ch
Feedback
የትምህርት መረጃዎች

የትምህርት መረጃዎች

前往频道在 Telegram

በትምህርት ዙሪያ ትኩረቱን ያደረገ ገፅ

显示更多
249
订阅者
无数据24 小时
无数据7 天
无数据30 天

数据加载中...

吸引订阅者
七月 '24
七月 '24
+25
在0个频道中
六月 '24
+20
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+19
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+23
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+13
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+15
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+252
在1个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
30 七月+1
29 七月0
28 七月0
27 七月0
26 七月+1
25 七月0
24 七月0
23 七月0
22 七月+2
21 七月0
20 七月+1
19 七月+1
18 七月+1
17 七月0
16 七月0
15 七月0
14 七月+4
13 七月+2
12 七月0
11 七月0
10 七月+1
09 七月+1
08 七月+2
07 七月0
06 七月+3
05 七月+1
04 七月+1
03 七月+1
02 七月+1
01 七月+1
频道帖子
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#AddisAbaba " ፈተናው በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል " - የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ በአዲስ አበባ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የ2016 ዓ.ም ከተማ አቀፍ ፈተና በሰኔ ወር መጀመ
+1
#AddisAbaba " ፈተናው በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል " - የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ በአዲስ አበባ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የ2016 ዓ.ም ከተማ አቀፍ ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል፡፡ ከተማ አቀፍ የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ፈተና ትምህርት ሚኒስቴር በሚሰጠው አቅጣጫ መሰረት በዚህ ዓመት በሰኔ ወር መጀመሪያ ላይ እንደሚሰጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ገልጿል። በዚህም በአዲስ አበባ ለ6ኛ ክፍል 86,691 ተማሪዎች እንዲሁም ለ8ኛ ክፍል 88,028 ተማሪዎች በከተማ አቀፍ ፈተናው ይቀመጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ አሳውቋል። #ኢዜአ @tikvahuniversity

2
" ብሔራዊ መውጫ ፈተናውን ሁሉም በላቀ ውጤት አልፈዋል። ... 70% የማዕረግ ምሩቃን ናቸው " - አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በነገው እለት የካቲት 9 ቀን 2016 ዓ/ም 249+1
" ብሔራዊ መውጫ ፈተናውን ሁሉም በላቀ ውጤት አልፈዋል። ... 70% የማዕረግ ምሩቃን ናቸው " - አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በነገው እለት የካቲት 9 ቀን 2016 ዓ/ም 249 #የህክምና_ዶክተሮችን እንደሚያስመርቅ አሳውቋል። ከነዚህ ተመራቂዎች መካከል 70 በመቶ የማዕረግ ምሩቃን ናቸው። የብሔራዊ የመውጫ ፈተናውን ደግሞ ሁሉም ተመራቂዎች (100%) በላቀ ውጤት አልፈዋል። ከዚህ በተጨማሪ ነገ 22 ተማሪዎች በአንስቴዥያ የህክምና ዘርፍ የሚመረቁ ይሆናል። ትምህርት ሚኒስቴር ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️ https://t.me/Tmhrt_Minister https://t.me/Tmhrt_Minister
191
3
#ETHIOPIA የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበላይ ጠባቂ አባቶች ዛሬ መግለጫ አውጥተዋል። መግለጫቸው ፤ በአውሮፓ ኅብረት እና በአፍሪካ፣ በካሪቢያንና በፓስፊክ ሀገራት መካከል የተፈረመውንና+3
#ETHIOPIA የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበላይ ጠባቂ አባቶች ዛሬ መግለጫ አውጥተዋል። መግለጫቸው ፤ በአውሮፓ ኅብረት እና በአፍሪካ፣ በካሪቢያንና በፓስፊክ ሀገራት መካከል የተፈረመውንና የሳሞአ ስምምነት በመባል የሚታወቀውን የንግድና የኢኮኖሚ አጋርነት ስምምነት የተመለከተ ነው። ጉባኤው ስምምነቱ ተካተውበታል ያላቸውን ጎጂ ሀሳቦች በዝርዝር አስፍሯል። ከነዚህም መካከል ፦ - በስምምነቱ አንቀፅ 36.2 ላይ የተጠቀሰው የወሲብና የተዋልዶ ጤናና መብቶች" ("Sexual and Reproductive Health and Rights") የሚለው ሐረግ በቀጥታ ፦ * #ከግብረሰዶም መብቶች፤ * ከፆታ መቀየር፤ * ከውርጃ፤ * ሁሉን አቀፍ የወሲብ ትምህርትና ግልሙትናን ሕጋዊ ከማድረግ በቀጥታ የተያያዘ መሆኑ በአውሮፓ ፓርላማና በዓለም የጤና ድርጅት የመረጃ ምንጮች ላይ በግልፅ መቀመጡ፤ - በስምምነቱ የአፍሪካ ፕሮቶኮል አንቀፅ 40.6 ላይ በአህጉሪቱ ለሚገኙ ልጆችና ታዳጊዎች ሁሉን አቀፍ የወሲብ ትምህርት (Comprehensive Sexuality Education) የተባለ እጅግ አደገኛ ኢግብረገባዊና ልቅ የወሲብ ትምህርት እንዲማሩ አስገዳጅ መሆኑ ለዚህም በዩኔስኮ የተዘጋጀውና እጅግ አደገኛ ይዘት እንዳለው የተረጋገጠው መተግበርያ "International Technical Guidance on Sexuality Education” በስም ተጠቅሶ መቀመጡ፤ - የፆታ ትንኮሳን (gender based violence) ማስቀረት በሚል በጣም አሻሚ የሆነ ግብረሰዶማዊ አስተሳሰቦችን ለማስረፅ እንዲረዳው በሰነዱ በበርካታ ክፍሎች ውስጥ " አካታች " (inclusive) በሚሉ ቃላት ተሸፍኖ እንዲገባ የተደረገ መሆኑ፤ - በበርካታ ሥፍራዎች የተጠቀሰው "Gender" የሚለው ቃል ወንድና ሴት ተብሎ እንደሚተረጎም በስምምነቱ በግልጽ ባለመቀመጡ ይልቁንም በርካታ ጾታዎች እንዳሉ በማስመሰል ሀገራትን የሚያደናግሩባቸው እንደ (sexual orientation እና gender identity)ን የመሳስሉ ግብረሰዶማዊ አስተሳሰቦችን የያዙ ዶክመንቶች በስም ተጠቅሰው በስምምነቱ ውስጥ መካተታቸው፤ - ስምምነቱ የወላጆችን መብት የሚጥስና የኢትዮጵያዊ ቤተሰብ እሴቶችን አደጋ ላይ የሚጥሉ አንቀፆችን የያዘ ስለመሆኑ በሰነዱ ላይ ከተደረገ የኤክስፐርቶች ጥልቅ ጥናት ተረድተናል...  የሚሉት ይገኙበታል። ጉባኤው በነዚህ እና ሌሎች ጎጂ ምክንያቶች ፦ ➡ መንግስት የሳሞአ የንግድና የኢኮኖሚ የአጋርነት ስምምነትን በርካታ ጎጂ ጎኖች እንዳሉት በማመን ከዚህ ስምምነት #ኢትዮጵያ ራሷን እንድታገልል በማድረግ መንግስታዊ ኃላፊነቱንና አደራውን በተግባር እንዲወጣ በአጽንኦት ጠይቋል። ➡ የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና በሥሩ ያሉ የሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች የስምምነት ሰነዱ ውስጥ በዝርዝር የቀረቡትን በተለይም ፦ ° ከሰብኣዊ መብቶች፣ ° ከወሲባዊና የተዋልዶ ጤናና መብቶች፣ ° ሁሉን አቀፍ የወሲብ ትምህርት፤ ° አካታችነት እና መሰል በሰነዱ የተካተቱ አንቀጾች ወይም ይዘቶች ከግብረሰዶማዊነትና ጾታን ከመቀየር እንዲሁም ከልቅ ወሲብና ከውርጃ ጋራ በቀጥታ ተያያዥነት ያላቸው ጽንስ ሃሳቦች መሆናቸውን በመረዳት ይህንን እጅግ አደገኛ ስምምነት ባለማጽደቅ ህዝባዊና ታሪካዊ አደራውን እንዲወጣ በአጽንኦት ጠይቋል። (ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል) ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም ስለ " ሳሞአ ስምምነት " ያዘጋጀው ሰፊ እና ዝርዝር ዘገባ በዚህ ይገኛል ፦ https://t.me/tikvahethiopia/84172 @tikvahethiopia
219
4
20 ሚሊዮን የሁለተኛ ደረጃ የመማሪያ መጻሕፍት ከሁለት ወራት በኋላ ለስርጭት ይደርሳሉ፡፡ - የትምህርት ሚኒስትሩ ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት አንድ መጻሕህፍ ለሁለት ተማሪ በሚል የዘንድሮ ዕቅድ ለማሳተ
20 ሚሊዮን የሁለተኛ ደረጃ የመማሪያ መጻሕፍት ከሁለት ወራት በኋላ ለስርጭት ይደርሳሉ፡፡ - የትምህርት ሚኒስትሩ ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት አንድ መጻሕህፍ ለሁለት ተማሪ በሚል የዘንድሮ ዕቅድ ለማሳተም 40 ሚሊዮን ዶላር ወጪ መደረጉን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡ መጻሕፍቱን ለማሳተም አገራዊ አቅም ባለመኖሩ ምክንያት ከተለያዩ ፕሮጀክቶች ድጋፍ በመጠየቅ የህትምት ሥራው እንደተከናወነ ገልፀዋል፡፡ ጨረታውን ያሸነፈው ድርጅት ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ጋር በመነጋገር በኢትዮጵያ በህትመት ዘርፍ ለመሰማራት መስማማቱንም የገለፁት ሚኒስትሩ፤ ድርጅቱ በቀጣይ ዓመት በኢትዮጵያ ሥራ ይጀምራል ብለዋል፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን https://t.me/Tmhrt_Minister https://t.me/Tmhrt_Minister
202
5
" ወይ የሆነ መፍትሄ ተወስዶ እንዲቆዩ አልተደረጉ ፤ ከሄዱ ደግሞ በስነሥርዓት እንዲሸኙ ማድርግ ይገባ ነበር " - ስሙ እንዲጠቀስ ያልፈለገ ዶክተር (በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሌክ+1
" ወይ የሆነ መፍትሄ ተወስዶ እንዲቆዩ አልተደረጉ ፤ ከሄዱ ደግሞ በስነሥርዓት እንዲሸኙ ማድርግ ይገባ ነበር " - ስሙ እንዲጠቀስ ያልፈለገ ዶክተር (በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሌክቸረር) በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ፤ ትላንት ምሽት 2:45 ሰዓት ገደማ ታጣቂዎች ተኩስ ከፍተው እንደነበር አንድ በተቋሙ ውስጥ በመምህርነት የሚሰራና ስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገ ዶክተር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቋል። " ከሰሞኑን በዩኒቨርሲቲው ጥሪ ተማሪዎች ገብተው ነበር " ያለው ይኸው ዶክተር ፤ ትላንት ምሽት በተማሪዎች ዶርም አካባቢ ታጣቂዎች ገብተው ከባድ ተኩስ ከፍተው ነበር ብሏል። " የተማሪዎች ዶርም አካባቢ ነው ከባድ ተኩስ እና ፍንዳታ የነበረው ፤ እኔ በወቅቱ ለሪሰርች ስራ ላይብረሪ ነበርኩ ፤ ተኩሱና ፍንዳታው የተሰማበት ትክክለኛ ሰዓት ደግሞ ምሽት 2:45 ላይ ነው " ሲል ገልጿል። " በኃላ ላይ ስንጠይቅ ታጣቂዎቹ ተማሪዎቹን ' እኛ እናተን ልንጎዳ አይደለም ግን ከነገ ጀምሮ ግቢውን ለቃችሁ እንድትወጡ ስለምንፈልግ ነው ' ብለዋቸዋል " ያለው ዶክተሩ ፤ " የነበረው ተኩስ ከ10 ደቂቃ በኃላ ከቆመ በኃላ እኛም ከላይብረሪ ወጥተን ወደየቤታችን ገባን " በማለት የትላንት ምሽቱን ሁኔታ አስረድቷል። " ዛሬ ከጥዋት ጀምሮ ተማሪዎች ሲሄዱ ነበር ፤ ይሄን መረጃ ለእናተ በምሰጥበት ወቅት (ከሰዓት ላይ) ብዙ ተማሪ ሻንጣውን ጭኖ ፣ እየጎተተ እየወጣ ነው " ሲል የገለፀው ዶክተሩ ፤ " እኔ እንዳየሁት አስተዳደር አካባቢ ያሉ ሰዎችም አላነጋገሯቸውም ፤ ተማሪዎቹ ሰብሰብ ብለው ነው በራሳቸው ሲሄዱ የነበሩት፤ ከስንት ጊዜ በኃላ እድሜያቸው እንዳይሄድ ብለው ለመማር የመጡ ተማሪዎች ወይ የሆነ መፍትሄ ተወስዶ እንዲቆዩ አልተደረጉ ፤ ከሄዱ ደግሞ በስነሥርዓት እንዲሸኙ ማደርግ ይገባ ነበር " ብሏል። " ተማሪዎች በዚህ መንገድ ከግቢ መውጣታቸው በጣም ስላሳሰበኝ ነው ይሄን ለናተ የምናገረው ፤ ትላንት ማታ ላይብረሪ ውስጥ የነበሩበት ሁኔታ አሳዛኝ ነበር ፣ ሲያልቅሱ ነበር ፤ አንዳንዶቹ ድምፅም ሰምተው የሚያውቁ አይደሉም ብቻ ያሳዝናል " ሲል ገልጿል። በህክምና ኮሌጁ ሌክቸረር የሆኑት እኚህ ዶክተር ፤ " ለተማሪዎች ስነልቦና የሚያነጋግራቸው አካል ሊኖር ይገባ ነበር ፣ ተረጋጉ የሚላቸው አካልም መኖር ነበረበት ፤ ከጥዋት ጀምሮ ይሄን መረጅ እስከሰጠሁበት ሰዓት ያነጋገራቸው አካል የለም ፤ የግቢ ጥበቃዎችም መሳሪያ ተነጥቀናል ምንም ማድረግ አልቻልንም ነው የሚሉት ፤ ብቻ ተማሪዎቹ መፍትሄ ቢፈልጋላቸው " ሲሉ ድምፃቸውን አሰምተዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ በዩኒቨርሲቲው በኩል ስለጉዳዩ ምን አይነት ምላሽ እንዳለ ለማወቅ ጥረት አድርጓል፤ ነገ ጥዋት ይቀርባል። @tikvahethiopia
173
6
#MondayMotivation ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ የኮግኒቲቭ ሳይንቲስት አበባ ብርሃን (ዶ/ር) በቅርቡ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰው ሰራሽ አሰተውሎት አማካሪ ሆና ተመርጣለች። አየርላንድ በሚገ
#MondayMotivation ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ የኮግኒቲቭ ሳይንቲስት አበባ ብርሃን (ዶ/ር) በቅርቡ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰው ሰራሽ አሰተውሎት አማካሪ ሆና ተመርጣለች። አየርላንድ በሚገኘው የትሪኒቲ ኮሌጅ የኮምፒውተር ሳይንስ እና ስታስቲክስ ትምህርት ክፍል መምህር እና ረዳት ፕሮፌሰር የሆነችው አበባ ብርሃን (ዶ/ር)፤ የሞዚላ ፋውንዴሽን ከፍተኛ አማካሪ በመሆን እያገለገለች ትገኛለች፡፡ ሳይንቲስቷ የቋንቋ፣ ሥነ-ልቦና፣ ፍልስፍና፣ ኮምፒውተር ሳይንስ፣ ሥነ-ሰብ እና ሰው ሠራሽ አስተውሎትን አጣምሮ የሚይዘው የኮግኒትቭ ሳይንስ ምሁር ብትሆንም በርካታ ምርምሮቿ በሰው ሰራሽ አስተውሎት(AI) ላይ ትኩረት የደረጉ ናቸው፡፡ አበባ ብርሃን (ዶ/ር) ባለፈው መስከረም የታይም መፅሔት የ2023 100 ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ዝርዝር ውስጥ መካተቷ ይታወሳል፡፡ ረዳት ፕ/ር አበባ ከባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪዋን በፊዚክስ ያገኘች ሲሆን፤ በሳይኮሎጂ እና በፍልስፍና የትምህርት ዘርፍ ሁለት የመጀመሪያ ዲግሪዎችን ከኦፕን ዩኒቨርሲቲ አግኝታለች። ሁለተኛ እና ሦስተኛ ዲግሪዋን በአየርላንድ በኮግኒቲቭ ሳይንስ ተከታትላለች። በትውልድ ሀገሯ ኢትዮጵያ በሙያዋ አስተዋፅኦ የማበርከት ዕቅድ እንዳላት የምትገልፀው ሳይንቲስቷ፤ ለዚህም ከአዲስ አበባ እና ከባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች ጋር አብራ መስራት መጀመሯን የዶቸቬለ ዘገባ ያሳያል። @tikvahuniversity
186
7
የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በአዲሱ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መሠረት ያደረገ የአሠልጣኞች ምዘና መስጠት ጀመረ፡፡ (ጥር 27/2016 ዓ.ም) የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስል+2
የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በአዲሱ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መሠረት ያደረገ የአሠልጣኞች ምዘና መስጠት ጀመረ፡፡ (ጥር 27/2016 ዓ.ም) የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በአዲሱ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መሠረት ያደረገ የአሠልጣኞች ምዘና በተለያዩ ሙያዎችና የምዘና ጣቢያዎች እየሰጠ መሆኑ ታውቋል፡፡ በተለያዩ የምዘና ጣቢያዎች እየተካሄደ ያለውን ምዘና አስመልክቶ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የምዘና ዘርፍ ሃላፊ የሆኑት አቶ ጋትዌች ቱት የምዘናውን ሂደት አስመልከቶ እንደገለጹት ምዘናው የሚካሄደው የቴክኒክና ሙያ ስልጠና የተከለሠበት ሁኔታ በመኖሩ እና የሙያ ብቃት ላይ መመዘን ተገቢ በመሆኑ ምዘናው ለአሠልጣኞች እየተሰጠ መሆኑን አሳውቀዋል፡፡ የሙያ ብቃት ፓሊሲ ሲቀየር እና የሙያ ደረጃ ሲከለስ አሰልጣኞች ሁሌም በምዘናው ስርዓት የሚያልፋበት አግባብ ቀድሞም የነበረ አሰራር መኖሩን ጠቅሰው ተመዛኞች በምዘናው ብቁ ካልሆኑ ክፍተታቸውን በስልጠና እያሻሻሉ በድጋሚ ምዘናው እንደሚሰጣቸው ገልጸዋል፡፡ እየተካሄደ ያለው የምዘና ሂደትም ጥሩ እንደነበረ እና ለተመዛኞች ቀድሞ ገለፃ በማድረግ ዝግጁ እንዲሆኑ ጥረት መደረጉን ተናግረዋል፡፡ የባለስልጣኑ የቴ/ሙ/ብ/ዝ/አ/አሰጣጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ራሔል ማሞ በበኩላቸው እንደገለጹት በቴክኒክና ሙያ ስልጠና የሚሰለጥኑ ሠልጣኞች በአዲሱ የሙያ ደረጃ መሰረት ስልጠና እየተሰጣቸው በመሆኑ በተመሳሳይም የአዲሱን የሙያ ደረጃ መሠረት አድርገው ስልጠና የሚያሰለጥኑ አሠልጣኞች በአዲሱ የሙያ ደረጃ ምን ያህል ብቁ እንደሆኑ ምዘናው እየተሰጣቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር https://t.me/Tmhrt_Minister https://t.me/Tmhrt_Minister
172
8
#ተራዘመ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአዲስ እና የሬሜዲያል ተማሪዎችን መግቢያ ቀን #ላልተወሰነ ጊዜ አራዘመ። ዩኒቨርሲቲው የተማሪዎችን የመግቢያ ቀን ያራዘመው የመግቢያ ቀኑ ሊደርስ 3 ቀን ሲቀረው ነው።+1
#ተራዘመ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአዲስ እና የሬሜዲያል ተማሪዎችን መግቢያ ቀን #ላልተወሰነ ጊዜ አራዘመ። ዩኒቨርሲቲው የተማሪዎችን የመግቢያ ቀን ያራዘመው የመግቢያ ቀኑ ሊደርስ 3 ቀን ሲቀረው ነው። ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም አዲስ ለተመደቡ የጀማሪ መርሐግብር (Freshman) ተማሪዎች እና ለአቅም ማሻሻያ (Remedial) መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም በ2015 ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ (Remedial) መርሐግብር ወስደው የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ከጥር 21 እስከ 23/2016 ዓ.ም ምዝገባ እንዲያደርጉ ጥሪ አስተላልፎ ነበር። ነገር ግን ምዝገባው ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙንና ወደፊት ጥሪ እስኪደረግ ተማሪዎች በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርቧል። ተቋሙ ለምን የመግቢያ ቀኑ እንደተራዘመ የሰጠው ማብራሪያ የለም። በሌላ በኩል ፤ በዘንዘልማ ካምፓስ ሰሞኑን ማታ ማታ ሲቪል የለበሱ ሰዎች ተኩስ ከፍተው መስተዋላቸውን ተማሪዎቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል። አንድ የዘንዘልማ ካምፓስ ተማሪ ጥር 15 ቀን 2016 ዓ/ም ምሽት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል፣ በግቢያቸው ተኩስ ተከፍቶ እንደነበር ገልጿል። በአካባቢው የቦንብ ፍዳታም እንደነበር ጠቁሟል። ይኸው ተማሪ " በዘንዘልማ ካምፓስ ተኩስ አዲሳችን አልነበረም " ሲል ገልጾ ከትላንት በስቲያ በአጥር ዘለው የገቡ አካላት ጥይት እየተኮሱ እስከ ዋና መግቢያ በር መሄዳቸውን ጠቁሟል። " የገባነው ‘ግቡ’ ተብሎ ነው፤ ብዙ ተማሪ የለም። ወደ 100 ብንሆን ነው " ሲልም አክሏል። ተኩስን ኖርማል ሲቪል ልብስ የለበሱ ሰዎች መክፈታቸውን ነው የተናገረው። ጥር 16 ቀን 2016 ዓ/ም በተጨማሪ ማብራሪያ የሰጠ አንድ የግቢው ተማሪ ፤ በዘንዘልማ ያለው ሁኔታው ስለሚያሰጋ ወደ ዋናው ካምፓስ መሄዱንና የቀሩት ጓደኞቹ በሁኔታው መጨነቃቸውን እንደገለፁለት ተናግሯል። " እስከ 18 ድረስ ግቢውን ለቃችሁ ውጡ " የሚል ወረቀቶችም መበተኑን ከጓደኞቹ ዘንድ እንደሰማ በመግለፅ ያለንበትን ሁኔታ የሚመለከተው አካል ይወቅልን ብሏል። የዩኒቨርሲቲው ሁነኛ አካል ጉዳዩን በተመለከተ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ፤ ጉዳዩን #እንዳልሰሙና አጣርተው ምላሽ እንደሚሰጡ ቢገልጹም፣ በድጋሚ ሲደወልና የፅሑፍ መልዕክት ቢላክላቸውም ምላሽ ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም። ዘገባውን የላከው የአ/አ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ነው። @tikvahethiopia
225
9
#ኢትዮጵያ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ዘንድሮ በመላ ሀገሪቱ የ " ኬጂ " ተማሪዎች እንግሊዝኛ ቋንቋ እየተማሩ አይደለም። የመዋዕለ ህጻናት ተማሪዎች " ኤ፣ ቢ፣ ሲ፣ ዲ… " ን በዜማ መቁጠር፣ " ኤ+1
#ኢትዮጵያ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ዘንድሮ በመላ ሀገሪቱ የ " ኬጂ " ተማሪዎች እንግሊዝኛ ቋንቋ እየተማሩ አይደለም። የመዋዕለ ህጻናት ተማሪዎች " ኤ፣ ቢ፣ ሲ፣ ዲ… " ን በዜማ መቁጠር፣ " ኤ ፎር አፕል፣ ቢ ፎር ቦል… " እያሉ ቃላት መመሥረትም አቁመዋል። ከዚህ ዓመት ጀምሮ " ስፖክን ኢንግሊሽ " እና " ኢንግሊሽ ሊትሬቸር " ከ " ኬጂ " ተማሪዎች የትምህርት ዓይነቶች ውስጥ ተሰርዘዋል። እንደ ቀድሞው በአማርኛ ሂሳብ፤ በእንግሊዝኛ " ማትስ " እያሉ የቁጥሮችን አጠራር በሁለት ቋንቋ መሸምደድም ቀርቷል። የዘንድሮ የ " ኬጂ " ተማሪዎች ለአካባቢ ሳይንስ እና ለ " ጄኔራል ሳይንስ " ሁለት ደብተር አይዙም። በአራት ዓመታቸው " ነርሰሪ " የሚገቡት ህጻናት፣ በ6 ዓመታቸው ከ " ዩ ኬጂ " ሲመረቁ የሚያውቁት ብቸኛ የፊደል ገበታ የአፍ መፍቻ ቋንቋቸውን እንዲሆን ተደርጓል። ልጆችን እንግሊዝኛ በማስተማር ተመራጭ የሆኑት የግል መዋለ ህጻናት ከዚህ ዓመት ጀምሮ ሁሉንም ትምህርት የሚሰጡት በአካባቢው የአፍ መፍቻ ቋንቋ ብቻ ነው። በአዲሱ የትምህርት ሚኒስቴር አሠራር መሠረት ተማሪዎች እንግሊዝኛ ቋንቋን እንደ አንድ ትምህርት መማር የሚጀምሩት #አንደኛ_ክፍል ሲደርሱ ነው። ከዚህ ዓመት ጀምሮ መተግበር የጀመረው ሥርዓተ ትምህርት ህጻናት የሚማሩትን ትምህርት በተለያዩ የትምህርት ዓይነቶች (ሰብጀክት) አይከፋፍልም። የኬጂ ተማሪዎች እንደ ቀድሞው ሂሳብ፣ አማርኛ ወይም አካባቢ ሳይንስ የሚባሉ የትምህርት ዓይነቶች አይኖሯቸውም። በትምህርት አይነቶች ፋንታ ህጻናቱ የሚማሩት " ጭብጦችን " ነው። ለምሳሌ፤ የመጀመሪያ ዓመት የመዋለ ህጻናት ተማሪዎች ስድስት ጭብጦችን ይማራሉ። ከእነዚህ ጭብጦች ውስጥ፦ * ስለ እኔ፣ ስለ ቤቴ እና ስለ ቤተሰቦቼ * ትምህርት ቤቴ እና አካባቢዬ የሚሉት ይገኙበታል። የኬጂ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ከሚማሯቸው ጭብጦች ውስጥ ደግሞ ፦ * ዋሊያ * ህዋ * ተክሎች እና መጓጓዣ ተጠቃሽ ናቸው። በአዲሱ ካሪኩለም መሠረት ህጻናቱ እንደ ቀድሞው አብዛኛውን ጊዜያቸውን ክፍል ውስጥ ቁጭ ብለው ከሰሌዳ እና ከደብተር ጋር እንዲፋጠጡ አይደረግም። ዘንድሮ የኬጂ ተማሪዎች የሚማሩባቸው ዋነኛ መንገዶች ጨዋታ፣ መዝሙር እና ተረት ናቸው። በአዲሱ ካሪኩለም የኬጂ ተማሪዎች እንግሊዝኛ እንዲማሩ አይደርግም። በእንግሊዝኛ ምንም ነገር የለም። ሁሉም ነገር በአፍ መፍቻ ቋንቋ ይሰጣል። የኬጂ ትምህርት ይዘት መቀነስ ያላስደሰታቸው ወላጆችም ያሉ ሲሆን ተማሪዎች ከአቅማቸው በታች እንዲማሩ እያደረገ ነው ብለዋል። በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የግል ትምህርት ቤቶችም ከወላጆች ቅሬታ እየተቀበሉ መሆኑን የአዲስ አበባ የግል ትምህርት ቤቶች አሠሪዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት አቶ አበራ ጣሰው አሳውቀዋል። የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ካሪኩለሙ በዝግጅት ላይ በነበረበት ወቅት የትምህርት ይዘቱ መቀነሱን እና የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርት መውጣቱን በተመለከተ ማኅበሩ ተቃውሞ አስተያየት መስጠቱንም አስታውሰዋል። የቅድመ አንደኛ ሥርዓተ ትምህርትን ካዘጋጁ ባለሙያዎች አንዱ የሆኑት ዶ/ር ታደሰ ጃለታ ፤ " ቤተሰብ ልጁ እንግሊዝኛ ከቻለ፣ ፊደል ከቆጠረ ወይም መደመር ከቻለ ተምሯል፣ አድጓል ብሎ ያስባል። በህጻናት ደረጃ ትምህርት እርሱ አይደለም " ብለዋል። ያንብቡ ፦ https://telegra.ph/BBC-AMAHRIC-01-24 Credit - #BBCAMAHRIC @tikvahethiopia
201
10
#WolaitaSodoUniversity በ2016 ዓ.ም ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።+1
#WolaitaSodoUniversity በ2016 ዓ.ም ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። አጠቃላይ ገለፃ ጥር 25/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን ትምህርት ጥር 27/2016 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል። ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፡- ➢ የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➢ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➢ የ12ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➢ ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ። @tikvahuniversity
157
11
ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የሚቀመጡ የመጀመሪያ ዲግሪ ተፈታኞች የሚፈፅሙትን የአገልግሎት ክፍያ እስክ ጥር 25/2016 ዓ.ም ድረስ ገቢ እንዲያደርጉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል፡፡
ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የሚቀመጡ የመጀመሪያ ዲግሪ ተፈታኞች የሚፈፅሙትን የአገልግሎት ክፍያ እስክ ጥር 25/2016 ዓ.ም ድረስ ገቢ እንዲያደርጉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል፡፡ ሚኒስቴሩ ጥር 14 ቀን 2016 ዓ.ም በጉዳዩ ላይ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የላከው ሰርኩላር ከላይ ተያይዟል፡፡ ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
173
12
በ2016 ዓም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ላይ የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች ተወስኗል በ2016 ዓ.ም. በሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና የሚሰጡ የትምህርት አይነቶችን በሁለቱም ዘርፎች ስድስት፡ ስድ
በ2016 ዓም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ላይ የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች ተወስኗል በ2016 ዓ.ም. በሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና የሚሰጡ የትምህርት አይነቶችን በሁለቱም ዘርፎች ስድስት፡ ስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሆኑ እንደሚከተለው ተወስኗል፡፡ ከተፈጥሮ ሣይንስ (Naturals) - English - Maths - Biology - Physics - Chemistry - SAT (Aptitude) ከማህበራዊ ሣይንስ (Socials) - English - Maths - History - Economics - Geography - SAT (Aptitude) የፈተና አወጣጡን በተመለከተ ከኢኮኖሚክስ በስተቀር ፈተናው የሚወጣው፡ - ከ9ኛ-11ኛ በነባሩ /በአሮጌው ስርአተ ትምህርት እና - 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርአተ ትምህርት ይሆናል:: የኢኮኖሚክስ ፈተና ብቻ ከ12ኛ ክፍል ብቻ ፈተናው ይዘጋጃል። ምንጭ፡ ትምህርት ሚኒስቴር ለክልል ትምህርት ቢሮ ከላከው የተወሰደ
690
13
#MOEትግራይG12 የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ። በትግራይ ክልል በተሰጠው የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና በቀጥታ ወደ ዩኒቨርስቲ የሚያስገባ የመግብያ ነጥብ ያገኙ ተማሪዎች የተመደቡበትም ዩኒቨርስቲ+1
#MOEትግራይG12 የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ። በትግራይ ክልል በተሰጠው የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና በቀጥታ ወደ ዩኒቨርስቲ የሚያስገባ የመግብያ ነጥብ ያገኙ ተማሪዎች የተመደቡበትም ዩኒቨርስቲ በ፦ 1.Website: https://result.ethernet.edu.et 2.TelegramBot: @moestudentbot ላይ መመልከት ይችላሉ ተብሏል። በትግራይ ክልል በኮቪድ ወረርሽኝ እንዲሁም በአስከፊው ደም አፋሳሽ ጦርነት ምክንያት ፈተናቸውን መውሰድ ያልቻሉ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በዚህ ዓመት መፈተናቸው ይታወሳል። በአጠቃላይ ፈተናው ላይ ከተቀመጡት ከ9000 በላይ ተማሪዎች 73.09 በመቶ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች እና 51.38 በመቶ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት አምጥተዋል። በአጠቃላይ በክልሉ 66.96 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶና በላይ ውጤት በማምጣት የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ አግኝተዋል። የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️ ትምህርት ሚኒስቴር https://t.me/Tmhrt_Minister https://t.me/Tmhrt_Minister
208
14
没有文字...
231
15
没有文字...
206
16
ተማሪዎች ለመሄድ ስጋት አለብን ቢሉም ዩኒቨርስቲዎቹ ደግሞ ለመቀበል እየተዘጋጀን ነው ብለዋል፡፡ ከጸጥታ አካላት ጋር በመነጋገር እና በመቀናጀት እየተሰራ በመሆኑ ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጁ ነን ሲሉ
ተማሪዎች ለመሄድ ስጋት አለብን ቢሉም ዩኒቨርስቲዎቹ ደግሞ ለመቀበል እየተዘጋጀን ነው ብለዋል፡፡ ከጸጥታ አካላት ጋር በመነጋገር እና በመቀናጀት እየተሰራ በመሆኑ ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጁ ነን ሲሉ በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ለአሐዱ አስታውቀዋል፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን ከጥር 1 ጀምሮ እንዲጠሩ እና እንዲገቡ ማለቱ የሚታወቅ ነው፡፡ አሐዱም በክልሉ ባለው ወቅታዊ የፀጥታ ችግር ምክንያት ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ያስችላል ወይ ሲል የወሎ እና የደብረ ብርሃን ዩንቨርሲቲን ጠይቋል፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው መሰረት ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅቶችን አጠናቀን ጨርሰናል ሲሉ የወሎ ዩንቨርሲቲ ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ዶ/ር ብርሀን አሰፋ ተናግረዋል፡፡ በጥር 6 እና 7 ነባር ተማሪዎችን ለመቀበል ከፀጥታ አካላት ጋር በመነጋገርና በመቀናጀት እየተሰራ ነው ያሉ ሲሆን ዩኒቨርሲቲውም በፌዴራል ፖሊስ እየተጠበቀ በመሆኑ ተማሪዎችን መቀበል እንችላለን የሚል ምላሽ ነው የሰጡት፡፡ የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ህዝብ ግንኙት ኃላፊ አቶ አህመድ መሀመድ በበኩላቸው ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅታችን አጠናቀናል #በቅርቡም ጥሪ እናደርጋለን ብለዋል ፡፡ የክልሉ የሰላም ሁኔታ አስቸጋሪ ቢሆንም መንግስት ባስተላለፈው መልዕክት መሰረት ግን የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን አከናውነናል ሲሉ ነው የገለጹት፡፡ ተማሪዎች በአማራ ክልል ውስጥ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ለመሄድ ስጋት እንዳደረባቸው በተደጋጋሚ ቅሬታ የሚያስነሱ ሲሆን ወላጆችም በተመሳሳይ በክልሉ ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት ያለምንም ዋስትና ለመላክ ስጋት ላይ ነን በማለት ቅሬታቸውን ማሰማታቸው አይዘነጋም፡፡ [ዘገባው የአሐዱ ሬዲዮ ነው] ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
220
17
#Update ትምህርት ሚኒስቴር በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ከጥር 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 2 ሳምንታት ትምህርት ይጀምራሉ ማለቱ ይታወሳል። ይህ ተከትሎ አንዳንድ ተቋማት ለተማሪዎቻቸው ጥሪ አድርገዋል። ጥሪ ካደረጉት ውስጥ አንዱ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ነው። ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለነባር እና አዲስ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎቹ ባደረገው ጥሪ ፤ የ1ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርት ተማሪዎች እንዲሁም የ3ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ነባር መደበኛ እና የማታ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ከጥር 15-17/2016 ዓ.ም ወደ ተቋማቸው እንዲገቡ ብሏል። በ2016 ዓ.ም አዲስ የተመደቡ (Freshman፣ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች እንዲሁም በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርት ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ያላቸው ተማሪዎ ከጥር 21-23/2016 ዓ.ም ወደ ተቋማቸው እንዲገቡ ጥሪ አድርጓል። የወልድያ ዩኒቨርሲቲ የመደበኛ መርሐግብር ተማሪዎቹ የ2016 ዓ.ም የመግቢያ ጊዜ ጥር 6 እና 7/2016 ዓ.ም መሆኑን ገልጿል። በዚህ ጥሪ መሰረት ፤ ነባር የ2ኛ እና የ3ኛ ዓመት ተማሪዎች፣ በ2015 ዓ.ም በአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ትምህርታቸው ሲከታተሉ የቆዩና የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች፣ በ2014 ዓ.ም እና በ2015 ዓ.ም በተለያዩ ምክንያቶች Withdrawal በመሙላት ያቋረጡ ተማሪዎች እንዲሁም በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው የማለፊያ ውጤት አምጥተው ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ አዲስ ተማሪዎች ሪፖርት እንዲያደርጉ ብሏል። ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም አዲስ ለተመደቡ ተማሪዎች ጥሪ እስከሚደረግ በትዕግስት እንድጠብቁ ጥሪ አቅርቧል። ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በበኩሉ ሁለተኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ ለሆኑ ነባር ተማሪዎቹ ጥር 2 እና 3/2016 ዓ.ም ምዝገባ እንዲያከናውኑ ጥሪ አቅርቧል። ለአንደኛ ዓመት እና ለሪሚዲያል ተማሪዎች ጥሪ እሰከሚደረግ በትዕግስት እንዲጠብቁ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡ ወሎ ዩኒቨርሲቲ በቅርቡ ለተማሪዎቹ ጥሪ እንደሚያደርግ ገልጿል። ሌሎች በክልሉ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች እስካሁን ያሉት ነገር የለም። በአማራ ክልል ያሉት ዩኒቨርሲቲዎች አስር ሲሆን በክልሉ ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት ተማሪዎችን ሳይጠሩ ወራትን አስቆጥረዋል። ተማሪዎች መፍትሄ እንዲፈለግላቸው በተለያዩ መንገዶች ጭና ሲፈጥሩ የቆዩ ሲሆን በቅርቡ የትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ዩኒቨርሲቲዎች ከጥር 1 አንስቶ ባሉት 2 ሳምንታት ትምህርት እንደሚጀምሩ ማሳወቁ አይዘነጋም። @tikvahethiopia
237
18
ከቀጣይ  አመት ጀምሮ የ8ኛና የ12ኛ ክፍል  የፈተና ምዝገባ የሚደረገው በዲጅታል መሆኑ ተገለፀ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት  ከቀጣይ አመት ጀምሮ የፈተና ምዝገባ የማደርገው  በዲጅታል ነው ብሏል።አገልግሎቱ በዛሬው እለት ከኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ጋር  በጋራ በሰጠው መግለጫ ነው ይሄን ያስታወቀው።በየአመቱ በሃገር አቀፍ እና  የክልል አቀፍ የፈተና ምዝገባዎች ሲደረጉ አገልግሎቱ በርካታ ሚሊየን ብር እንደሚያወጣ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ ተናግረዋል። አሁን የፈተና አገልግሎቱ የፈተና ምዝግባዎችን በዲጅታል እንዲደረጉ የሚያደርግ በመሆኑ ይሄን ወጪ እንደሚያስቀር አንስተዋል።ይህንንም ማሳካት እንዲቻል በተለያዩ የሃገሪቱ አከባቢዎች ግንዛቤ የመፍጠር ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኝ  ገልጸዋል። ለዚህም ከ32 ሺህ በላይ የሚሆኑ ፈታኞች ተመልምለው ወደ  ተለያዩ  አከባቢዎች ተደልድለዋል ብለዋል።ተቋሙ የሚሰጠውን አገልግሎት በማዘመን በ2015 ዓ.ም የሙከራ አገልግሎት መስጠት የጀመረ ሲሆን አሁን ላይ በሙሉ ኃይል ወደ አገልግሎት መግባቱን ገልጿል።
260
19
የአርሲ ዩንቨርሲቲ የህክምና ተማሪዎች ቅሬታ የአርሲ ዩንቨርሲቲ 4ኛ አመት (C-1) የህክምና ተማሪዎች ለመማርያ እንዲሁም ለህክምና የሚያገለግሉ መሳርያዎች ማለትም Stethoscope, thermomet+4
የአርሲ ዩንቨርሲቲ የህክምና ተማሪዎች ቅሬታ የአርሲ ዩንቨርሲቲ 4ኛ አመት (C-1) የህክምና ተማሪዎች ለመማርያ እንዲሁም ለህክምና የሚያገለግሉ መሳርያዎች ማለትም Stethoscope, thermometer, reflex hammer, ነጭ ጋወን C-1 ለደረሱ ተማሪዎች የሚሰጥ የነበረ ሲሆን ዘንድሮ ግን አርሲ ዩንቨርሲቲ ሊሰጠን አልቻለም በሚል ቅሬታ አድርሰውናል። የህክምና ተማሪዎቹ ተገቢውን የአስተዳደር እርከን ጠብቀን በደብዳቤ እና በአካል ቀርበን በተለይም Stethoscope 🩺 ይሰጠን ዘንድ ብንጠይቅም <ከቻላቹህ ግዙ ካልቻላቹህ ትታቹህ መሄድ ትችላላችሁ> የሚል ምላሽ እንደተሰጣቸው ገልፀዋል። በህክምና ትምህርት የመማሪያ መሳሪያዎች ባልተሟሉበት ሁኔታ የመማር ማስተማር ሂደቱን ማሳለጥ የማይታሰብ ነው የሚሉት ተማሪዎቹ ዩንቨርሲቲው ቁሳቁሶቹን በተማሪ አቅም መግዛት እንደማንችል አውቆ ከዚህ በፊት ይማሩ ለነበሩ ተማሪዎች መሳሪያዎች እንደተሰጣቸው ሁሉ ለኛም ይሰጠን ሲሉ ጠይቀዋል። በመጨረሻም ተማሪዎቹ መሳሪያዎቹ እስኪሟሉላቸው ድረስ ባለመቻላቸው "CLASS" እና "WARD ACTIVITY" ለማቋረጥ እንደተገደዱ ነግረውናል። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
230
20
#ማስታወቂያ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሕክምና ኮሌጅ የጥርስ ሕክምና እና ማግዝሎፋሻል ቀዶሕክምና ትምህርት ክፍል ለ2016 ዓ.ም አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡ መስፈርቱን የምታሟሉ መ
#ማስታወቂያ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሕክምና ኮሌጅ የጥርስ ሕክምና እና ማግዝሎፋሻል ቀዶሕክምና ትምህርት ክፍል ለ2016 ዓ.ም አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡ መስፈርቱን የምታሟሉ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑንን እንገልጻለን፡፡ የማመልከቻ ቀን ፡- ከ ጥር 1 እስከ የካቲት 13, 2016 የፈተና ቀን ፡- የካቲት 18 ና 19, 2016 የምዝገባ ቀን፡ - የካቲት 29, 2016 ት/ት መጀመርያ ቀን፡- መጋቢት 2, 2016 የሚያሥፈልጉ መስፈርቶች - ከታወቀ የመንግስት ተቋም የ Dental medicine (DDS OR DDM) ያለው/ያላት - ሁለት አመት ና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ያላት - በጥሩ የጤና ሁኔታ የሚገኝ/የምትገኝ - እድሜ ከ40 አመት በታች - ስፖንሰርሺፕ ማምጣት የሚችል/የምትችል የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሕክምና ኮሌጅ የጥርስ ሕክምና እና ማግዝሎፋሻል ቀዶሕክምና ትምህርት ክፍል ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
177