል የሚወጣዉ ወጪ፣እንዲሁም ለማከማቻ እና ስራ ማስኬጃ የምናወጣቸዉ ወጪዎች መጨመር የመድሐኒት አከፋፋዬችን ትርፋማነት በእጅጉ እየፈተነው ይገኛል፡፡
በዚሁም ምክንያት የተጣራው ትርፍ ከጠቅላላው ሽያጭ ሲሰላ ከ 3 በመቶ የማይበልጥ ሆኖ ይታያል፡፡
በመሆኑም ይህንን ነባራዊ ሁኔታ በማገናዘብ የ2.5 በመቶ አነስተኛ የግብር ምጣኔው በ መድሐኒት እና የህክምና መሳሪያዎች አከፋፋዬች ላይ ተግባራዊ መሆኑ ቀርቶ በሂሣብ መዝገብ ወጪና ገቢ ተሰልቶ እንድንከፍል እንዲደረግልን " ሲል ማህበሩ ጠይቋል፡፡
(ቲክቫህ ኢትዮጵያ)
@medicinedaily
Repost from Medicine Daily
+3
"አዲሱ የገቢ ግብር አዋጅ 1395/2017 ዘርፍን ለኪሳራ በመዳረግ የሚያቀጭጭ እና ሊያጠፋውም የሚችል ነው። የዘርፍ መጎዳት ደግሞ በዘርፉ ወስጥ በቀጥታ የተሰማራውን ማህበረሰብ ብቻ ሳይሆን የመድኃኒት አቅርቦቱንም በከፍተኛ በማስተጓጎል የጤናውን ዘርፍ የሚጎዳ ነው።" — የማህበሩ አባላቶች
የኢትዮጵያ ፋርማሲ ማህበር በመድኃኒትና የህክምና መገልገያ መሣሪያዎችን በማከፋፈል የሥራ ዘርፍ (Pharmaceutical Wholesale) ከተሰማሩ የማህበሩ አባላቶቹ የዝቅተኛ አማራጭ የግብር ምጣኔ በተመለከተ የተነሳው ጥያቄ የሚደገፍ ሆኖ የኢፌዴሪ ገንዘብ ሚኒስቴር ማስተካከያ እርምጃ እንዲወስድ ዛሬ ለሚኒስቴር መሥሪያ ቤት በላከው ደብዳቤ ገልጿል።
(ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል።)
@medicinedaily
Repost from Medicine Daily
Oral Anti Diabetic Drugs
Repost from Medicine Daily
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ | ፓወር ኮሌጅ
@medicinedaily
Repost from Medicine Daily
#Ethiopia
በኢትዮጵያ ለጤና ተቋማት ተገዝቶ ከሚከፋፈለው መድሃኒት የሀገር ቤት አቅራቢዎች መጠን እጅግ ቀንሶ እንደነበር ይነገራል፡፡
በቅርቡ በተደረጉ አንዳንድ ማሻሻያዎች ይህንን በመጠኑ ቢስተካከልም አምራቾቹ አሁንም አብዛኛውን ግብዓታቸው ከውጪ ሸማች መሆናቸው የሚጣለውም ቀረጥ ከፍተኛ መሆኑ ከዚህ በላይ እንዳይሰሩ እያደረገ ነው ተባለ፡፡
ከታች ሊንኩን ተጭነው ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ።
ጥቅምት 10 2018
(ሸገር ኤፍ ኤም 102.1)
@medicinedaily
Repost from Medicine Daily
☯️39. Where does digestion begin?
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
