ዋልድባ ገዳም
الذهاب إلى القناة على Telegram
👉 ኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮ በነገረ መለኮት፣ በነገረ ማርያም፣ በነገረ መስቀል፣ በነገረ ቅዱሳንና በምሥጢራት ላይ፣ 👉 ወቅታዊ የቤ/ክ ሁኔታና የቅ/ሲኖዶስ ውሳኔዎች፣ 👉 የመንፈሳዊ ጉዞዎች ዓመታዊ መርሐ ግብር... ለጥያቄዎ @zeWaldiba_bot @Gedamewali @Elmestoagia 👇 YouTube: https://www.youtube.com/@mekoreta
إظهار المزيد4 463
المشتركون
+124 ساعات
-27 أيام
-2030 أيام
أرشيف المشاركات
4 464
ወደ ግሸን ደብረ ከርቤ የንግሥ ጉዞ ምዝገባ ጀምረናል
* መነሻ መስከረም 15 እና 17
* መመለሻ መስከረም 24
👉🏾 በጉዟችን ላይ ፅጋጃ አቡነ አኖሬዎስ፣ ሐይቅ ቅ/እስጢፋኖስ፣ ሳር አምባ ቅ/ኪዳነ ምሕረት፣ ሽብሻቦ ማርያምና ሌሎችንም ገዳማት እንሳለማለን
አዘጋጅ፦ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
☎️ 0901070707
📱 0911289877
👉🏼 አድራሻ፦ መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር
4 464
ስዕለት ሰሚው ቁሉቢ ቅዱስ ገብርኤል
→ ዘወትር ብዙ ድንቅ ገቢረ ተአምራት የሚፈጸምበት መካነ መንክራት፤
→ በቅዱስ ገብርኤል ምልጃ ተማምነው በመድኃኔዓለም ቸርነት አምነው የለመኑት በጎ መሻት ሁሉ ፈጥኖ የሚፈጽምበት የብዙዎች መካነ ጸሎት፤
→ ጥንታዊውን ተአምረኛ ታቦተ ቅዱስ ገብርኤል በ፱ኛው መ/ክ/ዘ ከዝዋይ ወደ ቦታው ይዘው የመጡትና በቦታው ላይ ለብዙ ጊዜ ተጋድሎ ያደረጉት የታላቁ ጸሎተኛ አባት የአባ ሌዊ ዘገዳመ ሲሐትና የሌሎችም ቅዱሳን የቃልኪዳን በረከት የሚገኝበት መካነ ቅዱሳን፤
→ በርካታ ስውራን ዘወትር የሚጸልዩበት መካነ ግኁሣን፤
→ ከጥንት ነገሥታትና ሹማምንት ጀምሮ በርካቶች በቦታው ላይ የተሳሉት ስዕታቸው እየሰመረላቸው "እሰይ ስዕለቴ ሰመረ!" እያሉ መባቸውን በደስታ የሚያገቡለት ስዕለት ሰሚ ነው።
★ እግዚአብሔር በልብ የመከረውን፣ በቃል ያስነገረውን እርሱ በወደደና በፈቀደ ጊዜ ያከናውናልና የእርስዎም ከእኛ ጋር ተጉዘው ስእለትዎ ሰምሮ እንዲመለሱ እንሻለን። "ለእግዚአብሔር የሥራ ጊዜ አለው" (መዝ ፻፲፰፥ ፻፳፮) እንዲል።
★ የጉዞ ምዝገባ ልናጠናቅቅ ጥቂት ወንበሮች ብቻ ስለቀሩን ከማኅበራችን ጋር ለመጓዝ አስቀድመው እንዲመዘገቡ እናሳስባለን።
* መነሻ፦ ሐምሌ 17 ጠዋት 10፡30
* መመለሻ፦ ሐምሌ 20
* የጉዞ ዋጋ፦
👉🏾 ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 5000
👉🏾 ምግብና ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 6500
* ለበለጠ መረጃ፦ 0901070707 / 0911289877
* ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
ኑ አብረን እንጓዝ!
👉 "ገዳምህን የረገጠ" ብቻ ሳይሆን "ገዳምህን ለሌሎች ያሳዬ ...እምርልሃለሁ!" ተብሎ ቃል የተገባላቸው ቅዱሳን እንዳሉን ገድለ አቡነ ዘርዓ ብሩክን አስታሰው ለወዳጆችዎ ያካፍሉት።
4 464
መንፈሳዊ የንግሥ ጉዞ ወደ ስዕለት ሰሚው ቁሉቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም
* መነሻ፦ ሐምሌ 17 ጠዋት 10፡30
* መመለሻ፦ ሐምሌ 20
* የጉዞ ዋጋ፦
👉🏾 ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 5000
👉🏾 ምግብና ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 6500
* ለበለጠ መረጃ፦ 0901070707 / 0911289877
* ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
★ ከአዲስ አበባ በስተምሥራቅ 461 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ጋራ ሙለታ የሚገኘው፦
#ጥንታዊው_ቁሉቢ_ቅዱስ_ገብርኤል
→ ዘወትር ብዙ ድንቅ ገቢረ ተአምራት የሚፈጸምበት መካነ መንክራት፤
→ በቅዱስ ገብርኤል ምልጃ ተማምነው በመድኃኔዓለም ቸርነት አምነው የለመኑት በጎ መሻት ሁሉ ፈጥኖ የሚፈጽምበት የብዙዎች መካነ ጸሎት፤
→ ጥንታዊውን ተአምረኛ ታቦተ ቅዱስ ገብርኤል በ፱ኛው መ/ክ/ዘ ከዝዋይ ወደ ቦታው ይዘው የመጡትና በቦታው ላይ ለብዙ ጊዜ ተጋድሎ ያደረጉት የታላቁ ጸሎተኛ አባት የአባ ሌዊ ዘገዳመ ሲሐትና የሌሎችም ቅዱሳን የቃልኪዳን በረከት የሚገኝበት መካነ ቅዱሳን፤
→ በርካታ ስውራን ዘወትር የሚጸልዩበት መካነ ግኁሣን፤
→ ከጥንት ነገሥታትና ሹማምንት ጀምሮ በርካቶች በቦታው ላይ የተሳሉት ስዕታቸው እየሰመረላቸው "እሰይ ስዕለቴ ሰመረ!" እያሉ መባቸውን በደስታ የሚያገቡለት ስዕለት ሰሚ ነው።
★ እግዚአብሔር በልብ የመከረውን፣ በቃል ያስነገረውን እርሱ በወደደና በፈቀደ ጊዜ ያከናውናልና የእርስዎም ከእኛ ጋር ተጉዘው ስእለትዎ ሰምሮ እንዲመለሱ እንሻለን። "ለእግዚአብሔር የሥራ ጊዜ አለው" (መዝ ፻፲፰፥ ፻፳፮) እንዲል።
★ የጉዞ ምዝገባ ልናጠናቅቅ ጥቂት ወንበሮች ብቻ ስለቀሩን ከማኅበራችን ጋር ለመጓዝ አስቀድመው እንዲመዘገቡ እናሳስባለን።
#ኑ_አብረን_እንጓዝ!!!
★ ብዙዎች የበረከቱ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ጦማሩን Share, Like, Tag & Comment አድርጉት፤ የነዚህን ቅዱሳት መካናት የቃልኪዳን በረከት እንዲያገኙ ለሌሎች ምክንያት መሆን በራሱ ልዩ በረከት ያሰጣልና Share & Tag በማድረግ ለወዳጆችዎ ያካፍሉት።
👉 "ገዳምህን የረገጠ" ብቻ ሳይሆን "ገዳምህን ለሌሎች ያሳዬ ...እምርልሃለሁ!" ተብሎ ቃል የተገባላቸው ቅዱሳን እንዳሉን ገድለ አቡነ ዘርዓ ብሩክን ያስታውሱ!!!
4 464
ቁሉቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም
ቁሉቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ከአዲስ አበባ በስተ ምሥራቅ 461 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምሥራቅ ሐረርጌ ይገኛል። በኢትዮጵያ በጣም የታወቁ የስዕለት መካናት መካከል አንዱ ነው።
እንደ ገዳሙ ትውፊት፣ በዮዲት ጉዲት ዘመን የቅዱስ ገብርኤል ታቦት ከአክሱም ወደ ዝዋይ ተወስዶ፣ በኋላም በአባ ሌዊ አማካኝነት በመልአኩ መሪነት ወደ ቁሉቢ ደርሷል። በዚያም በፈቃደ እግዚአብሔር ወደፊት ታላቅ ቤተ ክርስቲያን እንደሚተከልና ብዙ ተአምራት እንደሚፈጸሙ ተነግሮ ነበር።
በኋለኛው ዘመን ልዑል ራስ መኮንን በአካባቢው ሰላም እንዲሰፍን ለቅዱስ ገብርኤል ስእለት ገቡ። ስእለታቸውም በተፈጸመ ጊዜ በ1884 ዓ.ም ታቦቱን ወደ ቁሉቢ አስመጥተው የቤተ ክርስቲያኑን ሥራ ጀመሩ። በ1888 ዓ.ም ዋናው ቤተ መቅደስ ተጠናቆ በአቡነ ማቴዎስ ተባርኮ ታቦቱ ገባ።
ዛሬ ቁሉቢ ቅዱስ ገብርኤል በየዓመቱ በሚከበረው በዓለ ንግሥ በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ምእመናንን የሚሰበስብ የታላቅ መንፈሳዊ ጉዞ ማዕከል ሆኖ ቀጥሏል። ሰዎች ስዕለታቸውን ለመፈጸም፣ ጸሎት ለማድረግ እና በረከት ለመቀበል ከመላው ኢትዮጵያ ወደዚህ ስፍራ ይመጣሉ።
የቅዱስ ገብርኤል ረድኤትና አማላጅነት ከሁላችንም ጋር ይሁን። አሜን።
4 464
መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ምሥጢራዊው ምድራዊው ገነት
⛪ እመጓ (እመ እጓል) ቅዱስ ዑራኤል
📅 መነሻ፦ ሰኔ 19
📅 መመለሻ፦ ሰኔ 21 (3 ቀናት)
“አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ሰው ይህንን ደጅ አላስረግጠውም!”
ተብሎ ቃል የተገባለትን ድንቅ ቦታ ለመሳለም ተዘጋጅተዋል?
🎁 በጉዞው የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
✝️ አፍሮ አይገባም መድኃኔዓለም (አቡነ ዘርዓ ብሩክ ገዳም)
✝️ ምሥጢራዊው እመጓ ቅዱስ ዑራኤል
✝️ ደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ማርያም
✝️ ዘብር ቅዱስ ገብርኤል
✝️ ቀጭን አምባ ምስዓለ ማርያም
✝️ እመ እጓል ቅዱስ እግዚአብሔር አብ
✝️ ደብረ ክሊና (ገሊላ)
✝️ ደብረ ቆጵሮስ
እና ሌሎች በርካታ ቅዱሳት መካናት
🚌 መነሻ ቦታዎች
📍 10:30 - አራዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ
📍 11:00 - መገናኛ ማራቶን ሕንፃ
📍 11:30 - ጣፎ አደባባይ
☎️ ለምዝገባና ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707
☞ 0911289877
⚠️ የቀሩት ወንበሮች በጣም ጥቂት ናቸው!
ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦
1) ወደ ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል
👉🏾 መነሻ ቀን ሰኔ 20
👉🏾 መመለሻ ቀን ሰኔ 30
ለጉዞው የሚያስፈልጉት፦
👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣
👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣
👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣
👉🏻 ነጠላ ጫማ፣
👉🏻 ምንጣፍ፣
👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ
👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ!
👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ
2) ሸንኮራ ቅዱስ ዮሐንስ
❖ መነሻ ሰኔ 29
❖ መመለሻ ሰኔ 30
አስቀድመው ደውለው ቦታዎን ያስይዙ፤ ኑ አብረን እንሳለም፣ እንጸልይ፣ የቅዱሳኑን በረከት እንቀበል!
📖 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
🏛️ መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት
📍 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቁጥር 36
4 464
መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ተአምረኛው በርሜል ቅ.ጊዮርጊስ ከሰኔ 20 - 30
✈️ ከአዲስ አበባ እስከ ባህርዳር ደርሶ መልስ በአውሮፕላን
🚐 ከባህርዳር ኤርፖርት እስከ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል ደርሶ መልስ በመኪና
⛪ የበርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስን ተአምር ያውቃሉ?
🙏 በዚህ ቅዱስ ስፍራ የተገኙ መንፈሳዊ በረከቶችና ዘወትር የሚታዩት ተአምራት እጅግ ድንቅ ናቸው።
👉🏾 “እግዚአብሔር በቅዱሳኑ ላይ ድንቅ ነው፤“ መዝ ፷፯፥ ፴፭
⛪ በጉዟችን ላይ ተአምረኛውን ገዳመ ወንያት አቡነ ሐራ ድንግል ገዳም እንሳለማለን።
⛪️ የተአምረኛዋ በርሜል ኪዳነ ምሕረትን ጸበል እንጠመቃለን።
☎️ ለበለጠ መረጃ፦
👉🏾 0901 07 07 07
👉🏾 0911 28 98 77
አዘጋጅ፦ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
🎟️ ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)
📍 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት
🏢 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቁጥር 36
⚠️ የቀሩት ወንበሮች በጣም ጥቂት ናቸው!
ዛሬውኑ ይደውሉ፤ ቦታዎን ያስይዙ፤ ከዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ ይሁኑ!
🎒 ለጉዞው የሚያስፈልጉ፦
✔️ ለሙቀት የሚሆን ቀለል ያለ ልብስ
✔️ ለወንዶች ቁምጣ
✔️ ለሴቶች ቢጃማ
✔️ ነጠላ ጫማ
✔️ ምንጣፍ
✔️ ቀለል ያለ ስልክ
🚍 ከማኅበራችን ጋር ተጉዘው ድንቅ ሥራውን ይመስክሩ። የዓመቱ የመጨረሻ ዙር መንፈሳዊ ጉዞ ስለሆነ ቢቀሩ ይቆጨዎታል!
📅 መነሻ ቀን፦ ሰኔ 20
📅 መመለሻ ቀን፦ ሰኔ 30
👉🏾 “ኣእምሩ ከመ ተሰብሐ እግዚአብሔር በጻድቁ፤ እግዚአብሔር ይሰምዐኒ ሶበ ጸራኅኩ ኀቤሁ።“ መዝ ፬፥ ፫
📢 ሼር በማድረግ ለሌሎችም ይድረስ፤ የበረከቱ ተካፋይ ያድርጓቸው!
✞ የቅዱስ ጊዮርጊስ በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን! ✞
4 464
📖 መዝሙረ ዳዊት 📖
የዕለት ጸሎትዎን እና መንፈሳዊ ሕይወትዎን ለማጠናከር የሚረዳ ቅዱስ መጽሐፍ ይፈልጋሉ?
መዝሙረ ዳዊት በተለያዩ መጠኖችና ዲዛይኖች ቀርቧል።
ለግል አገልግሎት፣ ለስጦታ እና ለቤተሰብ በረከት ተስማሚ ምርጫ ነው።
💰 ዋጋ፦ ከ450 ብር ጀምሮ
🏪 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት
📍 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቁጥር 36
📞 0901070707
አሁኑኑ ይደውሉ ወይም ይጎብኙን!
“መዝሙረ ዳዊት — ለነፍስ ሰላም፣ ለልብ መጽናናት፣ ለሕይወት በረከት!”
4 464
መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል
* መነሻ፦ ሰኔ 19
* መመለሻ ሰኔ 21
ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707
☞ 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ አስቀድማችሁ ደውሉልና ኑ አብረን እንሂድ! አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው
👉 {በእመጓ ላይ ጌታችን ለቅ/ዑራኤል፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ሰው ይህንን ደጅ አላስረግጠውም!" ብሎ የተገባለትን ቃል ልብ ይበሉ!!!
👉 እመጓ ( እመ እጓል) 👈
[ጌታችን፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ደጅ የተሳለመ በግንባሩ ላይ «ቅዱስ ዑራኤል» የሚል ስውር ጽሑፍ በወርቅ ቀለም ይጻፍበታል፤ ባረፈ ጊዜም ዋስ ጠበቃ ሆኖት ባሕረ እሳትን ይሻገራል ወቀሳ ከሰሣም አይኖርበትም።" ብሎ ለቅዱስ ዑራኤል ቦታውን ባርኮ አስራት አድርጎ ሲሰጠው ቃል የገባበት፣
✝️ ለሊቀ ሰማእታት ቅዱስ ጊዮርጊስና ለጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ኢትዮጵያን አስራት አድርጎ የሰጠበት፣
✝️ እመቤታችን በስደቷ ጊዜ በኪደተ እግሯ የባረከቺውና ልጇ ወዳጇም፦ ይህንን ቅዱስ ቦታሽን "እስከ ዳግም ምጽዓቴ ድረስ 6000 እሳታዊያን መላእክት ይጠብቁልሻል።" ብሎ ቃልኪዳን የሰጠበት፣
✝️ የአረመኔዋ ዮዲት ጉዲት ጦር በጥበበ እግዚአብሔር የተደመሰሰበት ደብረ መዊዕ፣
✝️ እልፍ አዕላፍ ቅዱሳን የተጋደሉበትና የሚጋደሉበት መካነ ሱባዔ ወአርምሞ፣
✝️ በርካታ ምስጢሮችን የያዘና ላደለውም የሚገለጥበት መካነ ኅቡዓን፣
✝️ ግማደ መስቀሉ ለ14 ቀናት የተቀመጠበት፣
✝️ ቅዱስ ዑራኤል በደመ ክርስቶስ ዓለምን የቀደሰበት የብርሃን ጽዋ የተቀመጠበት ድንቅ ቦታ፣
✝️ መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ምስጢረ ቁርባንን ሲመሰርት በቅዱሳት መለኮታዊ እጆቹ የጨበጠው ጽዋ የሚገኝበት መካነ ቅርስ፣
✝️ ከአዳም ጀምሮ የተነሱ ነቢያትና የሌሎችም ቅዱሳን ቅዱስ ዐጽም ከመስቀሉ ጋር ወደ ኢትዮጵያ ሲመጣ ያረፈበት ቅዱስ ቦታ፣
✝️ መስቀሉን ይዘው የመጡ ቅዱሳን የባረኩት የቅዱሳን መካነ ጸሎት፤
✝️ ከዕለተ ዓርብ ስቅለት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ወደፊትም ከዋክብት ዘወትር የሚረግፉበትና ይህንንም ብዙዎች በቦታው ላይ ሱባዔ የያዙና ኑዋሪዎቹ ማታ ማታ የሚያዩበትና ሕያው ምስክር ያለው ተአምረኛ ገዳም፣
✝️ "ጌታ በማቴ ፳፬ ላይ የተናገረው ቃል የሚፈጸምበትን፣ ወንድም በወንድሙ ላይ የሚከፋበትን ክፉውን ዘመን 8ኛውን ሺህ እንዳታሳይኝ ከልጅሽ አማልጅኝ?" ብሎ እጅግ የሚወዳትና የሚያገለግላትን እመቤታችንን በመለመን ፰ኛው ሺህ በመስከረም ከመግባቱ በፊት በወርኀ ነሐሴ ያረፈው ደጉ ንጉሥ አፄ ናዖድ ያሰራት ስዕለት ሰሚዋ ምስዓለ ማርያም (ቀጭን አምባ ማርያም) የምትገኝበት፣ ...ግሩም ገዳም ነው።
🎁 በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
→ ጌታችን በዘመነ ስደቱ በኪደተ እግሩ የባረከውና "እንደተወለድኩባት ቤተልሔም ትሁን!" ብሎ በማይሻር ቃልኪዳን ያጸናው፣ እመቤታችን ልጇ ወዳጇን አቅፋ ከእመጓ ወደ በልበሊት ኢየሱስና ጣና ቂርቆስ ስትሄድ የባረከችው፣ ጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በዓት ሠርተው የጸለዩበት፣ ጻድቁ አቡነ ዘርዓ ብሩክ ለስብከተ ወንጌል ሲዘዋወሩ የባረኩት ዳግማዊ ቤተልሔም አፍሮ አይገባም መድኃኔዓለም አቡነ ዘርዓ ብሩክ ገዳም፣
→ ምሥጢራዊው እመጓ ቅ/ዑራኤል፣
→ ደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ማርያም፣
→ ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣
→ ስዕለት ሰሚዋ ቀጭን አምባ ምስዓለ ማርያም፣
→ እመ እጓል ቅ/እግዚአብሔር አብ፣
→ እመቤታችን በስደቷ ጊዜ ያረፈችበትና በኪደተ እግሯ የባረከቺው የኅቡዓን በዓት ደብረ ክሊና (ገሊላ)፣
→ ቅ/ዑራኤል ደመ መለኮትን ለዓለም ሁሉ የረጨበት ብርሃናዊው ቅዱስ ጽዋ በክብር የተቀመጠበት እና ፲ሩ ቅዱሳን ቅዱስ መስቀሉን ወደ ግሸን ሲወስዱ ለ14 ቀናት ያሳረፉበት ምስጢራዊው ደብረ ቆጵሮስ፣... ወዘተ የምንሳለምበት ልዩ ጉዞ ነው።
* መነሻ፦ ሰኔ 19 ዓርብ ከጠዋቱ
→ 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣
→ 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ
→ 11:30 ጣፎ አደባባይ
* መመለሻ ሰኔ 21 (ለ3 ቀናት)
❖ አድራሻ፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር «መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት»
❖ በባንክ / በቴሌብር / ከፍሎ ለመመዝገብ
👉🏾 አንተነህ ውብሸት
☞ CBE 1000355477448
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ 0042939910101
☞ አማራ 9900001752271
☞ አዋሽ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0901070707 / 0911289877
👉 ለመንፈሳዊ ጉዞዎቹ የሚያስፈልጉ ነገሮች፦ የቀበሌ መታወቂያ (ፓስፖርት)፣ ለብርድ የሚሆን ወፍራም ጃኬት፣ ለእግር መንገድ የሚሆኑና ተቀያሪ ጫማዎች፣ ሌሊት የሚለበስ ስሊፒንግ ባግ / ወፍራም ጋቢ/ ወፍራም ወይባ/ ፎጣ/ ቀለል ያለ ብርድ ልብስ/፣ ክርስቲያናዊ አለባበስ፣ ጃንጥላ፣ የእጅ ባትሪ፣ ሰዓት አክባሪነት፣ ታጋሽነት፣ የወጡበትን መንፈሳዊ ዓለማ ለማሳካት በጋራ መትጋት...
✥✞✥ ቅዱሳት መካናትን ለተዋህዶ ልጆች ሁሉ ማስተዋወቅ የሁላችንም ክርስቲያናዊ ግዴታ ነውና ጦማሩን አንብበው እርስዎ በሚጠቀሙባቸው ድረገጾች ላይ Share, Tag, Like, Comment & Forward... በማድረግ የቅዱሳት መካናቱን በረከት እንዲያገኙ ለተፈቀደላቸው ሁሉ የመባረካቸው ምክንያት ይሁኑ።
4 464
መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል
* መነሻ፦ ሰኔ 5
* መመለሻ ሰኔ 7
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4000 ብር
ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707
☞ 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ አስቀድማችሁ ደውሉልና ኑ አብረን እንሂድ! አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው
👉 {በእመጓ ላይ ጌታችን ለቅ/ዑራኤል፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ሰው ይህንን ደጅ አላስረግጠውም!" ብሎ የተገባለትን ቃል ልብ ይበሉ!!!
👉 እመጓ ( እመ እጓል) 👈
[ጌታችን፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ደጅ የተሳለመ በግንባሩ ላይ «ቅዱስ ዑራኤል» የሚል ስውር ጽሑፍ በወርቅ ቀለም ይጻፍበታል፤ ባረፈ ጊዜም ዋስ ጠበቃ ሆኖት ባሕረ እሳትን ይሻገራል ወቀሳ ከሰሣም አይኖርበትም።" ብሎ ለቅዱስ ዑራኤል ቦታውን ባርኮ አስራት አድርጎ ሲሰጠው ቃል የገባበት፣
✝️ ለሊቀ ሰማእታት ቅዱስ ጊዮርጊስና ለጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ኢትዮጵያን አስራት አድርጎ የሰጠበት፣
✝️ እመቤታችን በስደቷ ጊዜ በኪደተ እግሯ የባረከቺውና ልጇ ወዳጇም፦ ይህንን ቅዱስ ቦታሽን "እስከ ዳግም ምጽዓቴ ድረስ 6000 እሳታዊያን መላእክት ይጠብቁልሻል።" ብሎ ቃልኪዳን የሰጠበት፣
✝️ የአረመኔዋ ዮዲት ጉዲት ጦር በጥበበ እግዚአብሔር የተደመሰሰበት ደብረ መዊዕ፣
✝️ እልፍ አዕላፍ ቅዱሳን የተጋደሉበትና የሚጋደሉበት መካነ ሱባዔ ወአርምሞ፣
✝️ በርካታ ምስጢሮችን የያዘና ላደለውም የሚገለጥበት መካነ ኅቡዓን፣
✝️ ግማደ መስቀሉ ለ14 ቀናት የተቀመጠበት፣
✝️ ቅዱስ ዑራኤል በደመ ክርስቶስ ዓለምን የቀደሰበት የብርሃን ጽዋ የተቀመጠበት ድንቅ ቦታ፣
✝️ መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ምስጢረ ቁርባንን ሲመሰርት በቅዱሳት መለኮታዊ እጆቹ የጨበጠው ጽዋ የሚገኝበት መካነ ቅርስ፣
✝️ ከአዳም ጀምሮ የተነሱ ነቢያትና የሌሎችም ቅዱሳን ቅዱስ ዐጽም ከመስቀሉ ጋር ወደ ኢትዮጵያ ሲመጣ ያረፈበት ቅዱስ ቦታ፣
✝️ መስቀሉን ይዘው የመጡ ቅዱሳን የባረኩት የቅዱሳን መካነ ጸሎት፤
✝️ ከዕለተ ዓርብ ስቅለት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ወደፊትም ከዋክብት ዘወትር የሚረግፉበትና ይህንንም ብዙዎች በቦታው ላይ ሱባዔ የያዙና ኑዋሪዎቹ ማታ ማታ የሚያዩበትና ሕያው ምስክር ያለው ተአምረኛ ገዳም፣
✝️ "ጌታ በማቴ ፳፬ ላይ የተናገረው ቃል የሚፈጸምበትን፣ ወንድም በወንድሙ ላይ የሚከፋበትን ክፉውን ዘመን 8ኛውን ሺህ እንዳታሳይኝ ከልጅሽ አማልጅኝ?" ብሎ እጅግ የሚወዳትና የሚያገለግላትን እመቤታችንን በመለመን ፰ኛው ሺህ በመስከረም ከመግባቱ በፊት በወርኀ ነሐሴ ያረፈው ደጉ ንጉሥ አፄ ናዖድ ያሰራት ስዕለት ሰሚዋ ምስዓለ ማርያም (ቀጭን አምባ ማርያም) የምትገኝበት፣ ...ግሩም ገዳም ነው።
🎁 በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
→ ጌታችን በዘመነ ስደቱ በኪደተ እግሩ የባረከውና "እንደተወለድኩባት ቤተልሔም ትሁን!" ብሎ በማይሻር ቃልኪዳን ያጸናው፣ እመቤታችን ልጇ ወዳጇን አቅፋ ከእመጓ ወደ በልበሊት ኢየሱስና ጣና ቂርቆስ ስትሄድ የባረከችው፣ ጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በዓት ሠርተው የጸለዩበት፣ ጻድቁ አቡነ ዘርዓ ብሩክ ለስብከተ ወንጌል ሲዘዋወሩ የባረኩት ዳግማዊ ቤተልሔም አፍሮ አይገባም መድኃኔዓለም አቡነ ዘርዓ ብሩክ ገዳም፣
→ ምሥጢራዊው እመጓ ቅ/ዑራኤል፣
→ ደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ማርያም፣
→ ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣
→ ስዕለት ሰሚዋ ቀጭን አምባ ምስዓለ ማርያም፣
→ እመ እጓል ቅ/እግዚአብሔር አብ፣
→ እመቤታችን በስደቷ ጊዜ ያረፈችበትና በኪደተ እግሯ የባረከቺው የኅቡዓን በዓት ደብረ ክሊና (ገሊላ)፣
→ ቅ/ዑራኤል ደመ መለኮትን ለዓለም ሁሉ የረጨበት ብርሃናዊው ቅዱስ ጽዋ በክብር የተቀመጠበት እና ፲ሩ ቅዱሳን ቅዱስ መስቀሉን ወደ ግሸን ሲወስዱ ለ14 ቀናት ያሳረፉበት ምስጢራዊው ደብረ ቆጵሮስ፣... ወዘተ የምንሳለምበት ልዩ ጉዞ ነው።
* መነሻ፦ ሰኔ 5 ዓርብ ከጠዋቱ
→ 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣
→ 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ
→ 11:30 ጣፎ አደባባይ
* መመለሻ ሰኔ 7 (ለ3 ቀናት)
❖ አድራሻ፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር «መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት»
❖ በባንክ / በቴሌብር / ከፍሎ ለመመዝገብ
👉🏾 አንተነህ ውብሸት
☞ CBE 1000355477448
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ 0042939910101
☞ አማራ 9900001752271
☞ አዋሽ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0901070707 / 0911289877
👉 ለመንፈሳዊ ጉዞዎቹ የሚያስፈልጉ ነገሮች፦ የቀበሌ መታወቂያ (ፓስፖርት)፣ ለብርድ የሚሆን ወፍራም ጃኬት፣ ለእግር መንገድ የሚሆኑና ተቀያሪ ጫማዎች፣ ሌሊት የሚለበስ ስሊፒንግ ባግ / ወፍራም ጋቢ/ ወፍራም ወይባ/ ፎጣ/ ቀለል ያለ ብርድ ልብስ/፣ ክርስቲያናዊ አለባበስ፣ ጃንጥላ፣ የእጅ ባትሪ፣ ሰዓት አክባሪነት፣ ታጋሽነት፣ የወጡበትን መንፈሳዊ ዓለማ ለማሳካት በጋራ መትጋት...
✥✞✥ ቅዱሳት መካናትን ለተዋህዶ ልጆች ሁሉ ማስተዋወቅ የሁላችንም ክርስቲያናዊ ግዴታ ነውና ጦማሩን አንብበው እርስዎ በሚጠቀሙባቸው ድረገጾች ላይ Share, Tag, Like, Comment & Forward... በማድረግ የቅዱሳት መካናቱን በረከት እንዲያገኙ ለተፈቀደላቸው ሁሉ የመባረካቸው ምክንያት ይሁኑ።
4 464
የንግሥ ጉዞ ወደ ተአምረኛው ሚጣቅ አማኑኤል ገዳም [አዳርና ደርሶመልስ]
❖ በፈዋሽ ጸበሉ ብዙዎች፦ ከአንጀት ቁስለት፣ ከጨጓራ፣ ከካንሰርና ከተለያዩ በሽታዎች ድነውበታል።
❖ የጉዞ ዋጋ፦
👉🏾 ደርሶመልስ 2000 ብር
👉🏾 ለአዳር 2200ብር
✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ አስቀድማችሁ ደውሉልና ኑ አብረን እንሂድ!
ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦
1) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 29
👉🏾 መመለሻ ቀን ሰኔ 10
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 30000 ብር
ለጉዞው የሚያስፈልጉት፦
👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣
👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣
👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣
👉🏻 ነጠላ ጫማ፣
👉🏻 ምንጣፍ፣
👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ
👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ!
👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ
2) ምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል
* መነሻ፦ ሰኔ 5 ከጠዋቱ
→ 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣
→ 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ
→ 11:30 ጣፎ አደባባይ
* መመለሻ ሰኔ 7
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4000 ብር
❖ አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው
ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707
☞ 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
❖ አድራሻ፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር «መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት»
❖ በባንክ / በቴሌብር / ከፍሎ ለመመዝገብ
👉🏾 አንተነህ ውብሸት
☞ CBE 1000355477448
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ 0042939910101
☞ አማራ 9900001752271
☞ አዋሽ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0901070707 / 0911289877
4 464
የንግሥ ጉዞ ወደ ተአምረኛው ሚጣቅ አማኑኤል ገዳም [አዳርና ደርሶመልስ]
❖ በፈዋሽ ጸበሉ ብዙዎች፦ ከአንጀት ቁስለት፣ ከጨጓራ፣ ከካንሰርና ከተለያዩ በሽታዎች ድነውበታል።
❖ የጉዞ ዋጋ፦
👉🏾 ደርሶመልስ 2000 ብር
👉🏾 ለአዳር 2200ብር
✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ አስቀድማችሁ ደውሉልና ኑ አብረን እንሂድ!
ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦
1) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 29
👉🏾 መመለሻ ቀን ሰኔ 10
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 30000 ብር
ለጉዞው የሚያስፈልጉት፦
👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣
👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣
👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣
👉🏻 ነጠላ ጫማ፣
👉🏻 ምንጣፍ፣
👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ
👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ!
👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ
2) ምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል
* መነሻ፦ ሰኔ 5 ከጠዋቱ
→ 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣
→ 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ
→ 11:30 ጣፎ አደባባይ
* መመለሻ ሰኔ 7
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4000 ብር
❖ አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው
ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707
☞ 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
❖ አድራሻ፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር «መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት»
❖ በባንክ / በቴሌብር / ከፍሎ ለመመዝገብ
👉🏾 አንተነህ ውብሸት
☞ CBE 1000355477448
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ 0042939910101
☞ አማራ 9900001752271
☞ አዋሽ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0901070707 / 0911289877
4 464
የንግሥ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም
❖ እንባችሁ የሚታበስባት፣ ጸሎታችሁ የሚሰማባት፣ ጥያቄያችሁ የሚሰማባት ድንቅ ገዳም ናት
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 21
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2200 ብር
❖ ወደ ምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል
ከጻድቃኔ ማርያም በዓለ ንግሥ ጋር
* መነሻ፦ ግንቦት 20 ከጠዋቱ
→ 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣
→ 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ
→ 11:30 ጣፎ አደባባይ
* መመለሻ ግንቦት 23 (ለ4 ቀናት)
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 5000 ብር
✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ! አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው
ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦
1) ሚጣቅ አማኑኤል
👉🏾 ግንቦት 28 እሑድ ደርሶመልስ
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2000 ብር
2) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 29
👉🏾 መመለሻ ቀን ሰኔ 10
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 30000 ብር
ለጉዞው የሚያስፈልጉት፦
👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣
👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣
👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣
👉🏻 ነጠላ ጫማ፣
👉🏻 ምንጣፍ፣
👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ
👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ!
👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ
ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦
👉🏾 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት
👉🏽 አድራሻ፦ መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር
ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707
☞ 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
4 464
ወደ ምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል
ከጻድቃኔ ማርያም በዓለ ንግሥ ጋር
* መነሻ፦ ግንቦት 20 ከጠዋቱ
→ 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣
→ 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ
→ 11:30 ጣፎ አደባባይ
* መመለሻ ግንቦት 23 (ለ4 ቀናት)
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 5000 ብር
❖ የንግሥ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 21
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2200 ብር
✞❖✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ! አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው
ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦
1) ሚጣቅ አማኑኤል
👉🏾 ግንቦት 28 እሑድ ደርሶመልስ
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2000 ብር
2) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 29
👉🏾 መመለሻ ቀን ሰኔ 10
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 30000 ብር
ለጉዞው የሚያስፈልጉት፦
👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣
👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ፣
👉🏻 ለሴቶች ቢጃማ፣
👉🏻 ነጠላ ጫማ፣
👉🏻 ምንጣፍ፣
👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ
👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ!
👉🏻 ሼር በማድረግ የዓለም ሕዝብ ይድንበት ዘንድ አድርሱ
ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦
👉🏾 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት
👉🏽 አድራሻ፦ መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር
ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707
☞ 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
4 464
በዓለ ዕርገትን በምድራዊው ገነት እመጓ ቅ.ዑራኤል
* መነሻ፦ ግንቦት 11 ከጠዋቱ
→ 10:30 አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ፣
→ 11:00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ
→ 11:30 ጣፎ አደባባይ
* መመለሻ ግንቦት 14 (ለ4 ቀናት)
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 4800 ብር
❖ ደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 11
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 12
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2000 ብር
✞ የቀሩን ወንበሮች ጥቂት ብቻ ናቸው፤ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ! አስቀድመው ድርሣነ ዑራኤልንና እመጓ መጽሐፍን ቢያነቡ ጥሩ ነው
ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦
1) የንግሥ ጉዞ ወደ ጻድቃኔ ማርያም
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 21
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2200 ብር
❖ ጻድቃኔ ማርያም ከእመጓ ቅ.ዑራኤል ጋር
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 20
👉🏾 መመለሻ ቀን ግንቦት 23
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 5000 ብር
2) ሚጣቅ አማኑኤል
👉🏾 ግንቦት 28 እሑድ ደርሶመልስ
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 2000 ብር
3) ተአምረኛው በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጸበል
👉🏾 መነሻ ቀን ግንቦት 29
👉🏾 መመለሻ ቀን ሰኔ 10
👉🏾 የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 30000 ብር
ለጉዞው የሚያስፈልጉት፦
👉🏻 ለሙቀት የሚሆን ስስ ልብስ፣
👉🏻 ለወንዶች ቁምጣ ለሴቶች ቢጃማ፣
👉🏻 ነጠላ ጫማና ምንጣፍ፣
👉🏻 ቀለል ያለ ስልክ እንድትይዙ
👉🏻 ቀድመው ይመዝገቡ! የዓለም ሕዝብ እንዲድንበት ሼር በማድረግ አድርሱ
በአካል ትኬት ለመቁረጥ፦
👉🏾 መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት
አድራሻ፦ መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር
ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707
☞ 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
4 464
ለመለኮት በሚታይ ገንዘብ በሚወሰንም ገንዘብ ደረትና ፊት የኋላም ጀርባ ያለው አይደለም በነደ እሳት የተሸፈነ ነው እንጂ። ነደ እሳት ግን እርሱ ነው። መለኮትስ ንጹህና ጽሩይ ብሩህም ነው።
የላከ አብን በሕላዌ አባት እንደሆነ እናምናለን የተላከ ወልድንም በሕላዌ ወልድ እንደሆነ እናምናለን ማኅየዊ መንፈስ ቅዱስንም በሕላዌ መንፈስ ቅዱስ እንደሆነ እናምናለን ሦስቱ ስም አንዱ እግዚአብሔር ነው።
