ch
Feedback
Christian Mindset

Christian Mindset

前往频道在 Telegram

We explore faith, personal growth, and spiritual development through a Christian lens. We offer inspiring devotionals, practical tips for spiritual growth, and a supportive community to help you live out your faith authentically. 😎ቤተሰብ + @cms_help_me

显示更多
1 382
订阅者
无数据24 小时
-67 天
-1430 天

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
三月 '25
三月 '25
+3
在0个频道中
二月 '25
+13
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+37
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+55
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+82
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+60
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+16
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+32
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+23
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+152
在1个频道中
Get PRO
五月 '24
+16
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+22
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+34
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+26
在1个频道中
Get PRO
一月 '24
+55
在1个频道中
Get PRO
十二月 '23
+125
在4个频道中
Get PRO
十一月 '23
+50
在0个频道中
Get PRO
十月 '23
+144
在2个频道中
Get PRO
九月 '23
+55
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+67
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+48
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+58
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+28
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+26
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+9
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+20
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+118
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+105
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+1
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+4
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+29
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+4
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+6
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+2
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+2
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+8
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+15
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+1
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+4
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+3
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+5
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+26
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+7
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+15
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+48
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+56
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+9
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+43
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+48
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+87
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+29
在0个频道中
Get PRO
十二月 '20
+747
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
04 三月+1
03 三月+1
02 三月+1
01 三月0
频道帖子
🙏 ጥቂት እረፍት 😍ቤተሰብ + ለጥቂት ጊዜ ዝምታ ይሆናል ቸር ያገናኘን ፀጋ ይብዛላችሁ 🙏

2
| #ስለምፈራ |        🤔ፍርሀት ምክንያት ይፈልጋል።አናስተውለው ይሆናል እንጂ ብዙ ጊዜ የምንፈራቸው ነገሮች ምክንያት አላቸው።አንዳንድ ምክንያቶች በጊዜ ሒደት ያደጉ ሲሆኑ አንዳንዶቹ ደግሞ እንደ ዱብዳ በህይወታችን ባስተናገድናቸው ገጠመኞች ይመነጫሉ። ዛሬ ግን ብዙ ጊዜ በቤተክርስቲያን ነው ያደኩት ቤተሰቦቼ አማኞች ናቸው ባዮችን[የኔ ቢጤዎችን] የሚያጋጥመንን አይነት ፍርሀት መዳሰስ ወደድኩ። እውነት ለመናገር ፍቅር አይፈራም ነገር ግን በዙርያችን ያስተዋልናቸው ተፋቃሪዎች[ጥንዶች] የሚያሳልፉት ነገር እጭኝነትን እንድንፈራ ያደርገናል። በነገራችን ላይ የፍርሀታችን ምንጭ ለእጮኝነት ካለን ትልቅ ክብር የተነሳ ከሆነ መልካም ነው። ምክንያቱም የእግዚአብሔር ቃል ሲናገር ጋብችቻ ክቡር ነው ይላል። ጋብቻ ክቡር ከሆነ ወደ ጋብቻ የሚመራን ጎዳና[እጮኝነትም] ክቡር ነው። እግዚአብሔር በseerious የሚያየውን ነገር እኛም ልክ እንደ ቃሉ አይተን ይህን ክቡር ተቋም ለማስተዳደር ጊዜዬ አልደረሰም ብለን ከፈራን መልካም። እኔ ያስተዋልኩት ግን የአንዳንዶቻችን ፍርሀት ጥግ ደርሶ እየጎዳን ነው። እጮኝነትን ብዙ ከመፍራታችን የተነሳ መልካም የምንለው አይነት የህይወት አጋር ያመለጠን ይኖረናል። ምክንያቱም ፈሪ ነንና የእጮኝነትን ምዕራፍ መጀመር አልፈለግንም። የፍርሀትን ክፋት ማስተዋል የሚችለው ብዙ ያጣ ነው። ለእጮኝነት ብሎም ለትዳር የሚፈልጉን በዙርያችን እንደ አሸን እያሉ ብሎም የፍቅር ጥያቄ እያጎረፉ ለፍርሀታችን ባርያ ስለሆንን ብቻ ማፍቀር እየፈለግን እንኳን እምቢ የምንል አለን። ፠ የዚህ ፅሑፍ አላማ እናንተን አደፋፍሮ ሁላችሁንም እጮኝነት ማስጀመር እንዳልሆነ እወቁ[ስለዚህ እምቢ ያልኩትን ሰው መልሼ እሺ ብለውስ ብላችሁ አታስቧ። ሆ. . .]። የፅሁፉ አላማ ፍርሀታችሁን ገድባችሁ በመጠን ኑሯችሁን እንድትቀጥሉ እና ጊዜው ሲደርስ የትዳር ምዕራፋችሁን እንድትጀምሩ ለማድረግ ነው። #ለምን_እንፈራለን? ፠ በዙርያችን ያሉ ሰዎች መጥፎ አሻራ ውስጣችን ስለሳሉ።    --> ብዙ ጊዜ ፍቅር እኮ የለም ሁሉም ሰው አስመሳይና የጥቅም ሰው ነው የሚል አቋም ካላችው ሰዎች ጋር የዋለ ሰው ሳያስበው ራሱን የፍርሀት ሰለባ ሆኖ ሊያገኝ ይችላል። ይህ ስሜት ሊጎዳ እና አመለካከታችንን ሊያበላሽ ስለሚችል እንደዚህ አይነት አቋም ካላቸው ሰዎች ራሳችንን እናርቅ።    --> የጥቅም ሰው እንዳለ ሁሉ ለፍቅር የሚኖር ሰው አለ።ስለዚህ በጅምላ በፍርሀት ልብ ከመጥላት በማስተዋል መመላለስ አዋቂነት ነው። ፠ የቤተሰብ አቋም ስለምንፈራ    --> በጣም እድለኛ የሆነ ልጅ ካልሆነ በስተቀር ከትዳር ጋር በተያያዘ  ጉዳይ ከቤተሰቡ ጋር በግልፅ እየተነጋገረ የሚያድግ እኛ ሀገር በጣም ጥቂት ናቸው። ቤተሰብ ከልጅነታችን ጀምሮ ያላነሳልንን ጉዳይ ጊዜ ጠብቆ ለአቅመ አዳም ወይም ለአቅመ ሔዋን ስንደርስ  መተዳደርያ ደንብ ይመስል ለወንዱ ሴት ልጅ አትቅረብ ለሴቷ ወንድ አትቅረቢ ይባላል።ቀስበቀስ ስለ ብሔር እየተነሳ ይመጣል።[ይሄ ነገር ግን እኛ ጋር እንደሚብስ ታውቃላችሁ አ?]።   --> በእንደዚህ አይነት አምባገነናዊ አስተዳደግ ያለፈ ሰው ባይፈራ ነው ሊገርመን የሚገባው።[ይህን ስል ግን ሁሉም ወላጅ ምክሩ መጥፎ ነው።ምክራቸውን አንስማ እያልኩ አይደለም።]   --> በእንዲህ አይነት ፍርሀት ውስጥ ያለን ካለን ከሌሎች ጋር በግልፅ በመነጋገርና በዚህ ዙርያ የተፃፉ መፅሐፍትን በማንበብ ፍርሀታችንን በማስወገድ አቋማችንን ማስተካከል እንችላለን። ፠ ስለእጮኝነት የሚያንፁ በቂ ግብዐት ስለሌለ    --> ስለ ክርስቲያናዊ የፍቅር ግንኙነት በሰፊው የሚዳስሱ ግብአቶችን ማጣታችን በራስ መተማመናችንን አሳጥተውናል። ከተሳሳተ ምንጭ የምናገኛቸው መረጃዎች ደግሞ ከቃሉ ጋር በሚፃረር እውቀት ሊያንፁን ይችላሉ። ፠ በተሳሳተ የፍቅር ግንኙነት ሰለባ መሆን    --> በፍቅር መጎዳት ትልቅ አሻራን በስነልቦናችን ሊያሳርፍ ይችላል። በዚህም ምክንያት ድጋሚ ያፈቀርኩትን ሰው ላጣው እችላለው በማለት በፍርሀት እንታሰራለን። ከ5 አመት በላይ በፍርሀት ዳግም እጮኝነት የማይጀምሩ ይኖራሉ።[ሳያገቡ የሚሞቱም አይታጡም።] ፠ በራስ መተማመን ማጣት    --> በአስተዳደግ እና በውሏችን በሚያጋጥሙን ነገሮች በብዛት በራስ መተማመናችን ከተወሰደ ፍቅር የሚባለውን ነገር በፍፁም መጀመር ይሳነናል። እያፈቀርን መጠየቅ ያቅተናል። ተጠይቀን በራስ መተማመናችን ስለሞተ አሻፈረኝ እንላለን።    --> ይህ ጉዳይ በጊዜ ሂደት የሚስተካከል ነውና ውሏችንን ልምድ ከሚሰጡን ሰዎች ጋር ብናደርግ የተሻለ ነው። ፠ ከሌሎች ጋ ራሳችንን ማነፃፀር    --> የሚያፈቅረውን ሰው በሌላ የተቀማ ይህን ስሜት ሊረዳ ይችላል። ማፍቀርነን። ስለማልችል እኮ ነው ጥሎኝ የሔደው ስለዚህ ሌላ ማፍቀር አልችልም በሚል ፍርሀት እጮኝነት የማንጀምር ብዙ    --> ይህን ለማስወገድ ባለፈው ህይወታችሁ የገጠማችሁ ሰው ስላላፈቀራችሁ እንጂ እናንተ ማፍቀር ስላልቻላችሁ እንዳላጣችሁት ለራሳችሁ ንገሩ። ራሳችሁን ሁኑ። ፠ ፍርሀትን ለማስወገድ ማድረግ ያለባችሁ ትልቁ ነገር #ፀሎት ነውና " ሳትታክቱ ፀልዩ!'       #ጨረስኩ! #መልካም_ሰንበት። #ሼር ⬇️ ይቀላቀሉን ⬇️   •√ Christian Mindset •√    @christian_mind_set    @christian_mind_se
539
3
| #ስለምፈራ | 🤔ፍርሀት ምክንያት ይፈልጋል።አናስተውለው ይሆናል እንጂ ብዙ ጊዜ የምንፈራቸው ነገሮች ምክንያት አላቸው።አንዳንድ ምክንያቶች በጊዜ ሒደት ያደጉ ሲሆኑ አንዳንዶቹ ደግሞ እንደ ዱብዳ በህይወታችን ባስተናገድናቸው ገጠመኞች ይመነጫሉ። ዛሬ ግን ብዙ ጊዜ በቤተክርስቲያን ነው ያደኩት ቤተሰቦቼ አማኞች ናቸው ባዮችን[የኔ ቢጤዎችን] የሚያጋጥመንን አይነት ፍርሀት መዳሰስ ወደድኩ። እውነት ለመናገር ፍቅር አይፈራም ነገር ግን በዙርያችን ያስተዋልናቸው ተፋቃሪዎች[ጥንዶች] የሚያሳልፉት ነገር እጭኝነትን እንድንፈራ ያደርገናል። በነገራችን ላይ የፍርሀታችን ምንጭ ለእጮኝነት ካለን ትልቅ ክብር የተነሳ ከሆነ መልካም ነው። ምክንያቱም የእግዚአብሔር ቃል ሲናገር ጋብችቻ ክቡር ነው ይላል። ጋብቻ ክቡር ከሆነ ወደ ጋብቻ የሚመራን ጎዳና[እጮኝነትም] ክቡር ነው። እግዚአብሔር በseerious የሚያየውን ነገር እኛም ልክ እንደ ቃሉ አይተን ይህን ክቡር ተቋም ለማስተዳደር ጊዜዬ አልደረሰም ብለን ከፈራን መልካም። እኔ ያስተዋልኩት ግን የአንዳንዶቻችን ፍርሀት ጥግ ደርሶ እየጎዳን ነው። እጮኝነትን ብዙ ከመፍራታችን የተነሳ መልካም የምንለው አይነት የህይወት አጋር ያመለጠን ይኖረናል። ምክንያቱም ፈሪ ነንና የእጮኝነትን ምዕራፍ መጀመር አልፈለግንም። የፍርሀትን ክፋት ማስተዋል የሚችለው ብዙ ያጣ ነው። ለእጮኝነት ብሎም ለትዳር የሚፈልጉን በዙርያችን እንደ አሸን እያሉ ብሎም የፍቅር ጥያቄ እያጎረፉ ለፍርሀታችን ባርያ ስለሆንን ብቻ ማፍቀር እየፈለግን እንኳን እምቢ የምንል አለን። ፠ የዚህ ፅሑፍ አላማ እናንተን አደፋፍሮ ሁላችሁንም እጮኝነት ማስጀመር እንዳልሆነ እወቁ[ስለዚህ እምቢ ያልኩትን ሰው መልሼ እሺ ብለውስ ብላችሁ አታስቧ። ሆ. . .]። የፅሁፉ አላማ ፍርሀታችሁን ገድባችሁ በመጠን ኑሯችሁን እንድትቀጥሉ እና ጊዜው ሲደርስ የትዳር ምዕራፋችሁን እንድትጀምሩ ለማድረግ ነው። #ለምን_እንፈራለን? ፠ በዙርያችን ያሉ ሰዎች መጥፎ አሻራ ውስጣችን ስለሳሉ።    --> ብዙ ጊዜ ፍቅር እኮ የለም ሁሉም ሰው አስመሳይና የጥቅም ሰው ነው የሚል አቋም ካላችው ሰዎች ጋር የዋለ ሰው ሳያስበው ራሱን የፍርሀት ሰለባ ሆኖ ሊያገኝ ይችላል። ይህ ስሜት ሊጎዳ እና አመለካከታችንን ሊያበላሽ ስለሚችል እንደዚህ አይነት አቋም ካላቸው ሰዎች ራሳችንን እናርቅ።    --> የጥቅም ሰው እንዳለ ሁሉ ለፍቅር የሚኖር ሰው አለ።ስለዚህ በጅምላ በፍርሀት ልብ ከመጥላት በማስተዋል መመላለስ አዋቂነት ነው። ፠ የቤተሰብ አቋም ስለምንፈራ    --> በጣም እድለኛ የሆነ ልጅ ካልሆነ በስተቀር ከትዳር ጋር በተያያዘ  ጉዳይ ከቤተሰቡ ጋር በግልፅ እየተነጋገረ የሚያድግ እኛ ሀገር በጣም ጥቂት ናቸው። ቤተሰብ ከልጅነታችን ጀምሮ ያላነሳልንን ጉዳይ ጊዜ ጠብቆ ለአቅመ አዳም ወይም ለአቅመ ሔዋን ስንደርስ  መተዳደርያ ደንብ ይመስል ለወንዱ ሴት ልጅ አትቅረብ ለሴቷ ወንድ አትቅረቢ ይባላል።ቀስበቀስ ስለ ብሔር እየተነሳ ይመጣል።[ይሄ ነገር ግን እኛ ጋር እንደሚብስ ታውቃላችሁ አ?]።   --> በእንደዚህ አይነት አምባገነናዊ አስተዳደግ ያለፈ ሰው ባይፈራ ነው ሊገርመን የሚገባው።[ይህን ስል ግን ሁሉም ወላጅ ምክሩ መጥፎ ነው።ምክራቸውን አንስማ እያልኩ አይደለም።]   --> በእንዲህ አይነት ፍርሀት ውስጥ ያለን ካለን ከሌሎች ጋር በግልፅ በመነጋገርና በዚህ ዙርያ የተፃፉ መፅሐፍትን በማንበብ ፍርሀታችንን በማስወገድ አቋማችንን ማስተካከል እንችላለን። ፠ ስለእጮኝነት የሚያንፁ በቂ ግብዐት ስለሌለ    --> ስለ ክርስቲያናዊ የፍቅር ግንኙነት በሰፊው የሚዳስሱ ግብአቶችን ማጣታችን በራስ መተማመናችንን አሳጥተውናል። ከተሳሳተ ምንጭ የምናገኛቸው መረጃዎች ደግሞ ከቃሉ ጋር በሚፃረር እውቀት ሊያንፁን ይችላሉ። ፠ በተሳሳተ የፍቅር ግንኙነት ሰለባ መሆን    --> በፍቅር መጎዳት ትልቅ አሻራን በስነልቦናችን ሊያሳርፍ ይችላል። በዚህም ምክንያት ድጋሚ ያፈቀርኩትን ሰው ላጣው እችላለው በማለት በፍርሀት እንታሰራለን። ከ5 አመት በላይ በፍርሀት ዳግም እጮኝነት የማይጀምሩ ይኖራሉ።[ሳያገቡ የሚሞቱም አይታጡም።] ፠ በራስ መተማመን ማጣት    --> በአስተዳደግ እና በውሏችን በሚያጋጥሙን ነገሮች በብዛት በራስ መተማመናችን ከተወሰደ ፍቅር የሚባለውን ነገር በፍፁም መጀመር ይሳነናል። እያፈቀርን መጠየቅ ያቅተናል። ተጠይቀን በራስ መተማመናችን ስለሞተ አሻፈረኝ እንላለን።    --> ይህ ጉዳይ በጊዜ ሂደት የሚስተካከል ነውና ውሏችንን ልምድ ከሚሰጡን ሰዎች ጋር ብናደርግ የተሻለ ነው። ፠ ከሌሎች ጋ ራሳችንን ማነፃፀር    --> የሚያፈቅረውን ሰው በሌላ የተቀማ ይህን ስሜት ሊረዳ ይችላል። ማፍቀርነን። ስለማልችል እኮ ነው ጥሎኝ የሔደው ስለዚህ ሌላ ማፍቀር አልችልም በሚል ፍርሀት እጮኝነት የማንጀምር ብዙ    --> ይህን ለማስወገድ ባለፈው ህይወታችሁ የገጠማችሁ ሰው ስላላፈቀራችሁ እንጂ እናንተ ማፍቀር ስላልቻላችሁ እንዳላጣችሁት ለራሳችሁ ንገሩ። ራሳችሁን ሁኑ። ብቻ ምን አለፋችሁ ብዙ ምክንያት ሊዘረዘር ይችላል። የእናንተን @en_hakkore ላይ ፃፍ ብታደርጉልኝ ደስ ይለኛል። ፠ ፍርሀትን ለማስወገድ ማድረግ ያለባችሁ ትልቁ ነገር #ፀሎት ነውና " ሳትታክቱ ፀልዩ!'       #ጨረስኩ! #መልካም_ሰንበት። #ሼር ⬇️ ይቀላቀሉን ⬇️   •√ Christian Mindset •√    @christian_mind_set    @christian_mind_se
42
4
🥰የዘመናችን ሰማዕቱ ሚሲዮናዊ 🫡JOHN ALLEN CHAU 🫡ወገን እንዲህ ያለ ቆራጥ ወጣት በእኔ ዘመን ማየቴ አስገርሞኛል ቤተሰብ + ተጋበዙልኝ ⬇️ ይቀላቀሉን ⬇️   •√ Christian Mindset •√    @christian_mind_set    @christian_mind_se
503
5
🥰የዘመናችን ሰማዕቱ ሚሲዮናዊ 🫡JOHN ALLEN CHAU 🫡ወገን እንዲህ ያለ ቆራጥ ወጣት በእኔ ዘመን ማየቴ አስገርሞኛል ቤተሰብ + ተጋበዙልኝ ⬇️ ይቀላቀሉን ⬇️   •√ Christian Mindset •√    @christian_mind_set    @christian_mind_se
1
6
+4
没有文字...
473
7
@Gozilla_bot
47
8
+4
没有文字...
40
9
1
10
| #ከእኔ_ተማሩ |     😔 ክፍል_አራት 🫣አይኖቼን ስከፍት ራሴን ከአንድ ጠባብ የሆጽፒታል ክፍል ተኝቼ  አገኘው።ምን እንደተፈጠረ ሳሰላስል የድንጋጤ እና የፍርሀት ጩኸት አሰማው። ማመን ተሳነኝ ምን አይነት ስሜት እንደሚሰማኝ እንኳን አላውቅም። ነገር ግን ውስጤ አንድ ነገር ብቻ ይለኛል " ቸኮልሽ. . . ቸኮልሽ" አዎ ቸኩያለሁ ነገሮች በጥልቀት አላጠናሁም። እኔ የታዬኝ ጓደኞቼ አግብተው ቆሜ መቅረቴ እንጂ ነገሮችን ማጤን ላይ አልነበረም። እኔ የተሰማኝ እናቴ በየጊዜው የምታሰማኝ የእሮሮ ድምጽ እንጂ እውነት አልነበረም። ሌላው ቀርቶ ቤተሰቦቼ ከሀገር ውጪ ናቸው ስል ሌላ ጣጣ ከምፈጥር ብዬ ችላ አልኩት። ነገር ግን ቤተሰቦችሁ ከሀገር አልወጡም ከእነሱ በስራ ምክንያት ራቅ ብሎ ወደ እኛ መጥቶ እንጂ። ግን እኮ አፈቅረዋለሁ፣ላጣው አልፈልግም ፍላጎቴ ግን ምንም ለውጥ ማምጣት አልቻለም። #የባሌ_ሚስት ሚስኪንነቱን ተጠቅማ ብታሰቃየውም፣ መልካምነቱን ተጠቅማ ብታማርረውም ፍላጎቴ ግን ከእጇ ፈልቅቆ ማውጣት አልቻለም። ህመሜን የሚያብሰው ታዲያ " የኔ ውድ በጣም ይቅርታ እባክሽ ማሪኝ።ያደረኩትን ሁሉ ያደረኩት ከእሷ ጋር በነበረኝ ምስቅልቅል ባለ ህይወት ምክንያት ነው። ያን ስቃዬን ለመርሳት ስል ነው የቀረብኩሽ።ይህ ሁሉ የሚገባሽ ሴት ግን አልነበርሽም። ይቅርታ አድርጊሊኝ" የሚል ተማፅኖ ነበር። "ይቅርታ ኸ. . . ይህወቴን ስላመሰቃቀልከው ይቅርታ ጠየክ? ሆዴ ውስጥ ያለው እኩ ልጅክ ነው። ባሌ የኔ ብዬ እጠራክ ነበር ነገር ግን የሌላ ባል ሆነክ አገኘሁክ። ምንም ማትረባ በድን አድርገኸኛል።" ስቅስቅ ብዬ አልቅሼ ውዴን ሸኘሁት። የተሰባበረውን ውስጤን ታዲያ ማከም ለእኔ ቀላል አልነበረም።ሴት ልጅ ወልጄ "አስቴር" ብዬ ጠራኋት። ሙሉ በሙሉ ባይሆንም ትላንትናዬን እየረሳው መጣሁ።አካሔዴ ተለወጠ ከምንም በላይ ከጌታ ጋር እና ከቃሉ ጋር ጊዜ መውሰድ ጀመርኩ።አሁን ቢያንስ የምኖርላት ልጄ አለች።ብዙ መፀለይ ልማዴ ነበር እና ከምንም በላይ ያስደስተኝ ጀመር። ታሪኬን ለማሳጠር ከረጅም ጊዜ በኋላ ጌታ መልካም ሰው ሰጠኝ ጌታን የሚያገለግል አላማ ያለው መልካም ሰው ነው።አመጣጡ ሌላ ታሪክ ቢሆንም ግን ጌታ በደንብ መርቶት እንደነበር እርግጠኛ ነኝ። ትላንትናዬን እንዳስብ ፈፅሞ አያደርግም።አንድ ወንድ ልጅ ወለድን አሁን አንድ ወንድ እና አንድ ሴት በጠቃላይ ሁለት ልጆች አሉን። "ጌታ እንዳገባሽ መርቶኝ ነው" ያለኝ ቃሉ እውነት እንደሆነ ዛሬ ላይ ተረዳሁ።ያ ምስቅልቅል ያለው ህይወቴ ዛሬ መስመር ይዟል። ዛሬ ላይ ይህን ታሪኬን ስናገር አላፍርበትም።ምናልባት አንድ ሴት እንደኔ የምትሰቃይ ትኖራለች። የተሰባበሩ ልቦች እንዲጠገኑ ፈልጋለሁ። ስለዚህ በየትኛውም አይነት ነገር ውስጥ ብትሆኑ ተስፋ መቁረጥን እንደ አማራጭ አትውሰዱ።ይልቅ ክርስቶስን እያያችሁ ሸክክማችሁን ቀለል ወደሚያደርግ ማንነቱ ስር ራሳችሁ እያዋረዳችሁ ነገን ተመልከቱ። ሰላማችሁ ይብዛ። #አለቀ ባለ ታሪካችንን ከልብ እናመሰግናለን ከተጠቀማችሁበት comment ላይ ሀሳባችሁን አስቀምጡልን reaction እንዳትረሱ ------------------------------------- ⬇️ ይቀላቀሉን ⬇️   •√ Christian Mindset •√    @christian_mind_set    @christian_mind_se
522
11
| #ከእኔ_ተማሩ |          #ክፍል_3               😏አልዋሽም ሚስቱ የሆንኩ ያክል ተሰማኝ። ለምን ይህን ሁሉ እንክብካቤ እንዳሳየኝ ከብዙ የአብሮነት ጊዜ በኋላ ጠየኩት። በአጭር ቃል "ስለማፈቅርሽ ነው።" ነበር ያለኝ። እሱ በሰላሳዎቹ አጋማሽ ሲሆን ብዙ ነገሩ እኔም እንዳፈቅረው አደረገኝ። በስጦታ እና በእንክብካቤ ጎርፍ ያጥለቀልቀኝ ጀመር። የህልሜን ሰው ያገኘው መሰለኝ። በጣም በተጣበበ ጊዜ እንኳን እኔን ማግኘት አይሰለቸውም ነበር። በአጭር ጊዜ ውስጥ ከእርሱ ጋር በጀመርኩት የፍቅር ግንኙነት ደስተኛ ነበርኩ።የብዙ ሴቶች ምርጫ ሊያሟላ የሚችል ወንድ ለእኔ ለሚስኪኗ በማዘጋጀቱ በየእለቱ ሳልታክት አመሰግነዋለው። ከሶስት ወር የእጮኝነት ጊዜ በኋላ ለመጋባት እና በአንድ ጣርያ ስር ፍቅራችንን ለማጣጣም ተስማማን። ለቤተሰቦቼ ይህን ሀሳባችንን ስናሳውቅ የብዙ ጊዜ ፀሎታቸው እንደተመለሰ ተረድተው ለሰርጋችን መዘጋጀት መጀመር እንደሚፈልጉ አሳወቁን  የቤተሰብ ትውውቁም በአጭር ጊዜ ቢሆን ጥሩ እንደሚሆን አሳወቁን። በመሀል ግን የቅርብ ዘመዶችሁ ከሀገር ውጪ እንደሆኑ እና በዚህ ምክንያት እንዳላስቸግራቸው ቀለል አድርገን ሰርጋችንን አድርገን ሲመጡ የቅልቅል ጊዜ ብናዘጋጅ ብሎ ሀሳብ አቀረበልኝ። በጣም አጨቃጫቂ ቀናቶችን ካሳለፍን በኋላ ግን እንዳላጣው ስለፈራው ለቤተሰቦቼ አሳመንኩ። ሰርጉም እንዳይንዛዛ ባለው መሰረት ተጋባን። ዳግም ብቸኝነቴን ፈርቼ ቤተሰቦቼ ባሰቡልኝ መንገድ ባይሆንም ደስስ የሚል ጊዜ አሳለፍን። ከስድስት ወር በኋላ ባባዬ[የባሌ የቤት ውስጥ መጠርያ ነው] ዘምዶቼ የሚላቸውን ጥቂት ሰዎች ሰብስቦ የቤተሰብ ትውውቅ አደረግን። ለቤተሰብ የሚሰጠው ጥሎሽ ተሰጠ እንደ ባልና ሚስት በፍቅር በደስታ መኖር ጀመርን። ከባባዬ ጋር አንድ ላይ መኖር ከጀመርን በኋላ ያስተዋልኩት የአክስቱ ልጅ እንደሆነች ሁሌ የሚነግረኝ እና ያለማቋረጥ የምትደውልለት እሱም ከማናገር ይልቅ ብዙ ጊዜ መልሼ እደውልልሻለሁ ብሎ ስልክ የሚዘጋባት አንዳንዴ ደግሞ በለሆሳስ ድምፅ የሚያናግራት ሳራ ናት። በሌላ ነገር ልጠረጥረው አስብና መልካምነቱ እና የፀሎት ህይወቱ ትዝ ብሎኝ ከንቱ ስጋት ነው ብዬ እተዋለሁ። እኔ ሁሉንም ነገሩን እወድለታለሁ። ላጣው አልፈልግም ማሰቡን እንኳን ሊያሳብደኝ ይደርሳል። በቃ በፍቅር መኖር ጀመርን ደስታችን እንከን አልነበረውም። የትምህርት ጊዜዬን እንደጨረስኩ ነፍሰጡር እንደሆንኩ አወኩ። ሌላ ደስታ ሌላ ሰላም ሌላ የመኖሬን ምክንያት ልጅ ላገኝ እንደሆነ ሳውቅ ጌታ አዋቂ ነው የሚል ዜማ በውስጤ ያለማቋረጥ ማንጎራጎር ጀመርኩ። ቆይ ማን አለ እንደ እኔ ያለ የታደለ? ከላይ የተሰጠኝንን ደስታ እያጣጣምኩ  ታዲያ አንድ ቀን በራችን ተንኳኳ። ከባባዬ ጋር ሳሎናችን ቁጭ ብለን እየተጫወትን ነበር። በሩን ሊከፍት ያመራው ባሌ አንድ በማውቀው ነገር ግን በአካል ባላገኘሁት ሰው ስም አስደነገጠኝ። ከቤታችን በር ላይ የቆመችው የአክስቱ ልጅ ሳራ ነበረች። "ሳራ" የሚል የባባዬ ጥሪ ከተቀመጥኩበት ባላስተዋልኩት ስሜት አስነሳኝ። ብድግ ከማለቴ በፊት ግን የሚያስገርም ድርጊት አየው። ባሌ ሌላ ቃል ከመናገሩ በፊት ሳራ በጥፊ መታችው። በጣም ጮኸችበት ግራ የሚያጋባ ትዕይንት ማየቴ አስደነገጠኝ። " ማርቆስ እውነት ነው የምሰማው? አግብተሀል?" ብላ ጠየቀችው እንባ እየተናነቃት። "  እውነት ከሆነ ዛሬ ወይ አንተ ትገድለኛለክ አልያም እኔ እገድልሀለው።" የሚል ቃላት አስከተለች። "ቆይ ምንድነው የማየው ጭራሽ አርግዛልሀለች? በእውነት በቁሜ ነው የገደልከኝ።  ቆይ ይህን ሁሉ ጊዜ እንኔን ልጆቼን ጥለክ ለምን ጠፋክ? ስንጠብቅክ ነበር እኮ።" ድንገት ምድር ተሰንጥቃ ስትውጠኝ ተሰማኝ የማየው የምሰማው ህልም በሆነ ብዬ ተመኘው። ምናልባትም እየቀለዱብኝም ነው ብዬ አሰብኩ። ባባዬን ስመለከተው ግን ያ የማውቀው ሞገሱ የለም። በድንጋጤ ኩምሽሽ ብሏል። " እኔ የሚገባኝ ይሄ ከሆነ ፈጣሪ ያንተንም ከላይ ሆኖ ይፍረድብክ።" እያለቀሰች እየጮኸች መራገም ቀጠለች። ድንገት ገፍትሮ ሊያስወጣት እየሞከረ "አንቺ ነሽ እኔን የገፋሽኝ አንቺ ነሽ ሰላም እንዳላገኝ ያደረግሽኝ። አሁን ግን ደስተኛ ስለሆንኩ ዳግም አትበጥብጪን።" " አንቺ ሁሉ ነገርሽ ሰላም የሚነሳ ነበር ምንም አታስቢልኝም ነበር አሰመሳይ ነሽ እያለ ከቤታችን እያስወጣት " አሁን ግን ይህችን የምትመለከችያትን መልካም ሴት ስላገባው አትበጥብጪን። ብዙ ሰላም ያገኘሁት ከእሷ ጋር ስሆን ነውና ራቂ።" አላት። ነገሮች ድራማ እንዳልነበሩ የተረዳሁት ይሄኔ ነው። የምውጠው ምራቅ የመረኝ ጀመር የምተነፍሰው አየር ሳይሆን ገዳይ መርዝ መስሎ ታየኝ ያለሁበት ጠፋኝ። አይኑ በጣም ቀልቷል ሰውነቱ ይንቀጠቀጣል ድንገት ግን ተዝለፍልፌ ወደኩ። ይቀጥላል. . . ---------------------------------- 🤔ቤታችን እየቀዘቀዘ ነው መሰለኝ  reaction እና comment እየታየ አይደለም 😎ቤተሰብ + ⬇️ ይቀላቀሉን ⬇️   •√ Christian Mindset •√    @christian_mind_set    @christian_mind_se
392
12
| #ከእኔ_ተማሩ |     ¶Part-2 ለኔ እንዲህ አይነት ንክኪ የመጀመርያዬ ነበር።አጓጉል ቦታ ሲነካካኝ በሚገርም ሁኔታ ያ ነብር የሚያደርገኝ ባህርዬ በከፊል ጠፍቶ ለመረጋጋትም ለመቆጣትም እየሞከርኩ " ይቅርታ ምን ልታደርገኝ እየሞከርክ ነው? ሌላ ነገር ውስጥ እያስገባኸኝ እኮ ነው።" " ታዲያ ቤቴ ድረስ በእንዲህ አይነት ሙድ መተሽ ምን እንዳደርግሽ. . . ቆይ ምን ፈለግሽ ከዚህ ሌላ?" በዚህ መሀል ሲቃ ጉሮሮዬን ሲያፍነው እና የሆነ ስሜት ሲወረኝ ተሰማኝ " ስለዚህ ቤትህ ድረስ የመጣሁት ከአንተ ጋር ለመተኛት እና ራሴን ለማርከስ ይመስልሀል? በጣም ታሳዝናለህ ግን አልፈርድብህም ይቅርታ አድርግልኝ" ብዬ በንዴት ተናገርኩ። ከምን አይነት ፈተና ውስጥ እንዳመለጥኩ ከቤቱ ወጥቼ ሔድኩ። እንዲህ አይነት አስቀያሚ ፀባይ እንዳለው ባውቅ ቤቱ ድረስ አልሔድም ነበር። እኔ የማውቀው እሱ በውጭ የሚያሳየንን የማስመሰል ህይወት ነበር። ይህን ስል ግን ሁሉም መሪዎች እንደሱ ናቸው እያልኩ አይደለም። ነገር ግን እንዲህ አይነት ሰው ጋር መሔድ ከብቸኝነት መላቀቅያ መንገድ አይሆንም። ይህ ከገጠመኝ በኋላ ፍቅረኛዋ ቤት ሄዳ የእንቅልፍ መድሀኒት ከመጠጥ ጋር ተሰቷት የተደፈረች ሴት ታሪክ ትዝ አለኝ። ጥርጣሬ ውስጣችሁ መጫር አልፈልግም ቤተክርስቲያን እንደ ሆስፒታል ናት አንዳንድ በሽተኞች ለህክምናቸው ቶሎ ምላሽ ሲሰጡ የአንዳንዶች በሽታ ግን ብዙ መድሀኒት እንኳን ሊፈውሰው አይችልም። አሁን የገጠመኝን አይነት እድል ዳግም ላለመፍጠር ወሰንኩ።ሌላው ቢቀር ሴት ጓደኞችን ለመፍጠር አሰብኩ። እድሜዬ 30 ገባ ነገር ግን የፍቅር ግንኙነት[እጮኝነት] እስካሁን የለም። የትምህርት ጊዜ ጨርሼ ለመንግስት የነፃ አገልግሎት ከምሰጥበት ለእረፍት ወደ ቤተሰቦቼ ለመጓዝ በእንባ ታጅቤ እቃዬን ሸከፍኩ። ምን ማድረግ እንዳለብኝ እንኳን ሳላውቅ ወደ አባቴ ቤት ጉዞ ጀመርኩ። ቤተሰቦቼ ጋር እየኖርኩ ለመስራት በአቅራብያችን ስራ ብፈልግ እንኳን ምንም ማግኘት አልቻልኩም። እግዚአብሔር ፈፅሞ የረሳኝ መሰለኝ። አንዳንድ ወንዶች ቤተሰቦቼ ጋር እያለው የትዳር ጥያቄ ያቀርቡልኝ ነበር ነገር ግን እኔ መስፈርት ብዬ ካስቀመጥኩት ነገር ጋር አይጣጣሙም። አንዳንዶች ደግሞ ለጊዜያዊ ስሜት ይፈልጉኛል። ፈፅሞ የፍቅር ስሜት ከውስጤ እየመነመነ መጣ። በጣም ከመጨነቄ የተነሳ ፆም ፀሎት ይዤ አውቃለሁ። ብቸኝነቴ ግን በጣም ያስጨንቀኝ ጀመር። መልክ ስለሌለኝ አይደለም ባል ያጣሁት። ራሴን በጣም እጠብቃለሁ። በየጊዜው ግን የእናቴ " መቼ ነው እንደ ጓደኞችሽ ተሰብስበሽ ወግ አሳይተሽኝ አያት የምታደርጊኝ?" የሚል ምክር ሊያሳብደኝ ይደርሳል። ትዕግስት አጣው በየጊዜው ጓደኞቼ ያገባሉ።ኸረ አግብተው ሁለት የወለዱም አሉ። ሁል ጊዜ አለቅሳለሁ ልቤ ይሰበራል ይቆስላል ውስጤ። እግዚአብሔር ለምን ድምፄን ላለመስማት ጆሮውን እንደ ደፈነ አልገባ አለኝ። የማደርገውን ባጣ የራሴን ዋጋ ከፍ ለማድረግ ሌላ ማስተርስ ዲግሪ በቢዝነስ ማኔጅመንት ለመስራት ወሰንኩ። አንድ ቀን ከአድካሚ ውሎ በኋላ እቤት ገብቼ ለመጋደም ስሮጥ አንድ ሌክቸር ወደእኔ ቀርቦ ጥቂት አናገረኝ። " የሆነ ኮንፍረንስ አለ እና ልጋብዝሽ ፈልጌ ነው።" አለኝ። ትንሽ አንገራገርኩ ነገር ግን በነጋታው ፈቃደኛ እንደሆንኩ ነገርኩ። መቼም ከአንድ ሰው ጋር ቸርች መሄድ ችግር ያለው አይመስለኝም። ደግሞ ባል ለማግኘትም እንዲህ አይነት ቦታ የተሻለነው። ውስጤ ብዙ አይነት ሀሳብ ይመላለስ ጀመር። ለሁለት በተቀጣጠርንበት ቀን ከዶ/ሩ ጋር ወደ ፕሮግራሙ አቀናን ለእኔ ያሳየኝ አክብሮት በጣም ደስ ይል ነበር ከብዙ ሰው ጋር አስተዋወቀኝ።አልዋሽም ሚስቱ የሆንኩ ያክል ተሰማኝ። ለምን ይህን ሁሉ እንክብካቤ እንዳሳየኝ ከብዙ የአብሮነት ጊዜ በኋላ ጠየኩት። በአጭር ቃል "ስለማፈቅርሽ ነው።" ነበር ያለኝ። እሱ በሰላሳዎቹ አጋማሽ ሲሆን ብዙ ነገሩ እኔም እንዳፈቅረው አደረገኝ። በስጦታ እና በእንክብካቤ ጎርፍ ያጥለቀልቀኝ ጀመር። የህልሜን ሰው ያገኘው መሰለኝ። ይቀጥላል...... 🤔ቤታችን እየቀዘቀዘ ነው መሰለኝ reaction እና comment እየታየ አይደለም 😎ቤተሰብ + ⬇️ ይቀላቀሉን ⬇️   •√ Christian Mindset •√    @christian_mind_set    @christian_mind_se
398
13
| #ከእኔ #ተማሩ |      ክፍል-1 🙌የህይወቴ ምዕራፍ ትምህርት ስለሆነኝ ታሪኬን ላጫውት ወደድኩ።ይህን ታሪክ ያነበበ እኔ የሰራሁትን ስህተት እንዲደግም አልፈልግም።ብዙ ጊዜ ከሰው ሳይሆን ከስህተታችን መማር ነው የሚቀናን ነገር ግን አንዳንድ ስህተቶች ከባድ አሻራ በህይወታችን ያሳርፋሉ።በእግዚ አብሔር ታምነው ነገራችውን የሚጠብቁ ታጋሽ እና ከስፍራቸው ዞር ባይሉ መልካም ነው። እኔ በአስተዳደጌ መንፈሳዊ ናቸው ብዬ የማስባቸውን ጠበቅ አድርጌ የዤ በራሴ መስመር ነበር ያሳለፍኩት። እድሜዬ የእግዚአብሔር እንደሆነ እና እራሴን በንፅህና ለእርሱ የማኖር ሰው ነበርኩ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቴን ስጀምር አስታውሳለው በዙርያዬ ያሉ እኩዮቼ የወንድ ጓደኛ ይዘው ነበር። እኔ ግን አላማዬ አይደለም ቤዬ እጮኛ ከመያዝ ትምህርቴ ላይ አተኩር ነበር። እነሱን የሚያስደስታቸው ነገር እኔ ጋር ዋጋ የላቸውም። በቃ እኩዮቼ የሚያድደርጉትን ነገር እጠላለው። ወንድ ልጅ ፈፅሞ አልቀርብም።ትዝ ይለኛል አንድ ቀን ትምህርት ቤት አንድ ወንድ እየተከታተለኝ " ቆንጂዬ እንዴት ነሽ?" እያለ ሲያስጨንቀኝ። ድምፁን ልስማ እንጂ ማን እንደሆነ መልኩ ምን እንደሚመስል እንኳን አላየሁትም። ልጁ ግን ከኋላዬ ዞር ሊል አልቻለም።"እሙዬ. . ." የሚሉ እና ብዙ አይነት የለከፋ ቃላቶችን ሲያዘንብ ውሀ ነበር የሆንኩት።ልቤ በአፌ ሊወጣ ምንም አልቀረውም።ድንገት ከኋላ እጄን ሲይዘኝ እና "መልሽሊኝ እንጂ ቆንጆ" የሚል ድምፅ በአንድነት ተሰማኝ።በጣም ነበር የደንበርኩት ማንም ወንድ እንኳን ሊቀርበኝ በስነ ስርዐት አውርቶኝ አያውቅም።እጁ ሲነካኝ ይሁዳ ክርስቶስን የካደውን ያክል ክህደት እንደፈፀምኩ ያክል በደለኝነት ተሰማኝ።በጣም የሚገርመኝ እንደ ዮሴፍ ሮጬ ላምልጥ የሚል ሀሳብ ውስጤ መጥቶ ከእጁ ተስፈንጥሬ የአጭር ርቀት ሯጭ ነበር የሆንኩበት። ያ ልጅ በእኔ በጣም ተገርሞብኛል ብዬ አስባለሁ ኸረ እኔ ራሴ ድርጊቴ ገርሞኛል። ይህን የነገርኳችሁ ምን ያክል ቁጥብ እና እራሴን ከለም ነገር እንደማርቅ ለማሳወቅ ያክል ነው። ከቤተክርስቲያን እና ከቤተሰቦቼ  የተማርኩት  ህይወቴ እንዳይበላሽ ከወንድ ልጅ እንድርቅ ስለነበር አትፍረዱብኝ። ለወንድ ልጅ የተከፈተ በር በህይወቴ አልነበረም። ስለእጮኝነት ተሳስቼ እንኳን ማሰብ አቆምኩ።ምክንያቱም ሀጢያት መስሎ ስለሚሰማኝ። የመሰናዶ ትምህርቴን ስጨርስ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገባ ውጤት ስላላመጣው በአከባቢዬ ባለ የቴክኒክ እና ሙያ ኮሌጅ ተቀላቀልኩ። በዛ food scince and technology አጠናው። ውጤቴ አሪፍ ነበርና ከቁጭቴ ጋር ተደምሮ መሻቴ ሰምሮ በመንግስ ዩኒቨርሲቲ የመማር ሌላ እድል አገኘው።በዚህ መሀል የህይወቴ አካሄድ ከዚህ በፊት ራሴን ካለማመድኩት በላይ የታጠረ ሆነ። በጊቢ ቆይታዬ ከመማርያ ክፍል፣ከላይብሬሪ፣ከፌሎሺፕ እና ከዶርም ውጪ ሴት ጓደኞጭ እንኳን የማፍራት እድል አልነበረኝም።በቃ ዲፕሎማዬ ወደ ዲግሪ ዲግሪዬ ማስተርስ እየወለደ ጊዜ ከነፈ።ዘግይቼ ያስተዋልኩት እና ቤተሰቤ እና ቤተክርስቲያኔ ያልነገሩኝ እድሜዬም ከጊዜ ጋር እንደሚከንፍ ነበር። ትምህርቴን ስጨርስ እድሜዬ ወደ 30 ቀርቦ ነበር። ይህን ጊዜ ነበር እስከዛ ትዝ ብሎኝ የማያውቀው የትዳር ጉዳይ ማሳሰብ የጀመረኝ። መፈቀርን፣ማግባትን፣መውለድን ውስጤ መጠማት ጀመረ።ነገር ግን አቅጣጫ የሚጠቁመው አጣ።ከምገልፀው በላይ ነበር የተቸገርኩት የብቼኝነቴ ጥቅ ውስጤ የሚፈሰውን የደም ጅረት ድምፅ ያሰማኝ ነበር። ይህ ስሜቴ ታዲያ አንድ ቀን ለከባድ አደጋ ሊዳርገኝ ነበር።ነገሩ እንዲህ ነው የሚያማክረኝ ሰው ስፈልግ አንድ ያገኘሁት በፌሏችን መሪ የነበረ ሰው ነበር። ቀጥታ የብቸኝነት ስሜቴን ይዤ ወደሚኖርበት አመራው።መንፍሳዊ ሰው ነው ብዬ ስለማስብ ምንም መጥፎ ነገር አላሰብኩትም።በር ከፍቶ ካስገባኝ በኋላ የሚበላ ነገር ካቀራረበልኝ በኋላ ስለ ደህንነቴ ተየቀኝ። "ሰላም ነኝ አልኩት።" ነገር ግን መረበሼ እና ብቸኝነቴ ፊቴ ላይ በግልፅ ይታያል። ይህን ስላየመሰለኝ "ምን ተፈጠረ?" እያለ ከተቀመጠበት ወደ እኔ የተጠጋው። ድንገት ግን ያ የማውቀው መንፈሳዊ ሰው ተለወጠብኝ።የማይሆን ቦታ ይደባብሰኝ ጀመር። ይቀጥላል... ♻️ #Share ⬇️ ይቀላቀሉን ⬇️   •√ Christian Mindset •√    @christian_mind_set    @christian_mind_se
384
14
| #የባሌ_ሚስት |      ክፍል-1 የህይወቴ ምዕራፍ ትምህርት ስለሆነኝ ታሪኬን ላጫውት ወደድኩ።ይህን ታሪክ ያነበበ እኔ የሰራሁትን ስህተት እንዲደግም አልፈልግም።ብዙ ጊዜ ከሰው ሳይሆን ከስህተታችን መማር ነው የሚቀናን ነገር ግን አንዳንድ ስህተቶች ከባድ አሻራ በህይወታችን ያሳርፋሉ።በእግዚ አብሔር ታምነው ነገራችውን የሚጠብቁ ታጋሽ እና ከስፍራቸው ዞር ባይሉ መልካም ነው። እኔ በአስተዳደጌ መንፈሳዊ ናቸው ብዬ የማስባቸውን ጠበቅ አድርጌ የዤ በራሴ መስመር ነበር ያሳለፍኩት። እድሜዬ የእግዚአብሔር እንደሆነ እና እራሴን በንፅህና ለእርሱ የማኖር ሰው ነበርኩ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቴን ስጀምር አስታውሳለው በዙርያዬ ያሉ እኩዮቼ የወንድ ጓደኛ ይዘው ነበር። እኔ ግን አላማዬ አይደለም ቤዬ እጮኛ ከመያዝ ትምህርቴ ላይ አተኩር ነበር። እነሱን የሚያስደስታቸው ነገር እኔ ጋር ዋጋ የላቸውም። በቃ እኩዮቼ የሚያድደርጉትን ነገር እጠላለው። ወንድ ልጅ ፈፅሞ አልቀርብም።ትዝ ይለኛል አንድ ቀን ትምህርት ቤት አንድ ወንድ እየተከታተለኝ " ቆንጂዬ እንዴት ነሽ?" እያለ ሲያስጨንቀኝ። ድምፁን ልስማ እንጂ ማን እንደሆነ መልኩ ምን እንደሚመስል እንኳን አላየሁትም። ልጁ ግን ከኋላዬ ዞር ሊል አልቻለም።"እሙዬ. . ." የሚሉ እና ብዙ አይነት የለከፋ ቃላቶችን ሲያዘንብ ውሀ ነበር የሆንኩት።ልቤ በአፌ ሊወጣ ምንም አልቀረውም።ድንገት ከኋላ እጄን ሲይዘኝ እና "መልሽሊኝ እንጂ ቆንጆ" የሚል ድምፅ በአንድነት ተሰማኝ።በጣም ነበር የደንበርኩት ማንም ወንድ እንኳን ሊቀርበኝ በስነ ስርዐት አውርቶኝ አያውቅም።እጁ ሲነካኝ ይሁዳ ክርስቶስን የካደውን ያክል ክህደት እንደፈፀምኩ ያክል በደለኝነት ተሰማኝ።በጣም የሚገርመኝ እንደ ዮሴፍ ሮጬ ላምልጥ የሚል ሀሳብ ውስጤ መጥቶ ከእጁ ተስፈንጥሬ የአጭር ርቀት ሯጭ ነበር የሆንኩበት። ያ ልጅ በእኔ በጣም ተገርሞብኛል ብዬ አስባለሁ ኸረ እኔ ራሴ ድርጊቴ ገርሞኛል። ይህን የነገርኳችሁ ምን ያክል ቁጥብ እና እራሴን ከለም ነገር እንደማርቅ ለማሳወቅ ያክል ነው። ከቤተክርስቲያን እና ከቤተሰቦቼ  የተማርኩት  ህይወቴ እንዳይበላሽ ከወንድ ልጅ እንድርቅ ስለነበር አትፍረዱብኝ። ለወንድ ልጅ የተከፈተ በር በህይወቴ አልነበረም። ስለእጮኝነት ተሳስቼ እንኳን ማሰብ አቆምኩ።ምክንያቱም ሀጢያት መስሎ ስለሚሰማኝ። የመሰናዶ ትምህርቴን ስጨርስ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገባ ውጤት ስላላመጣው በአከባቢዬ ባለ የቴክኒክ እና ሙያ ኮሌጅ ተቀላቀልኩ። በዛ food scince and technology አጠናው። ውጤቴ አሪፍ ነበርና ከቁጭቴ ጋር ተደምሮ መሻቴ ሰምሮ በመንግስ ዩኒቨርሲቲ የመማር ሌላ እድል አገኘው።በዚህ መሀል የህይወቴ አካሄድ ከዚህ በፊት ራሴን ካለማመድኩት በላይ የታጠረ ሆነ። በጊቢ ቆይታዬ ከመማርያ ክፍል፣ከላይብሬሪ፣ከፌሎሺፕ እና ከዶርም ውጪ ሴት ጓደኞጭ እንኳን የማፍራት እድል አልነበረኝም።በቃ ዲፕሎማዬ ወደ ዲግሪ ዲግሪዬ ማስተርስ እየወለደ ጊዜ ከነፈ።ዘግይቼ ያስተዋልኩት እና ቤተሰቤ እና ቤተክርስቲያኔ ያልነገሩኝ እድሜዬም ከጊዜ ጋር እንደሚከንፍ ነበር። ትምህርቴን ስጨርስ እድሜዬ ወደ 30 ቀርቦ ነበር። ይህን ጊዜ ነበር እስከዛ ትዝ ብሎኝ የማያውቀው የትዳር ጉዳይ ማሳሰብ የጀመረኝ። መፈቀርን፣ማግባትን፣መውለድን ውስጤ መጠማት ጀመረ።ነገር ግን አቅጣጫ የሚጠቁመው አጣ።ከምገልፀው በላይ ነበር የተቸገርኩት የብቼኝነቴ ጥቅ ውስጤ የሚፈሰውን የደም ጅረት ድምፅ ያሰማኝ ነበር። ይህ ስሜቴ ታዲያ አንድ ቀን ለከባድ አደጋ ሊዳርገኝ ነበር።ነገሩ እንዲህ ነው የሚያማክረኝ ሰው ስፈልግ አንድ ያገኘሁት በፌሏችን መሪ የነበረ ሰው ነበር። ቀጥታ የብቸኝነት ስሜቴን ይዤ ወደሚኖርበት አመራው።መንፍሳዊ ሰው ነው ብዬ ስለማስብ ምንም መጥፎ ነገር አላሰብኩትም።በር ከፍቶ ካስገባኝ በኋላ የሚበላ ነገር ካቀራረበልኝ በኋላ ስለ ደህንነቴ ተየቀኝ። "ሰላም ነኝ አልኩት።" ነገር ግን መረበሼ እና ብቸኝነቴ ፊቴ ላይ በግልፅ ይታያል። ይህን ስላየመሰለኝ "ምን ተፈጠረ?" እያለ ከተቀመጠበት ወደ እኔ የተጠጋው። ድንገት ግን ያ የማውቀው መንፈሳዊ ሰው ተለወጠብኝ።የማይሆን ቦታ ይደባብሰኝ ጀመር። ይቀጥላል... 👍 ግን ማየት ወደድን። ♻️ #Share ⬇️ ይቀላቀሉን ⬇️   •√ Christian Mindset •√    @christian_mind_set    @christian_mind_se
1
15
😍መላኪያ @cms_help_me
😍መላኪያ @cms_help_me
347
16
A big day😊 የዛሬ 20 ዓመት በዚህ ቀን እንደተወለድኩ ተነግሮኝ ይህንን ቀን እየጠበቅኩ በየዓመቱ አከብራለሁ። ዛሬ 20ኛዬን እያከበርኩ መሆኑ ነው😊 የልደት ቀኔን ሳከብር አዘውትሬ የማስበው ስለ ሁለት ነገሮች ነው። የመጀመሪያው የመስበው ነገር፣ የእግዚአብሔርን ምሕረት ነው። የዘማሪ ኢላሻ "እግዚአብሔር መልካም ነው ሥሜ ነው" የሚለው አገላለጽ የእኔን ሕይወት በሚገባ ይገልጻል ብዬ አምናለሁ። ለኔ ለሐጥያተኛው የበዛው የእግዚአብሔር ምሕረት እኔ comprehend ለማድረግ ከምችለው በላይ ነው። ምሕረቱ እንደ ምደር ተሸክሞ እንደ ሰማይ ከቦኝ እነዚህን ዓመታት አሻግሮኛል። በእኔ ላይ ያልሆነ ነገር ግን በክርስቶስ ሥራ ላይ ብቻ የተመሠረተ ምሕረቱን እየተነፈስኩ ዛሬን ለማየት በቅቻለሁና ይህንን በምህረቱ ባለጠጋ የሆነውንን አምላክ አመሰግናለሁ። ብቻ እንዲህ ነው ብዬ መተረክ የማልችለው የእግዚአብሔር በጎነት የበዛልኝ ሰው ነኝ። ማይክ ጨብጬ ብታዩኝ፣ ወይም ደግሞ ስለ እኔ አንዲት ጥሩ ምስክርነት ብትሰሙ እንድታስቡ ምፈልገው ይህንን የተሸከመኝን ምህረት እንጂ የእኔ ተሰባሪ ሸክላነት ከፊታችሁ እንዲሰወር አልፈልግም። ስደክም ሳይለቀኝ፣ ሳፈገፍግ ሳይሸሸኝ፣ እምነት ሲጎለኝ ሳይተወኝ እስከዛሬ እየደገፈ እዚህ ያደረሰኝ ቸሩ መድሀኒዓለም ስሙ ይክበር። ሌላ ምን ይባላል ከምስጋና በቀር!! ሁለተኛው የማስበው ነገር፣ እግዚአብሔር በእኔ ሕይወት ያለውን ታላቅ ዓላማ ነው። ደካማነቴን ጠንቅቄ ባውቅም፣ ነገር ግን ምሕረቱ በእኔ ሕይወት የጀመረውን መልካሙን ስራ ወደ ፍጻሜ እንደሚያደርስ እርግጠኛ እንድሆን አድርጎኛል። ወደዚህ ምድር ሲያመጣኝ እና የተለያዩ በሮችን ሲከፍትልኝ በእኔ ሕይወት ሊሰራ ላለው ታላቅ ስራ እያዘጋጀኝ እንደሆነ አምናለሁ። እግዚአብሔር በቸርነቱ ለብዙዎች በረከት ሊያደርገኝና ራሱን በእኔ ሊያከብር ወደዚህ ምድር እንዳመጣኝ አውቃለሁ። ታዲያ በየዓመቱ በዚህ ቀን ትልቁ ልመናዩ ሊሰራብኝ ለፈለገው ነገር እረሴን አሳልፌ እሰጠው ዘንድ በጸጋው እንዲያስችለኝ ነው። ዛሬም የምጠይቀው ይህንኑ ነው፣ እኔን ከሁሉ የማንስ ደካማውን ልጁን በጸጋው ደግፎ ሊሰራብኝ ለፈለገው ነገር እንዲያኖረኝ እና እሱ የማይጠቀምበት የሚባክን ጊዜ በሕይወቴ ውስጥ እንዳይኖር ነው። ⬇️ ይቀላቀሉን ⬇️   •√ Christian Mindset •√    @christian_mind_set    @christian_mind_se
8
17
#MDN_BIBLE_VERSE “አንተን ተስፋ የሚያደርጉ አያፍሩም፤ በከንቱ የሚገበዙ ያፍራሉ።” — መዝሙር 25፥3 #አያፍሩም 〽️aranatha Digital Network @Maranatha_MDN @Mara
#MDN_BIBLE_VERSE “አንተን ተስፋ የሚያደርጉ አያፍሩም፤ በከንቱ የሚገበዙ ያፍራሉ።” — መዝሙር 25፥3 #አያፍሩም 〽️aranatha Digital Network @Maranatha_MDN @Maranatha_MDN2
374
18
👋ሰላም ለእናንተ ይሁን ስለጨነቀኝ ነው እባካችሁ ሃሳባችሁን አጋሩኝ  R እባላለሁ የረጅም ግዜ የልጅነት ጓደኛ አለኝ almost 15 አመት አስቆጥረናል በቤተክርስቲያን አብረን እናገለግላለን ለእኔ ጓደኛዪ ብቻ አይደለም ወንድሜም ጭምር ነው በጣም ነው የማምነው ሚስጥረኛዪም ጭምር ነው 😒 እናም ፍቅረኛ አለችኝ በጣም ነው የምወዳት እሷም አብራን ነው የምታገለግለው  ፍቅር ከጀመርን 2 ዓመት ሆኖናል በአቅራቢያችን ያሉ ሰዎች ያውቃሉ ብሎም እናቴንም አስተዋውቂያታለሁ ብቻ በአጭሩ በጣም እንዋደድ ነበር የማውቀው ግን በቅርብ የስልኳ screen አስቸግሮ ላሰራላት sim አውጥታ ስልኳን ሰጥታኝ ነበር ስልኩን ካሰራው በኋላ message ከፍቼ ሳይ ከዚህ በፊት የተላላከችውን message ሳነብ ከገዛ ጎደኛዪ ጋር የፍቅር ግንኙነት እንደ ጀመረች ቁጥር ስፍር የሌለው message ተመለከትኩ ያየውትን ማመን ከብዶኝ ከዛም delete አድርጌ ምንም እንደማያውቅ ሰው  ያየውትን ማጣራት ስጀምር እውነት ሆኖ አገኘውት 😞 እንዴት ጎደኛዪ እንደሆነ እያወቀች እንዲ ታደርጋለች? እሱስ ቢሆን ፍቅረኛዪ እንደሆነች  እያወቀ እንዴት? እኔ ለእነሱ ክፉ ሰው አይደለሁም ለምን እንዲህ ጨከኑብኝ? የሚል ጥያቄ አእምሮዪን ሊያፈነዳው ነው ከባድ የበቀል ሀሳብም ተቋጣጥሮኛል 😢አሁን ልቤ በከባድ ስብራት እና በሀዘን ውስጥ ነው ያለው ግራ ገብቶኛል የልጅነት ጎደኛዪን ወንድሜን አለመታመን ብሎም የፍቅረኛዪ ክህደት መቋቋም ከብዶኝ ዝም ብዪ ሁለቱም ላለማግኘት ስልኬን ዘግቼ አለሁ ስለዚህ ወንድሞቼ የእናንተ እርዳታ ያስፈልገኛል ግን በእኔ ቦታ ብትሆኑ ምን ታደርጋችሁ? 🙏ሃሳባችሁን comment ላይ አስቀምጡለት ⬇️ ይቀላቀሉን ⬇️   •√ Christian Mindset •√    @christian_mind_set    @christian_mind_se
491
19
🙄 "በእኔ ቦታ ቢሆኑ " መርሀ ግብራችን ከብዙ ቆይታ በኋላ ተመልሷል እንግዲህ ሀሳባችሁን ለመሰንዘር ተዘጋጁ😊
🙄 "በእኔ ቦታ ቢሆኑ " መርሀ ግብራችን ከብዙ ቆይታ በኋላ ተመልሷል እንግዲህ ሀሳባችሁን ለመሰንዘር ተዘጋጁ😊
522
20
☺️እስቲ አንድ ያልተለመደ መዝሙር           እናድምጥ  (🧎‍♂‍➡️ደግሞ እየሰማን  ትንሽ አብረን በፀሎት እንተንፍስበት)            😌እኔ ወድጄዋለሁ
532