ch
Feedback
ዋልድባ ገዳም

ዋልድባ ገዳም

前往频道在 Telegram

👉 ኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮ በነገረ መለኮት፣ በነገረ ማርያም፣ በነገረ መስቀል፣ በነገረ ቅዱሳንና በምሥጢራት ላይ፣ 👉 ወቅታዊ የቤ/ክ ሁኔታና የቅ/ሲኖዶስ ውሳኔዎች፣ 👉 የመንፈሳዊ ጉዞዎች ዓመታዊ መርሐ ግብር... ለጥያቄዎ @zeWaldiba_bot @Gedamewali @Elmestoagia 👇 YouTube: https://www.youtube.com/@mekoreta

显示更多
4 505
订阅者
-424 小时
-127
-5430
帖子存档
መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል * መነሻ፦ ሰኔ 19 * መመለሻ ሰኔ 21 ለበለጠ መረጃ፦ ☞ 0901070707 ☞ 0911289877 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ ✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ አስቀድማችሁ ደውሉልና ኑ አብረን እንሂድ! አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው 👉 {በእመጓ ላይ ጌታችን ለቅ/ዑራኤል፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ሰው ይህንን ደጅ አላስረግጠውም!" ብሎ የተገባለትን ቃል ልብ ይበሉ!!! 👉 እመጓ ( እመ እጓል) 👈 [ጌታችን፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ደጅ የተሳለመ በግንባሩ ላይ «ቅዱስ ዑራኤል» የሚል ስውር ጽሑፍ በወርቅ ቀለም ይጻፍበታል፤ ባረፈ ጊዜም ዋስ ጠበቃ ሆኖት ባሕረ እሳትን ይሻገራል ወቀሳ ከሰሣም አይኖርበትም።" ብሎ ለቅዱስ ዑራኤል ቦታውን ባርኮ አስራት አድርጎ ሲሰጠው ቃል የገባበት፣ ✝️ ለሊቀ ሰማእታት ቅዱስ ጊዮርጊስና ለጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ኢትዮጵያን አስራት አድርጎ የሰጠበት፣ ✝️ እመቤታችን በስደቷ ጊዜ በኪደተ እግሯ የባረከቺውና ልጇ ወዳጇም፦ ይህንን ቅዱስ ቦታሽን "እስከ ዳግም ምጽዓቴ ድረስ 6000 እሳታዊያን መላእክት ይጠብቁልሻል።" ብሎ ቃልኪዳን የሰጠበት፣ ✝️ የአረመኔዋ ዮዲት ጉዲት ጦር በጥበበ እግዚአብሔር የተደመሰሰበት ደብረ መዊዕ፣ ✝️ እልፍ አዕላፍ ቅዱሳን የተጋደሉበትና የሚጋደሉበት መካነ ሱባዔ ወአርምሞ፣ ✝️ በርካታ ምስጢሮችን የያዘና ላደለውም የሚገለጥበት መካነ ኅቡዓን፣ ✝️ ግማደ መስቀሉ ለ14 ቀናት የተቀመጠበት፣ ✝️ ቅዱስ ዑራኤል በደመ ክርስቶስ ዓለምን የቀደሰበት የብርሃን ጽዋ የተቀመጠበት ድንቅ ቦታ፣ ✝️ መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ምስጢረ ቁርባንን ሲመሰርት በቅዱሳት መለኮታዊ እጆቹ የጨበጠው ጽዋ የሚገኝበት መካነ ቅርስ፣ ✝️ ከአዳም ጀምሮ የተነሱ ነቢያትና የሌሎችም ቅዱሳን ቅዱስ ዐጽም ከመስቀሉ ጋር ወደ ኢትዮጵያ ሲመጣ ያረፈበት ቅዱስ ቦታ፣ ✝️ መስቀሉን ይዘው የመጡ ቅዱሳን የባረኩት የቅዱሳን መካነ ጸሎት፤ ✝️ ከዕለተ ዓርብ ስቅለት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ወደፊትም ከዋክብት ዘወትር የሚረግፉበትና ይህንንም ብዙዎች በቦታው ላይ ሱባዔ የያዙና ኑዋሪዎቹ ማታ ማታ የሚያዩበትና ሕያው ምስክር ያለው ተአምረኛ ገዳም፣ ✝️ "ጌታ በማቴ ፳፬ ላይ የተናገረው ቃል የሚፈጸምበትን፣ ወንድም በወንድሙ ላይ የሚከፋበትን ክፉውን ዘመን 8ኛውን ሺህ እንዳታሳይኝ ከልጅሽ አማልጅኝ?" ብሎ እጅግ የሚወዳትና የሚያገለግላትን እመቤታችንን በመለመን ፰ኛው ሺህ በመስከረም ከመግባቱ በፊት በወርኀ ነሐሴ ያረፈው ደጉ ንጉሥ አፄ ናዖድ ያሰራት ስዕለት ሰሚዋ ምስዓለ ማርያም (ቀጭን አምባ ማርያም) የምትገኝበት፣ ...ግሩም ገዳም ነው። 🎁 በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦ → ጌታችን በዘመነ ስደቱ በኪደተ እግሩ የባረከውና "እንደተወለድኩባት ቤተልሔም ትሁን!" ብሎ በማይሻር ቃልኪዳን ያጸናው፣ እመቤታችን ልጇ ወዳጇን አቅፋ ከእመጓ ወደ በልበሊት ኢየሱስና ጣና ቂርቆስ ስትሄድ የባረከችው፣ ጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በዓት ሠርተው የጸለዩበት፣ ጻድቁ አቡነ ዘርዓ ብሩክ ለስብከተ ወንጌል ሲዘዋወሩ የባረኩት ዳግማዊ ቤተልሔም አፍሮ አይገባም መድኃኔዓለም አቡነ ዘርዓ ብሩክ ገዳም፣ → ምሥጢራዊው እመጓ ቅ/ዑራኤል፣ → ደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ማርያም፣ → ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣ → ስዕለት ሰሚዋ ቀጭን አምባ ምስዓለ ማርያም፣ → እመ እጓል ቅ/እግዚአብሔር አብ፣ → እመቤታችን በስደቷ ጊዜ ያረፈችበትና በኪደተ እግሯ የባረከቺው የኅቡዓን በዓት ደብረ ክሊና (ገሊላ)፣ → ቅ/ዑራኤል ደመ መለኮትን ለዓለም ሁሉ የረጨበት ብርሃናዊው ቅዱስ ጽዋ በክብር የተቀመጠበት እና ፲ሩ ቅዱሳን ቅዱስ መስቀሉን ወደ ግሸን ሲወስዱ ለ14 ቀናት ያሳረፉበት ምስጢራዊው ደብረ ቆጵሮስ፣... ወዘተ የምንሳለምበት ልዩ ጉዞ ነው። * መነሻ፦ ሰኔ 19 ዓርብ ከጠዋቱ → 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣ → 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ → 11:30 ጣፎ አደባባይ * መመለሻ ሰኔ 21 (ለ3 ቀናት) ❖ አድራሻ፦ 👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር «መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት» ❖ በባንክ / በቴሌብር / ከፍሎ ለመመዝገብ 👉🏾 አንተነህ ውብሸት ☞ CBE 1000355477448 Swift Code: CBETETAA ☞ አቢሲኒያ 73439825 Swift Code: ABYSETAA ☞ አሐዱ 0042939910101 ☞ አማራ 9900001752271 ☞ አዋሽ 01320104564900 ☞ ቴሌ ብር 0901070707 / 0911289877 👉 ለመንፈሳዊ ጉዞዎቹ የሚያስፈልጉ ነገሮች፦ የቀበሌ መታወቂያ (ፓስፖርት)፣ ለብርድ የሚሆን ወፍራም ጃኬት፣ ለእግር መንገድ የሚሆኑና ተቀያሪ ጫማዎች፣ ሌሊት የሚለበስ ስሊፒንግ ባግ / ወፍራም ጋቢ/ ወፍራም ወይባ/ ፎጣ/ ቀለል ያለ ብርድ ልብስ/፣ ክርስቲያናዊ አለባበስ፣ ጃንጥላ፣ የእጅ ባትሪ፣ ሰዓት አክባሪነት፣ ታጋሽነት፣ የወጡበትን መንፈሳዊ ዓለማ ለማሳካት በጋራ መትጋት... ✥✞✥ ቅዱሳት መካናትን ለተዋህዶ ልጆች ሁሉ ማስተዋወቅ የሁላችንም ክርስቲያናዊ ግዴታ ነውና ጦማሩን አንብበው እርስዎ በሚጠቀሙባቸው ድረገጾች ላይ Share, Tag, Like, Comment & Forward... በማድረግ የቅዱሳት መካናቱን በረከት እንዲያገኙ ለተፈቀደላቸው ሁሉ የመባረካቸው ምክንያት ይሁኑ።

መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል * መነሻ፦ ሰኔ 5 * መመለሻ ሰኔ 7 * የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4000 ብር ለበለጠ መረጃ፦ ☞ 0901070707 ☞ 0911289877 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ ✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ አስቀድማችሁ ደውሉልና ኑ አብረን እንሂድ! አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው 👉 {በእመጓ ላይ ጌታችን ለቅ/ዑራኤል፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ሰው ይህንን ደጅ አላስረግጠውም!" ብሎ የተገባለትን ቃል ልብ ይበሉ!!! 👉 እመጓ ( እመ እጓል) 👈 [ጌታችን፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ደጅ የተሳለመ በግንባሩ ላይ «ቅዱስ ዑራኤል» የሚል ስውር ጽሑፍ በወርቅ ቀለም ይጻፍበታል፤ ባረፈ ጊዜም ዋስ ጠበቃ ሆኖት ባሕረ እሳትን ይሻገራል ወቀሳ ከሰሣም አይኖርበትም።" ብሎ ለቅዱስ ዑራኤል ቦታውን ባርኮ አስራት አድርጎ ሲሰጠው ቃል የገባበት፣ ✝️ ለሊቀ ሰማእታት ቅዱስ ጊዮርጊስና ለጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ኢትዮጵያን አስራት አድርጎ የሰጠበት፣ ✝️ እመቤታችን በስደቷ ጊዜ በኪደተ እግሯ የባረከቺውና ልጇ ወዳጇም፦ ይህንን ቅዱስ ቦታሽን "እስከ ዳግም ምጽዓቴ ድረስ 6000 እሳታዊያን መላእክት ይጠብቁልሻል።" ብሎ ቃልኪዳን የሰጠበት፣ ✝️ የአረመኔዋ ዮዲት ጉዲት ጦር በጥበበ እግዚአብሔር የተደመሰሰበት ደብረ መዊዕ፣ ✝️ እልፍ አዕላፍ ቅዱሳን የተጋደሉበትና የሚጋደሉበት መካነ ሱባዔ ወአርምሞ፣ ✝️ በርካታ ምስጢሮችን የያዘና ላደለውም የሚገለጥበት መካነ ኅቡዓን፣ ✝️ ግማደ መስቀሉ ለ14 ቀናት የተቀመጠበት፣ ✝️ ቅዱስ ዑራኤል በደመ ክርስቶስ ዓለምን የቀደሰበት የብርሃን ጽዋ የተቀመጠበት ድንቅ ቦታ፣ ✝️ መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ምስጢረ ቁርባንን ሲመሰርት በቅዱሳት መለኮታዊ እጆቹ የጨበጠው ጽዋ የሚገኝበት መካነ ቅርስ፣ ✝️ ከአዳም ጀምሮ የተነሱ ነቢያትና የሌሎችም ቅዱሳን ቅዱስ ዐጽም ከመስቀሉ ጋር ወደ ኢትዮጵያ ሲመጣ ያረፈበት ቅዱስ ቦታ፣ ✝️ መስቀሉን ይዘው የመጡ ቅዱሳን የባረኩት የቅዱሳን መካነ ጸሎት፤ ✝️ ከዕለተ ዓርብ ስቅለት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ወደፊትም ከዋክብት ዘወትር የሚረግፉበትና ይህንንም ብዙዎች በቦታው ላይ ሱባዔ የያዙና ኑዋሪዎቹ ማታ ማታ የሚያዩበትና ሕያው ምስክር ያለው ተአምረኛ ገዳም፣ ✝️ "ጌታ በማቴ ፳፬ ላይ የተናገረው ቃል የሚፈጸምበትን፣ ወንድም በወንድሙ ላይ የሚከፋበትን ክፉውን ዘመን 8ኛውን ሺህ እንዳታሳይኝ ከልጅሽ አማልጅኝ?" ብሎ እጅግ የሚወዳትና የሚያገለግላትን እመቤታችንን በመለመን ፰ኛው ሺህ በመስከረም ከመግባቱ በፊት በወርኀ ነሐሴ ያረፈው ደጉ ንጉሥ አፄ ናዖድ ያሰራት ስዕለት ሰሚዋ ምስዓለ ማርያም (ቀጭን አምባ ማርያም) የምትገኝበት፣ ...ግሩም ገዳም ነው። 🎁 በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦ → ጌታችን በዘመነ ስደቱ በኪደተ እግሩ የባረከውና "እንደተወለድኩባት ቤተልሔም ትሁን!" ብሎ በማይሻር ቃልኪዳን ያጸናው፣ እመቤታችን ልጇ ወዳጇን አቅፋ ከእመጓ ወደ በልበሊት ኢየሱስና ጣና ቂርቆስ ስትሄድ የባረከችው፣ ጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በዓት ሠርተው የጸለዩበት፣ ጻድቁ አቡነ ዘርዓ ብሩክ ለስብከተ ወንጌል ሲዘዋወሩ የባረኩት ዳግማዊ ቤተልሔም አፍሮ አይገባም መድኃኔዓለም አቡነ ዘርዓ ብሩክ ገዳም፣ → ምሥጢራዊው እመጓ ቅ/ዑራኤል፣ → ደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ማርያም፣ → ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣ → ስዕለት ሰሚዋ ቀጭን አምባ ምስዓለ ማርያም፣ → እመ እጓል ቅ/እግዚአብሔር አብ፣ → እመቤታችን በስደቷ ጊዜ ያረፈችበትና በኪደተ እግሯ የባረከቺው የኅቡዓን በዓት ደብረ ክሊና (ገሊላ)፣ → ቅ/ዑራኤል ደመ መለኮትን ለዓለም ሁሉ የረጨበት ብርሃናዊው ቅዱስ ጽዋ በክብር የተቀመጠበት እና ፲ሩ ቅዱሳን ቅዱስ መስቀሉን ወደ ግሸን ሲወስዱ ለ14 ቀናት ያሳረፉበት ምስጢራዊው ደብረ ቆጵሮስ፣... ወዘተ የምንሳለምበት ልዩ ጉዞ ነው። * መነሻ፦ ሰኔ 5 ዓርብ ከጠዋቱ → 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣ → 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ → 11:30 ጣፎ አደባባይ * መመለሻ ሰኔ 7 (ለ3 ቀናት) ❖ አድራሻ፦ 👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር «መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት» ❖ በባንክ / በቴሌብር / ከፍሎ ለመመዝገብ 👉🏾 አንተነህ ውብሸት ☞ CBE 1000355477448 Swift Code: CBETETAA ☞ አቢሲኒያ 73439825 Swift Code: ABYSETAA ☞ አሐዱ 0042939910101 ☞ አማራ 9900001752271 ☞ አዋሽ 01320104564900 ☞ ቴሌ ብር 0901070707 / 0911289877 👉 ለመንፈሳዊ ጉዞዎቹ የሚያስፈልጉ ነገሮች፦ የቀበሌ መታወቂያ (ፓስፖርት)፣ ለብርድ የሚሆን ወፍራም ጃኬት፣ ለእግር መንገድ የሚሆኑና ተቀያሪ ጫማዎች፣ ሌሊት የሚለበስ ስሊፒንግ ባግ / ወፍራም ጋቢ/ ወፍራም ወይባ/ ፎጣ/ ቀለል ያለ ብርድ ልብስ/፣ ክርስቲያናዊ አለባበስ፣ ጃንጥላ፣ የእጅ ባትሪ፣ ሰዓት አክባሪነት፣ ታጋሽነት፣ የወጡበትን መንፈሳዊ ዓለማ ለማሳካት በጋራ መትጋት... ✥✞✥ ቅዱሳት መካናትን ለተዋህዶ ልጆች ሁሉ ማስተዋወቅ የሁላችንም ክርስቲያናዊ ግዴታ ነውና ጦማሩን አንብበው እርስዎ በሚጠቀሙባቸው ድረገጾች ላይ Share, Tag, Like, Comment & Forward... በማድረግ የቅዱሳት መካናቱን በረከት እንዲያገኙ ለተፈቀደላቸው ሁሉ የመባረካቸው ምክንያት ይሁኑ።

የንግሥ ጉዞ ወደ ተአምረኛው ሚጣቅ አማኑኤል ገዳም [አዳርና ደርሶመልስ] ❖ በፈዋሽ ጸበሉ ብዙዎች፦ ከአንጀት ቁስለት፣ ከጨጓራ፣ ከካንሰርና ከተለያዩ በሽታዎች ድነውበታል። ❖ የጉዞ ዋጋ፦ 👉🏾 ደርሶመልስ 2000 ብር 👉🏾 ለአዳር 2200ብር ✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ አስቀድማችሁ ደውሉልና ኑ አብረን እንሂድ! ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦ 1) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል 👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 29 👉🏾 መመለሻ ቀን ሰኔ 10 👉🏾 የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 30000 ብር ለጉዞው የሚያስፈልጉት፦ 👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣ 👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣ 👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣ 👉🏻 ነጠላ ጫማ፣ 👉🏻 ምንጣፍ፣ 👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ 👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ! 👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ 2) ምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል * መነሻ፦ ሰኔ 5 ከጠዋቱ → 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣ → 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ → 11:30 ጣፎ አደባባይ * መመለሻ ሰኔ 7 * የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4000 ብር ❖ አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው ለበለጠ መረጃ፦ ☞ 0901070707 ☞ 0911289877 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ ❖ አድራሻ፦ 👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር «መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት» ❖ በባንክ / በቴሌብር / ከፍሎ ለመመዝገብ 👉🏾 አንተነህ ውብሸት ☞ CBE 1000355477448 Swift Code: CBETETAA ☞ አቢሲኒያ 73439825 Swift Code: ABYSETAA ☞ አሐዱ 0042939910101 ☞ አማራ 9900001752271 ☞ አዋሽ 01320104564900 ☞ ቴሌ ብር 0901070707 / 0911289877

የንግሥ ጉዞ ወደ ተአምረኛው ሚጣቅ አማኑኤል ገዳም [አዳርና ደርሶመልስ] ❖ በፈዋሽ ጸበሉ ብዙዎች፦ ከአንጀት ቁስለት፣ ከጨጓራ፣ ከካንሰርና ከተለያዩ በሽታዎች ድነውበታል። ❖ የጉዞ ዋጋ፦ 👉🏾 ደርሶመልስ 2000 ብር 👉🏾 ለአዳር 2200ብር ✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ አስቀድማችሁ ደውሉልና ኑ አብረን እንሂድ! ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦ 1) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል 👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 29 👉🏾 መመለሻ ቀን ሰኔ 10 👉🏾 የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 30000 ብር ለጉዞው የሚያስፈልጉት፦ 👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣ 👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣ 👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣ 👉🏻 ነጠላ ጫማ፣ 👉🏻 ምንጣፍ፣ 👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ 👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ! 👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ 2) ምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል * መነሻ፦ ሰኔ 5 ከጠዋቱ → 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣ → 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ → 11:30 ጣፎ አደባባይ * መመለሻ ሰኔ 7 * የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4000 ብር ❖ አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው ለበለጠ መረጃ፦ ☞ 0901070707 ☞ 0911289877 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ ❖ አድራሻ፦ 👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር «መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት» ❖ በባንክ / በቴሌብር / ከፍሎ ለመመዝገብ 👉🏾 አንተነህ ውብሸት ☞ CBE 1000355477448 Swift Code: CBETETAA ☞ አቢሲኒያ 73439825 Swift Code: ABYSETAA ☞ አሐዱ 0042939910101 ☞ አማራ 9900001752271 ☞ አዋሽ 01320104564900 ☞ ቴሌ ብር 0901070707 / 0911289877

የንግሥ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም ❖ እንባችሁ የሚታበስባት፣ ጸሎታችሁ የሚሰማባት፣ ጥያቄያችሁ የሚሰማባት ድንቅ ገዳም ናት 👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20 👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 21 👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2200 ብር ❖ ወደ ምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል ከጻድቃኔ ማርያም በዓለ ንግሥ ጋር * መነሻ፦ ግንቦት 20 ከጠዋቱ → 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣ → 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ → 11:30 ጣፎ አደባባይ * መመለሻ ግንቦት 23 (ለ4 ቀናት) * የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 5000 ብር ✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ! አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦ 1) ሚጣቅ አማኑኤል 👉🏾 ግንቦት 28 እሑድ ደርሶመልስ 👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2000 ብር 2) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል 👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 29 👉🏾 መመለሻ ቀን ሰኔ 10 👉🏾 የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 30000 ብር ለጉዞው የሚያስፈልጉት፦ 👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣ 👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣ 👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣ 👉🏻 ነጠላ ጫማ፣ 👉🏻 ምንጣፍ፣ 👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ 👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ! 👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦ 👉🏾 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት 👉🏽 አድራሻ፦ መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር ለበለጠ መረጃ፦ ☞ 0901070707 ☞ 0911289877 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

ወደ ምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል ከጻድቃኔ ማርያም በዓለ ንግሥ ጋር * መነሻ፦ ግንቦት 20 ከጠዋቱ → 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣ → 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ → 11:30 ጣፎ አደባባይ * መመለሻ ግንቦት 23 (ለ4 ቀናት) * የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 5000 ብር ❖ የንግሥ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም 👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20 👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 21 👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2200 ብር ✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ! አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦ 1) ሚጣቅ አማኑኤል 👉🏾 ግንቦት 28 እሑድ ደርሶመልስ 👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2000 ብር 2) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል 👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 29 👉🏾 መመለሻ ቀን ሰኔ 10 👉🏾 የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 30000 ብር ለጉዞው የሚያስፈልጉት፦ 👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣ 👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣ 👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣ 👉🏻 ነጠላ ጫማ፣ 👉🏻 ምንጣፍ፣ 👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ 👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ! 👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦ 👉🏾 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት 👉🏽 አድራሻ፦ መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር ለበለጠ መረጃ፦ ☞ 0901070707 ☞ 0911289877 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

በዓለ ዕርገትን በምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል * መነሻ፦ ግንቦት 11 ከጠዋቱ → 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣ → 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ → 11:30 ጣፎ አደባባይ * መመለሻ ግንቦት 14 (ለ4 ቀናት) * የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4800 ብር ❖ ደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት 👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 11 👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 12 👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2000 ብር ✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ! አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦ 1) የንግሥ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም 👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20 👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 21 👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2200 ብር ❖ ጻድቃኔ ማርያም ከእመጓ ቅ.ዑራኤል ጋር 👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20 👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 23 👉🏾 የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 5000 ብር 2) ሚጣቅ አማኑኤል 👉🏾 ግንቦት 28 እሑድ ደርሶመልስ 👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2000 ብር 3) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል 👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 29 👉🏾 መመለሻ ቀን ሰኔ 10 👉🏾 የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 30000 ብር ለጉዞው የሚያስፈልጉት፦ 👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣ 👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ ለሴቶች ቢጃማ፣ 👉🏻 ነጠላ ጫማና ምንጣፍ፣ 👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ 👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ! የዓለም ሕዝብ እንዲድንበት ሼር በማድረግ አድርሱ በአካል ትኬት ለመቁረጥ፦ 👉🏾 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት አድራሻ፦ መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር ለበለጠ መረጃ፦ ☞ 0901070707 ☞ 0911289877 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

ለመለኮት በሚታይ ገንዘብ በሚወሰንም ገንዘብ ደረትና ፊት የኋላም ጀርባ ያለው አይደለም በነደ እሳት የተሸፈነ ነው እንጂ። ነደ እሳት ግን እርሱ ነው። መለኮትስ ንጹህና ጽሩይ ብሩህም ነው። የላከ አብን በሕላዌ አባት እንደሆነ እናምናለን የተላከ ወልድንም በሕላዌ ወልድ እንደሆነ እናምናለን ማኅየዊ መንፈስ ቅዱስንም በሕላዌ መንፈስ ቅዱስ እንደሆነ እናምናለን ሦስቱ ስም አንዱ እግዚአብሔር ነው።

ኦ እግዝእትዬ እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን ፍትሕኒ እም ማእሠሩ ለሰይጣን። ባርክኒ ቀድስኒ ወአንጽኅኒ በከመ ባረክዮ ለቅዱስ ኤፍሬም ሦርያዊ ወለቅዱስ ያሬድ ኢትዮጵያዊ ወለቅዱስ ሕርያቆስ ዘብህንሳ... ወለኩሎሙ ቅዱሳን ፍቁራንኪ። 👉🏾 "እማእሠረ ጌጋይ ፍትሕኒ ወላዲተ ክርስቶስ አምላክ: እምነ ሙቃሔ ጽኑዕ ወእማዕሠር ድሩክ: ከመ ፈታሕኪዮ ዮም ለማትያስ ላዕክ::" በረከተ ፍቁር ወልድኪ ወአቡሁ ወመንፈስ ቅዱስ ይኅድር በላዕሌየ። ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም አሜን።

በግንቦት ወር ያሉን የጉዞ መርሐ ግብራት 1) ለበዓለ ዕርገት የንግሥ ጉዞ ወደ መንዝ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል * መነሻ፦ ግንቦት 11 ከጠዋቱ → 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣ → 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ → 11:30 ጣፎ አደባባይ * መመለሻ ግንቦት 14 (ለ4 ቀናት) * የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4800 ብር ✞❖✞ አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው 2) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል 👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 4 👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 13 👉🏾 ማረፊያን ጨምሮ 28000 ብር 👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ! 👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ አብራችሁን ልትጓዙ ለተመዘገባችሁ በሙሉ፦ 👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣ 👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣ 👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣ 👉🏻 ነጠላ ጫማ፣ 👉🏻 ምንጣፍ፣ 👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ ምዝገባ የምናጠናቅቀው ግንቦት 1 ስለሆነ በዚህ ዙር መሄድ የምትፈልጉና ያልተመዘገባችሁ ቀድማችሁ ተመዝገቡ! ✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ!!! 3) ደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት 👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 11 👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 12 4) የንግሥ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም 👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20 👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 21 5) እመጓ ቅዱስ ዑራኤል ከጻድቃኔ ማርያም ንግሥ ጋር 👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20 👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 23 6) ሚጣቅ አማኑኤል 👉🏾 ግንቦት 30 እሑድ ደርሶመልስ ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦ 👉🏾 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት 👉🏽 አድራሻ፦ መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር ለበለጠ መረጃ፦ ☞ 0901070707 ☞ 0911289877 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

ከሚያዚያ 17 - 26 ወደ በርሚል ቅ ጊዮርጊስ የነበረን መንፈሳዊ ጉዞ ዛሬ ከቀኑ 6:40 ላይ በሰላም ተጠናቀቀ። አብረውን የተጓዙት ኦርቶዶክሳዊያን ቤተሰቦቻችንም የተአምረኛዎቹን የበርሜል ቅ/ጊዮርጊስ እና የምርት ደለጎ ቅ/ኪዳነ ምሕረትን ፈዋሽ ጸበሎች ተጠምቀው የሚያዚያ 23 የሰማዕቱን ዓመታዊ በዓለ ክብር በቦታው ላይ አክብረው በሰላም አዲስ አበባ ገብተዋል። ቀጣዩ ጉዟችን ከግንቦት 4 - 13 አድርገነዋል 👉🏾 0901070707 / 0911289877 ይደውሉ 👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ! 👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ አብራችሁን ልትጓዙ ለተመዘገባችሁ በሙሉ፦ 👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣ 👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣ 👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣ 👉🏻 ነጠላ ጫማ፣ 👉🏻 ምንጣፍ፣ 👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ ምዝገባ የምናጠናቅቀው ግንቦት 1 ስለሆነ በዚህ ዙር መሄድ የምትፈልጉና ያልተመዘገባችሁ ቀድማችሁ ተመዝገቡ! 👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 4 👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 13 👉🏾 ለበለጠ መረጃ፦ 0901070707 / 0911289877 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

የበረከት ጉዞ ወደ ታሪካዊውና ምሥጢራዊው መንዝ ደብረ ቆጵሮስ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል * መነሻ ሚያዚያ 30 * መመለሻ ግንቦት 2 * የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4000 ብር ✥✞✥ ቅዱሳት መካናትን ለተዋህዶ ልጆች ሁሉ ማስተዋወቅ የሁላችንም ክርስቲያናዊ ግዴታ ነውና ጦማሩን አንብበው እርስዎ በሚጠቀሙባቸው ድረገጾች ላይ Share, Tag, Like, Comment & Forward... በማድረግ የቅዱሳት መካናቱን በረከት እንዲያገኙ ለተፈቀደላቸው ሁሉ የመባረካቸው ምክንያት ይሁኑ። 👉 {በእመጓ ላይ ጌታችን ለቅ/ዑራኤል፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ሰው ይህንን ደጅ አላስረግጠውም!" ብሎ የተገባለትን ቃል ልብ ይበሉ!!! 👉 #እመጓ ( #እመ_እጓል) 👈 [ጌታችን፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ደጅ የተሳለመ በግንባሩ ላይ «ቅዱስ ዑራኤል» የሚል ስውር ጽሑፍ በወርቅ ቀለም ይጻፍበታል፤ ባረፈ ጊዜም ዋስ ጠበቃ ሆኖት ባሕረ እሳትን ይሻገራል ወቀሳ ከሰሣም አይኖርበትም።" ብሎ ለቅዱስ ዑራኤል ቦታውን ባርኮ አስራት አድርጎ ሲሰጠው ቃል የገባበት፣ ✝️ ለሊቀ ሰማእታት ቅዱስ ጊዮርጊስና ለጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ኢትዮጵያን አስራት አድርጎ የሰጠበት፣ ✝️ እመቤታችን በስደቷ ጊዜ በኪደተ እግሯ የባረከቺውና ልጇ ወዳጇም፦ ይህንን ቅዱስ ቦታሽን "እስከ ዳግም ምጽዓቴ ድረስ 6000 እሳታዊያን መላእክት ይጠብቁልሻል።" ብሎ ቃልኪዳን የሰጠበት፣ ✝️ የአረመኔዋ ዮዲት ጉዲት ጦር በጥበበ እግዚአብሔር የተደመሰሰበት ደብረ መዊዕ፣ ✝️ እልፍ አዕላፍ ቅዱሳን የተጋደሉበትና የሚጋደሉበት መካነ ሱባዔ ወአርምሞ፣ ✝️ በርካታ ምስጢሮችን የያዘና ላደለውም የሚገለጥበት መካነ ኅቡዓን፣ ✝️ ግማደ መስቀሉ ለ14 ቀናት የተቀመጠበት፣ ✝️ ቅዱስ ዑራኤል በደመ ክርስቶስ ዓለምን የቀደሰበት የብርሃን ጽዋ የተቀመጠበት ድንቅ ቦታ፣ ✝️ መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ምስጢረ ቁርባንን ሲመሰርት በቅዱሳት መለኮታዊ እጆቹ የጨበጠው ጽዋ የሚገኝበት መካነ ቅርስ፣ ✝️ ከአዳም ጀምሮ የተነሱ ነቢያትና የሌሎችም ቅዱሳን ቅዱስ ዐጽም ከመስቀሉ ጋር ወደ ኢትዮጵያ ሲመጣ ያረፈበት ቅዱስ ቦታ፣ ✝️ መስቀሉን ይዘው የመጡ ቅዱሳን የባረኩት የቅዱሳን መካነ ጸሎት፤ ✝️ ከዕለተ ዓርብ ስቅለት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ወደፊትም ከዋክብት ዘወትር የሚረግፉበትና ይህንንም ብዙዎች በቦታው ላይ ሱባዔ የያዙና ኑዋሪዎቹ ማታ ማታ የሚያዩበትና ሕያው ምስክር ያለው ተአምረኛ ገዳም፣ ✝️ "ጌታ በማቴ ፳፬ ላይ የተናገረው ቃል የሚፈጸምበትን፣ ወንድም በወንድሙ ላይ የሚከፋበትን ክፉውን ዘመን 8ኛውን ሺህ እንዳታሳይኝ ከልጅሽ አማልጅኝ?" ብሎ እጅግ የሚወዳትና የሚያገለግላትን እመቤታችንን በመለመን ፰ኛው ሺህ በመስከረም ከመግባቱ በፊት በወርኀ ነሐሴ ያረፈው ደጉ ንጉሥ አፄ ናዖድ ያሰራት ስዕለት ሰሚዋ ምስዓለ ማርያም (ቀጭን አምባ ማርያም) የምትገኝበት፣ ...ግሩም ገዳም ነው። 🎁 በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦ → ጌታችን በዘመነ ስደቱ በኪደተ እግሩ የባረከውና "እንደተወለድኩባት ቤተልሔም ትሁን!" ብሎ በማይሻር ቃልኪዳን ያጸናው፣ እመቤታችን ልጇ ወዳጇን አቅፋ ከእመጓ ወደ በልበሊት ኢየሱስና ጣና ቂርቆስ ስትሄድ የባረከችው፣ ጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በዓት ሠርተው የጸለዩበት፣ ጻድቁ አቡነ ዘርዓ ብሩክ ለስብከተ ወንጌል ሲዘዋወሩ የባረኩት ዳግማዊ ቤተልሔም አፍሮ አይገባም መድኃኔዓለም አቡነ ዘርዓ ብሩክ ገዳም፣ → ምሥጢራዊው እመጓ ቅ/ዑራኤል፣ → ደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ማርያም፣ → ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣ → ስዕለት ሰሚዋ ቀጭን አምባ ምስዓለ ማርያም፣ → እመ እጓል ቅ/እግዚአብሔር አብ፣ → እመቤታችን በስደቷ ጊዜ ያረፈችበትና በኪደተ እግሯ የባረከቺው የኅቡዓን በዓት ደብረ ክሊና (ገሊላ)፣ → ቅ/ዑራኤል ደመ መለኮትን ለዓለም ሁሉ የረጨበት ብርሃናዊው ቅዱስ ጽዋ በክብር የተቀመጠበት እና ፲ሩ ቅዱሳን ቅዱስ መስቀሉን ወደ ግሸን ሲወስዱ ለ14 ቀናት ያሳረፉበት ምስጢራዊው ደብረ ቆጵሮስ፣... ወዘተ የምንሳለምበት ልዩ ጉዞ ነው። * መነሻ፦ ሚያዚያ 30 ከጠዋቱ → 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣ → 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ → 11:30 ጣፎ አደባባይ * መመለሻ ግንቦት 2 (ለ3 ቀናት) → የጉዞ ዋጋ፦ ማረፊያ ቤትና በእመጓ ቆይታ ምግብን ጨምሮ4000 ብር ✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ!!! {አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው} #ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦ 👉🏾 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት 👉🏽 አድራሻ፦ መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር 👉🏽 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት መ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በማስገባት ደረሰኙን (Screenshot) በቴሌግራም መላክና በጉዞውም ቀን ይዞ መምጣት። ☞ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000355477448 Swift Code: CBETETAA ☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825 Swift Code: ABISETAA ☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101 ☞ አማራ ባንክ 9900001752271 ☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900 ☞ ቴሌ ብር 0901070707 / 0911289877 👉 #ለመንፈሳዊ_ጉዞዎቹ_የሚያስፈልጉ_ነገሮች፦ የቀበሌ መታወቂያ (ፓስፖርት)፣ ለብርድ የሚሆን ወፍራም ጃኬት፣ ለእግር መንገድ የሚሆኑና ተቀያሪ ጫማዎች፣ ሌሊት የሚለበስ ስሊፒንግ ባግ / ወፍራም ጋቢ/ ወፍራም ወይባ/ ፎጣ/ ቀለል ያለ ብርድ ልብስ/፣ ክርስቲያናዊ አለባበስ፣ ጃንጥላ፣ የእጅ ባትሪ፣ ሰዓት አክባሪነት፣ ታጋሽነት፣ የወጡበትን መንፈሳዊ ዓለማ ለማሳካት በጋራ መትጋት... ★ በማኅበራችን የጉዞ መርሐ ግብራት መሳተፍ ከፈለጉ ሳያመነቱ ይደውሉልንና አብረን እንጓዝ!!! ለበለጠ መረጃ በሚከተሉት የስልክ አድራሻዎች በመደወል ፈጥነው ይመዝገቡ! ☞ 0901070707 ☞ 0911289877 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

የበረከት ጉዞ ወደ ታሪካዊውና ምሥጢራዊው መንዝ ደብረ ቆጵሮስ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል * መነሻ ሚያዚያ 23 * መመለሻ ሚያዚያ 25 * የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4000 ብር ✥✞✥ ቅዱሳት መካናትን ለተዋህዶ ልጆች ሁሉ ማስተዋወቅ የሁላችንም ክርስቲያናዊ ግዴታ ነውና ጦማሩን አንብበው እርስዎ በሚጠቀሙባቸው ድረገጾች ላይ Share, Tag, Like, Comment & Forward... በማድረግ የቅዱሳት መካናቱን በረከት እንዲያገኙ ለተፈቀደላቸው ሁሉ የመባረካቸው ምክንያት ይሁኑ። 👉 {በእመጓ ላይ ጌታችን ለቅ/ዑራኤል፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ሰው ይህንን ደጅ አላስረግጠውም!" ብሎ የተገባለትን ቃል ልብ ይበሉ!!! 👉 #እመጓ ( #እመ_እጓል) 👈 [ጌታችን፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ደጅ የተሳለመ በግንባሩ ላይ «ቅዱስ ዑራኤል» የሚል ስውር ጽሑፍ በወርቅ ቀለም ይጻፍበታል፤ ባረፈ ጊዜም ዋስ ጠበቃ ሆኖት ባሕረ እሳትን ይሻገራል ወቀሳ ከሰሣም አይኖርበትም።" ብሎ ለቅዱስ ዑራኤል ቦታውን ባርኮ አስራት አድርጎ ሲሰጠው ቃል የገባበት፣ ✝️ ለሊቀ ሰማእታት ቅዱስ ጊዮርጊስና ለጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ኢትዮጵያን አስራት አድርጎ የሰጠበት፣ ✝️ እመቤታችን በስደቷ ጊዜ በኪደተ እግሯ የባረከቺውና ልጇ ወዳጇም፦ ይህንን ቅዱስ ቦታሽን "እስከ ዳግም ምጽዓቴ ድረስ 6000 እሳታዊያን መላእክት ይጠብቁልሻል።" ብሎ ቃልኪዳን የሰጠበት፣ ✝️ የአረመኔዋ ዮዲት ጉዲት ጦር በጥበበ እግዚአብሔር የተደመሰሰበት ደብረ መዊዕ፣ ✝️ እልፍ አዕላፍ ቅዱሳን የተጋደሉበትና የሚጋደሉበት መካነ ሱባዔ ወአርምሞ፣ ✝️ በርካታ ምስጢሮችን የያዘና ላደለውም የሚገለጥበት መካነ ኅቡዓን፣ ✝️ ግማደ መስቀሉ ለ14 ቀናት የተቀመጠበት፣ ✝️ ቅዱስ ዑራኤል በደመ ክርስቶስ ዓለምን የቀደሰበት የብርሃን ጽዋ የተቀመጠበት ድንቅ ቦታ፣ ✝️ መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ምስጢረ ቁርባንን ሲመሰርት በቅዱሳት መለኮታዊ እጆቹ የጨበጠው ጽዋ የሚገኝበት መካነ ቅርስ፣ ✝️ ከአዳም ጀምሮ የተነሱ ነቢያትና የሌሎችም ቅዱሳን ቅዱስ ዐጽም ከመስቀሉ ጋር ወደ ኢትዮጵያ ሲመጣ ያረፈበት ቅዱስ ቦታ፣ ✝️ መስቀሉን ይዘው የመጡ ቅዱሳን የባረኩት የቅዱሳን መካነ ጸሎት፤ ✝️ ከዕለተ ዓርብ ስቅለት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ወደፊትም ከዋክብት ዘወትር የሚረግፉበትና ይህንንም ብዙዎች በቦታው ላይ ሱባዔ የያዙና ኑዋሪዎቹ ማታ ማታ የሚያዩበትና ሕያው ምስክር ያለው ተአምረኛ ገዳም፣ ✝️ "ጌታ በማቴ ፳፬ ላይ የተናገረው ቃል የሚፈጸምበትን፣ ወንድም በወንድሙ ላይ የሚከፋበትን ክፉውን ዘመን 8ኛውን ሺህ እንዳታሳይኝ ከልጅሽ አማልጅኝ?" ብሎ እጅግ የሚወዳትና የሚያገለግላትን እመቤታችንን በመለመን ፰ኛው ሺህ በመስከረም ከመግባቱ በፊት በወርኀ ነሐሴ ያረፈው ደጉ ንጉሥ አፄ ናዖድ ያሰራት ስዕለት ሰሚዋ ምስዓለ ማርያም (ቀጭን አምባ ማርያም) የምትገኝበት፣ ...ግሩም ገዳም ነው። 🎁 በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦ → ጌታችን በዘመነ ስደቱ በኪደተ እግሩ የባረከውና "እንደተወለድኩባት ቤተልሔም ትሁን!" ብሎ በማይሻር ቃልኪዳን ያጸናው፣ እመቤታችን ልጇ ወዳጇን አቅፋ ከእመጓ ወደ በልበሊት ኢየሱስና ጣና ቂርቆስ ስትሄድ የባረከችው፣ ጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በዓት ሠርተው የጸለዩበት፣ ጻድቁ አቡነ ዘርዓ ብሩክ ለስብከተ ወንጌል ሲዘዋወሩ የባረኩት ዳግማዊ ቤተልሔም አፍሮ አይገባም መድኃኔዓለም አቡነ ዘርዓ ብሩክ ገዳም፣ → ምሥጢራዊው እመጓ ቅ/ዑራኤል፣ → ደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ማርያም፣ → ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣ → ስዕለት ሰሚዋ ቀጭን አምባ ምስዓለ ማርያም፣ → እመ እጓል ቅ/እግዚአብሔር አብ፣ → እመቤታችን በስደቷ ጊዜ ያረፈችበትና በኪደተ እግሯ የባረከቺው የኅቡዓን በዓት ደብረ ክሊና (ገሊላ)፣ → ቅ/ዑራኤል ደመ መለኮትን ለዓለም ሁሉ የረጨበት ብርሃናዊው ቅዱስ ጽዋ በክብር የተቀመጠበት እና ፲ሩ ቅዱሳን ቅዱስ መስቀሉን ወደ ግሸን ሲወስዱ ለ14 ቀናት ያሳረፉበት ምስጢራዊው ደብረ ቆጵሮስ፣... ወዘተ የምንሳለምበት ልዩ ጉዞ ነው። * መነሻ፦ ሚያዚያ 23 ከጠዋቱ → 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣ → 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ → 11:30 ጣፎ አደባባይ * መመለሻ ሚያዚያ 25 (ለ3 ቀናት) → የጉዞ ዋጋ፦ ማረፊያ ቤትና በእመጓ ቆይታ ምግብን ጨምሮ4000 ብር ✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ!!! {አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው} #ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦ 👉🏽 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር 👉🏽 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት መ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በማስገባት ደረሰኙን (Screenshot) በቴሌግራም መላክና በጉዞውም ቀን ይዞ መምጣት። ☞ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000355477448 Swift Code: CBETETAA ☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825 Swift Code: ABISETAA ☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101 ☞ አማራ ባንክ 9900001752271 ☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900 ☞ ቴሌ ብር 0901070707 / 0911289877 👉 #ለመንፈሳዊ_ጉዞዎቹ_የሚያስፈልጉ_ነገሮች፦ የቀበሌ መታወቂያ (ፓስፖርት)፣ ለብርድ የሚሆን ወፍራም ጃኬት፣ ለእግር መንገድ የሚሆኑና ተቀያሪ ጫማዎች፣ ሌሊት የሚለበስ ስሊፒንግ ባግ / ወፍራም ጋቢ/ ወፍራም ወይባ/ ፎጣ/ ቀለል ያለ ብርድ ልብስ/፣ ክርስቲያናዊ አለባበስ፣ ጃንጥላ፣ የእጅ ባትሪ፣ ሰዓት አክባሪነት፣ ታጋሽነት፣ የወጡበትን መንፈሳዊ ዓለማ ለማሳካት በጋራ መትጋት... ★ በማኅበራችን የጉዞ መርሐ ግብራት መሳተፍ ከፈለጉ ሳያመነቱ ይደውሉልንና አብረን እንጓዝ!!! ለበለጠ መረጃ በሚከተሉት የስልክ አድራሻዎች በመደወል ፈጥነው ይመዝገቡ! ☞ 0901070707 ☞ 0911289877 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

የበረከት ጉዞ ወደ ታሪካዊውና ምሥጢራዊው መንዝ ደብረ ቆጵሮስ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል * መነሻ ሚያዚያ 23 * መመለሻ ሚያዚያ 25 * የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4000 ብር ✥✞✥ ቅዱሳት መካናትን ለተዋህዶ ልጆች ሁሉ ማስተዋወቅ የሁላችንም ክርስቲያናዊ ግዴታ ነውና ጦማሩን አንብበው እርስዎ በሚጠቀሙባቸው ድረገጾች ላይ Share, Tag, Like, Comment & Forward... በማድረግ የቅዱሳት መካናቱን በረከት እንዲያገኙ ለተፈቀደላቸው ሁሉ የመባረካቸው ምክንያት ይሁኑ። 👉 {በእመጓ ላይ ጌታችን ለቅ/ዑራኤል፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ሰው ይህንን ደጅ አላስረግጠውም!" ብሎ የተገባለትን ቃል ልብ ይበሉ!!! 👉 #እመጓ ( #እመ_እጓል) 👈 [ጌታችን፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ደጅ የተሳለመ በግንባሩ ላይ «ቅዱስ ዑራኤል» የሚል ስውር ጽሑፍ በወርቅ ቀለም ይጻፍበታል፤ ባረፈ ጊዜም ዋስ ጠበቃ ሆኖት ባሕረ እሳትን ይሻገራል ወቀሳ ከሰሣም አይኖርበትም።" ብሎ ለቅዱስ ዑራኤል ቦታውን ባርኮ አስራት አድርጎ ሲሰጠው ቃል የገባበት፣ ✝️ ለሊቀ ሰማእታት ቅዱስ ጊዮርጊስና ለጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ኢትዮጵያን አስራት አድርጎ የሰጠበት፣ ✝️ እመቤታችን በስደቷ ጊዜ በኪደተ እግሯ የባረከቺውና ልጇ ወዳጇም፦ ይህንን ቅዱስ ቦታሽን "እስከ ዳግም ምጽዓቴ ድረስ 6000 እሳታዊያን መላእክት ይጠብቁልሻል።" ብሎ ቃልኪዳን የሰጠበት፣ ✝️ የአረመኔዋ ዮዲት ጉዲት ጦር በጥበበ እግዚአብሔር የተደመሰሰበት ደብረ መዊዕ፣ ✝️ እልፍ አዕላፍ ቅዱሳን የተጋደሉበትና የሚጋደሉበት መካነ ሱባዔ ወአርምሞ፣ ✝️ በርካታ ምስጢሮችን የያዘና ላደለውም የሚገለጥበት መካነ ኅቡዓን፣ ✝️ ግማደ መስቀሉ ለ14 ቀናት የተቀመጠበት፣ ✝️ ቅዱስ ዑራኤል በደመ ክርስቶስ ዓለምን የቀደሰበት የብርሃን ጽዋ የተቀመጠበት ድንቅ ቦታ፣ ✝️ መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ምስጢረ ቁርባንን ሲመሰርት በቅዱሳት መለኮታዊ እጆቹ የጨበጠው ጽዋ የሚገኝበት መካነ ቅርስ፣ ✝️ ከአዳም ጀምሮ የተነሱ ነቢያትና የሌሎችም ቅዱሳን ቅዱስ ዐጽም ከመስቀሉ ጋር ወደ ኢትዮጵያ ሲመጣ ያረፈበት ቅዱስ ቦታ፣ ✝️ መስቀሉን ይዘው የመጡ ቅዱሳን የባረኩት የቅዱሳን መካነ ጸሎት፤ ✝️ ከዕለተ ዓርብ ስቅለት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ወደፊትም ከዋክብት ዘወትር የሚረግፉበትና ይህንንም ብዙዎች በቦታው ላይ ሱባዔ የያዙና ኑዋሪዎቹ ማታ ማታ የሚያዩበትና ሕያው ምስክር ያለው ተአምረኛ ገዳም፣ ✝️ "ጌታ በማቴ ፳፬ ላይ የተናገረው ቃል የሚፈጸምበትን፣ ወንድም በወንድሙ ላይ የሚከፋበትን ክፉውን ዘመን 8ኛውን ሺህ እንዳታሳይኝ ከልጅሽ አማልጅኝ?" ብሎ እጅግ የሚወዳትና የሚያገለግላትን እመቤታችንን በመለመን ፰ኛው ሺህ በመስከረም ከመግባቱ በፊት በወርኀ ነሐሴ ያረፈው ደጉ ንጉሥ አፄ ናዖድ ያሰራት ስዕለት ሰሚዋ ምስዓለ ማርያም (ቀጭን አምባ ማርያም) የምትገኝበት፣ ...ግሩም ገዳም ነው። 🎁 በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦ → ጌታችን በዘመነ ስደቱ በኪደተ እግሩ የባረከውና "እንደተወለድኩባት ቤተልሔም ትሁን!" ብሎ በማይሻር ቃልኪዳን ያጸናው፣ እመቤታችን ልጇ ወዳጇን አቅፋ ከእመጓ ወደ በልበሊት ኢየሱስና ጣና ቂርቆስ ስትሄድ የባረከችው፣ ጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በዓት ሠርተው የጸለዩበት፣ ጻድቁ አቡነ ዘርዓ ብሩክ ለስብከተ ወንጌል ሲዘዋወሩ የባረኩት ዳግማዊ ቤተልሔም አፍሮ አይገባም መድኃኔዓለም አቡነ ዘርዓ ብሩክ ገዳም፣ → ምሥጢራዊው እመጓ ቅ/ዑራኤል፣ → ደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ማርያም፣ → ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣ → ስዕለት ሰሚዋ ቀጭን አምባ ምስዓለ ማርያም፣ → እመ እጓል ቅ/እግዚአብሔር አብ፣ → እመቤታችን በስደቷ ጊዜ ያረፈችበትና በኪደተ እግሯ የባረከቺው የኅቡዓን በዓት ደብረ ክሊና (ገሊላ)፣ → ቅ/ዑራኤል ደመ መለኮትን ለዓለም ሁሉ የረጨበት ብርሃናዊው ቅዱስ ጽዋ በክብር የተቀመጠበት እና ፲ሩ ቅዱሳን ቅዱስ መስቀሉን ወደ ግሸን ሲወስዱ ለ14 ቀናት ያሳረፉበት ምስጢራዊው ደብረ ቆጵሮስ፣... ወዘተ የምንሳለምበት ልዩ ጉዞ ነው። * መነሻ፦ ሚያዚያ 23 ከጠዋቱ → 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣ → 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ → 11:30 ጣፎ አደባባይ * መመለሻ ሚያዚያ 25 (ለ3 ቀናት) → የጉዞ ዋጋ፦ ማረፊያ ቤትና በእመጓ ቆይታ ምግብን ጨምሮ4000 ብር ✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ!!! {አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው} #ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦ 👉🏽 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር 👉🏽 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት መ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በማስገባት ደረሰኙን (Screenshot) በቴሌግራም መላክና በጉዞውም ቀን ይዞ መምጣት። ☞ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000355477448 Swift Code: CBETETAA ☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825 Swift Code: ABISETAA ☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101 ☞ አማራ ባንክ 9900001752271 ☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900 ☞ ቴሌ ብር 0901070707 / 0911289877 👉 #ለመንፈሳዊ_ጉዞዎቹ_የሚያስፈልጉ_ነገሮች፦ የቀበሌ መታወቂያ (ፓስፖርት)፣ ለብርድ የሚሆን ወፍራም ጃኬት፣ ለእግር መንገድ የሚሆኑና ተቀያሪ ጫማዎች፣ ሌሊት የሚለበስ ስሊፒንግ ባግ / ወፍራም ጋቢ/ ወፍራም ወይባ/ ፎጣ/ ቀለል ያለ ብርድ ልብስ/፣ ክርስቲያናዊ አለባበስ፣ ጃንጥላ፣ የእጅ ባትሪ፣ ሰዓት አክባሪነት፣ ታጋሽነት፣ የወጡበትን መንፈሳዊ ዓለማ ለማሳካት በጋራ መትጋት... ★ በማኅበራችን የጉዞ መርሐ ግብራት መሳተፍ ከፈለጉ ሳያመነቱ ይደውሉልንና አብረን እንጓዝ!!! ለበለጠ መረጃ በሚከተሉት የስልክ አድራሻዎች በመደወል ፈጥነው ይመዝገቡ! ☞ 0901070707 ☞ 0911289877 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

ቢቀሩ የሚቆጩበት ጉዞ ወደ መንዝ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል ❖ መነሻ ሚያዚያ 23 ❖ መመለሻ ሚያዚያ 25 ❖ የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4000 ብር ☞ 0901070707 | 0911289877 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ 👉 እመጓ ( እመ እጓል) [ጌታችን፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ደጅ የተሳለመ በግንባሩ ላይ «ቅዱስ ዑራኤል» የሚል ስውር ጽሑፍ በወርቅ ቀለም ይጻፍበታል፤ ባረፈ ጊዜም ዋስ ጠበቃ ሆኖት ባሕረ እሳትን ይሻገራል ወቀሳ ከሰሣም አይኖርበትም።" ብሎ ለቅዱስ ዑራኤል ቦታውን ባርኮ አስራት አድርጎ ሲሰጠው ቃል የገባበት፣ ✝️ "ጌታ በማቴ ፳፬ ላይ የተናገረው ቃል የሚፈጸምበትን፣ ወንድም በወንድሙ ላይ የሚከፋበትን ክፉውን ዘመን 8ኛውን ሺህ እንዳታሳይኝ ከልጅሽ አማልጅኝ?" ብሎ እመቤታችንን ለምኖ ዘመኑ ከመግባቱ በፊት በወርኀ ነሐሴ ያረፈው ደጉ ንጉሥ አፄ ናዖድ ያሰራት ስዕለት ሰሚዋ ምስዓለ (ቀጭን አምባ ማርያም) የምትገኝበት፣ ...ግሩም ገዳም ነው። ✞❖✞ መሄድ የምትፈልጉ ኦርቶዶክሳዊያን ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ!!! {አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው} ☞ የበረከት ጉዞ ወደ ተአምረኛዎቹ በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ምርት ደለጎ ቅ|ኪዳነ ምሕረት ☞ መነሻ ግንቦት 2 ☞ መመለሻ ግንቦት 13 በአካል መጥቶ ለመመዝገብ፦ 👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር «መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት»

የአቡነ ፍሬ ካህንን ገድል እኛ ጋር ያገኛሉ 👉🏻

አቡነ ፍሬ ካህን ዘገዳመ ሃይዳ 👉🏽 በመተትና በዓይነጥላ የታሰረ ሰው የጻድቁን ገድል ቢያነብና ሲነበብ ቢሰማ ከእስራቱ ይፈታል። መጽሐፈ ገድላቸው ተተርጉሞ በግእዝና በአማርኛ ታትሞ ለምእመናን በመጠነኛ ዋጋ እያከፋፈልን ነው። 👉🏾 አቡነ ፍሬካህን አባታቸው ንዋየ ማርያም ዘላስታ፣ እናታቸው ደግም ይዐቢ ክብራ ለማርያም ዘአበርገለ ናቸው። የተወለዱት ጥቅምት 3 ቀን 1351 ዓ.ም ሲሆን ከሕፃንነታቸው ጀምሮ መንፈስ ቅዱስ ያደረባቸውና ምሁረ መጻሕፍት፤ የቅዱሳንን ዜና ሕይወት አጥንተው ያደጉ ጻድቅ ናቸው። 👉🏾 ጻድቁ የተለያዩ ፍራፍሬዎችን ለቅመው ከትግራይና ጎንደር አውራጃዎች በአህዮቻቸው ጭነው በደብረ ሃይዳ ገዳም ለመነኑ የአቡነ ቶማስ ልጆች ያመጡ ነበር። በእሳት ሰረገላና በደመና ተጭነው የሚሄዱ ከ1000 የሚበልጡ በተጋድሎ ጽሙዳን ባሕታዊያንና ተኀራሚ መነኮሳት በገዳሙ መንነውበት ነበር። 👉🏾 አበው ዘገዳመ ዋሊ ቅድስቲቷን የዋልድባ ምድር «በአህያ አታስረግጥብን» ቢሏቸው በቅዱስ ሚካኤል ረዳትነት አህዮቹን ባርከው እፍ ቢሉባቸው ለእያንዳንዳቸው 2 ክንፍ አውጥተው በረሩ፤ ለራሳቸውም 6 ክንፍ ተሰጥቷቸው በተከዜ አድርገው ገዳመ ሃይዳ ገብተዋል። 👉🏾 ጻድቁ የአክስታቸውን ልጅ አቡነ እስጢፋኖስን አስከትለው በመጀመሪያ ከላስታ ተነስተው አበርገለን ባርከው በተንቤን አምበራ (ደብረ ጸለይ) እና በተለያዩ ቦታዎች እየተዘዋወሩ ወንጌልን ሲሰብኩ ምውት አስነስተው የሲኦልን መከራና ስቃይ እንዲመሰክሩ አድርገዋል። በቦታው ላይ ፈዋሽ ጸበል አፍልቀው በሰውና በእንስሳት ላይ ገቢረ ተአምራት ይሰራል። 👉🏽 ጻድቁ ደደቢት አካባቢ ወደሚገኘው ወደ ደብረ ሃይዳ ገዳም ሄደው መንነው በመንፈስ አባታቸው በሥጋ አጎታቸው በሆኑት በአቡነ ቶማስ እጅም መነኮሱ። ጻድቁ ስድስት ክንፍ የተሰጣቸው ሲሆኑ በታላቅ መንፈሳዊ ተጋድሎ ይታወቃሉ። 👉🏾 አቡነ ቶማስ ካረፉ በኋላ አቡነ ፍሬ ካህን ገዳማቸውን ተረክበው በጽድቅ መንገድ መነኮሳቱን አስተዳድረዋል። አቡነ ፍሬ ካህን አፈር ከኢየሩሳሌም አምጥተው ዋልድባ ሲደርሱ መነኮሳቱ «ገዳሙን በአህያ አታስረግጥ» ቢሏቸው አህዮቹን ክንፍ አውጥተው እንዲበሩ አድርገዋቸዋል። 👉🏽 አባታችን ከሽረ እንዳ ሥላሴ (ሽሬ) ከተማ 46 ኪ.ሜ ርቀት ላይ «ኮር ተክሊ» የምትባል አነስተኛ ከተማ አቅራቢያ ደብረ ሃይዳ አቡነ ፍሬ ካህን የተባለ ትልቅ ገዳም አላቸው። ገዳሙ ከአቡነ ቶማስ ዘሃይዳ ገዳም ጋር አንድ ነው። 👉🏽 ወደዚህ ገዳም ውስጥ ሥጋና ቅቤ ተበልቶም ሆነ ተይዞ መውጣት ፈጽሞ አይቻልም። አልታየሁም ተብሎ በድብቅ ሥጋ ተይዞ ቢገባ ሥጋው ይተላል። ሥጋና ቅቤ የበላ ሰውም ዕለቱን በድፍረት ወደ ገዳሙ ቢገባ ሆዱ በኃይል ይነፋል በዚህም ይታወቅበታል። ከብቶችም ቢሆኑ ወደ ገዳሙ አይወጡም፣ ማንም ሳይመልሳቸው ራሳቸው ይመለሳሉ። 👉🏽 የአቡነ ፍሬ ካህን በዓለ ዕረፍታቸው ኅዳር 3 ነው። በየዓመቱ በበዓለ ዕረፍታቸው ዋዜማ የተለየ መዓዛ ያላቸው ነፍሳት ድንገት መጥተው ቤተክርስቲያኑን ለ40 ቀናት አጥነው ታኅሣሥ 12 እንዴት እንደሄዱ ሳይታወቅ ይጠፋሉ። የአቡነ ፍሬ ካህን ረድኤት በረከታቸው ይደርብን፣ በጸሎታቸው ይማረን!