ch
Feedback
GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

前往频道在 Telegram

Always strive for Excellence❤!!

显示更多
1 426
订阅者
+124 小时
+67
-230
帖子存档
ማሳሰቢያ ✅የፊታችን ዓርብ(25/01/2016) የኢሬቻ ዋዜማ ስለሆነ ሙሉ ቀን ትምህርት ዝግ መሆኑን እንገልፃለን ።
ማሳሰቢያየፊታችን ዓርብ(25/01/2016) የኢሬቻ ዋዜማ ስለሆነ  ሙሉ ቀን  ትምህርት ዝግ መሆኑን እንገልፃለን ።

Hello Glow SchoolFamilies! Welcome to the 2023 – 2024 school year!  I hope this letter finds you in good health and high spirits.  As we embark on a new academic year, I am delighted to extend a warm welcome to all our students, both returning and new, along with their families to Glow School.  It is with great anticipation and excitement that we begin this journey together, with a shared commitment to educational excellence and personal growth.  As we move forward, I assure you that the well- being, safety, and educational progress of our students remain our top priorities.  We have implemented comprehensive measures and protocols to ensure a secure and conducive learning environment.  Our dedicated team of educators and support staff has been working diligently to prepare for the academic year, designing engaging and meaningful learning experiences that cater to the diverse needs of our students. This year, we will continue to foster a culture of collaboration, inclusivity, and respect within our school community.  We believe in the power of teamwork and the significance of a strong partnership between home and school.  I encourage you to actively engage in our child’s education, maintain open lines of communication, and participate in school activities and events whenever possible.  Together, we can provide the support and guidance our students need to thrive academically, socially, and emotionally. I encourage you to stay connected with our school through communication book , personal contact, through calling if it is necessary and through  school telegram channel  @httpy4 , Facebook and regular communication updates.  These platforms will provide you with important announcements, academic resources, and information about upcoming events.  Additionally, please do not hesitate to reach out to our dedicated staff members should you have any questions, concerns, or suggestions.  We value your feedback and are committed to continuous improvement.  Once again, welcome back to Glow School.  Let us embrace this new academic year with enthusiasm and a determination to achieve greatness.  Together, we will overcome any obstacles, celebrate achievements, and create a thriving learning community where every student can flourish.  Thank you for your unwavering support, and I look forward to a successful and rewarding year ahead.     School General Manager      Mr. Alemayehu Merga

Always strive for Excellence❤!! https://t.me/httpy4

Wish you a nice academic year!
Wish you a nice academic year!

የ2016 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሂደቱ የሚመራበት ሀገር አቀፍ የትምህርት ካላንደር ይፋ ሆነ ******************* (ኢ ፕ ድ) ትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ የትምህርት የ2016 ዘመን የመማር ማስተማር ሂደቱ የሚመራበት ሀገር አቀፍ የትምህርት ካላንደርን ይፋ አድርጎል። መስከረም 14 2016 ዓ.ም የአንደኛው ወሰነ ትምህርት መደበኛ የክፍል ውስጥ ትምህርት ይጀምራል፡፡ ክልሎች በብሔራዊ ፈተናና በተለያዩ ነባራዊ ሁኔታዎች መነሻ የተወሰኑ የቀናት ለውጦች ሊያደርጉ ይችላሉም ብሏል። ከመስከረም 2 እስከ 6 ቀን 2016 ዓ.ም ለመምህራንና ለሌሎች ባለድርሻ አካላት የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ትውውቅይ እንደሚደረግ ሚኒስቴሩ ባወጣው ካላንደር ተመላክቷል። ከመስከረም 7 እስከ 11/ 2016ዓ፣ም የትምህርት ሳምንት ሆኖ እንደሚከበርም ገልጿል። ዝርዝር መረጃውን ከታች ከተያያዘው ሠንጠረዥ ይመልከቱ መስከረም 5 ቀን 2016 ዓ.ም

#ለት/ቤታችን ተማሪዎች በሙሉ: ት/ቤታችን የ2016 ዓ.ም ትምህርት ሰኞ መስከረም 14/2016 ዓ.ም ይጀምራል። #በመሆኑም ተማሪዎች ወደ ት/ቤት ሲመጡ፡ 1.የት/ቤቱን የደንብ ልብስ መልበስ ይኖርባቸዋል። 2.የመማሪያ ቁሳቁስ አሟልተው መገኘት ይኖርባቸዋል። 3.ትምህርት የሚሰጠው ለሙሉ ቀን እስከ 9፡00 ሰዓት ስለሆነ ቁርስ እና ምሳ መያዝ ይኖርባቸዋል። 4. ሁሉም ተማሪዎች የግል ንፅህናቸውን መጠበቅ ይኖርባቸዋል። 5.ወንዶች ፀጉራቸውን አሳጥረው መቆረጥ እንዲሁም ሴቶች  ታጥበውና ተሰርተው እንዲሁም ጥፍራቸውን አስተካክለው መገኘት ይኖርባቸዋል። 6.ሁሉም ተማሪዎች ከ1:45 /አንድ ሰዓት ከ አርባ አምስት /በፊት ወደ ግቢ መግባት ይኖርባቸዋል። #ውድ ተማሪዎቻችን እንኳን ደህና መጣችሁ!!!                  ት/ቤቱ

#ለት/ቤታችን ተማሪዎች በሙሉ: ት/ቤታችን የ2016 ዓ.ም ትምህርት ሰኞ መስከረም 14/01/2016 ዓ.ም ይጀምራል። #በመሆኑም ተማሪዎች ወደ ት/ቤት ሲመጡ፡ 1.የት/ቤቱን የደንብ ልብስ መልበስ ይኖርባቸዋል። 2.የመማሪያ ቁሳቁስ አሟልተው መገኘት ይኖርባቸዋል። 3.ትምህርት የሚሰጠው ለሙሉ ቀን እስከ 9፡00 ሰዓት ስለሆነ ቁርስ እና ምሳ መያዝ ይኖርባቸዋል። 4. ሁሉም ተማሪዎች የግል ንፅህናቸውን መጠበቅ ይኖርባቸዋል። 5.ወንዶች ፀጉራቸውን አሳጥረው መቆረጥ እንዲሁም ሴቶች  ታጥበውና ተሰርተው እንዲሁም ጥፍራቸውን አስተካክለው መገኘት ይኖርባቸዋል። 6.ሁሉም ተማሪዎች ከ1:45 /አንድ ሰዓት ከ አርባ አምስት /በፊት ወደ ግቢ መግባት ይኖርባቸዋል። #ውድ ተማሪዎቻችን እንኳን ደህና መጣችሁ!!!                  ት/ቤቱ

🌻🌻🌻እንኳን ለ 2016  ዓ.ም አዲስ ዓመት በሰላም በጤና አደረሰን! በአዲሱ ዓመት ያሰብነው መልካም ነገር ሁሉ የሚሳካበት የሰላም የፍቅር የሀሴት የቸርነት ዘመን ይሁንልን።🌻🌻🌻 መልካም አዲስ ዓመት!

ግሎው ት/ ቤት

የግሎዉ ት/ቤት ወላጆች፣ መምህራን፣ ተማሪዎች እና የት/ቤቱ ባለድርሻ አካላት በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ/ አለን።

ውድ የተማሪዎቻችን ወላጆች የ8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ውጤት ስለተለቀቀ ከስር ባለው ሊንክ ተፈላጊውን መረጀ በማስገባት ማየት ትችላላችሁ፡፡ https://aa.ministry.et/#/result ከላይ ባለዉ ሊንክ በመጫን ተማሪዎች ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ Registration Number እና First name በማስገባት መመልከት ትችላላችሁ::

ቀን ለወላጆች በሙሉ የ2016ዓ.ም የተማሪዎች ምዝገባ በመካሄድ ላይ ይገኛል፣ ለነባር ተማሪዎች የመጨረሻው የምዝገባ ቀን ሐምሌ 20/2015ዓ.ም ሲሆን 👉 ከሰኞ - ዓርብ ከ2፡30 – 11፡00 👉 ቅዳሜ ከ2፡30 – 6፡00 መሆኑን አውቃችሁ ምዝገባችሁን እንድትፈፅሙ እያሳሰብን ከሐምሌ 20/2015 ዓ.ም በሀኀላ ለምመጡ የተማሪ ወላጆች ቦታ አዳድስ ተማሪዎች የሚንቀበልና የሚንተካ መሆኑን እንገለረፃለን፡፡ ግሎው ት/ቤት

24/102015 ዓ.ም ለወላጆች በሙሉ የ2015ዓ.ም የትምህርት ዘመን የአፀደ- ህፃናት ምርቃት እና ሠርተፊከት የሚሰጥበት ቀን ወይም የመዝጊያ ቀን ቅዳሜ ሐምሌ 01/2015 ዓ.ም ከ1-8 ባለዉ ሰፈራ ግቢ ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ስለሚከናወን በዕለቱ በሰዓቱ እንድትገኙ አናሳዉቃለን። ማሳሰቢያ፡- በዕለቱ ሠርተፊከት የሚሰጠው ለወላጅ ብቻ መሆኑን እንድታዉቁ - የትምህርት ቤቱን ማንኛዉንም ቀሪ ክፊያ ያልከፈለ ወላጅ ሠርተፊከት የማይሰጠዉ መሆኑን አውቀው ከወድሁ አጠናቀው እንድመጡ አበክረን እናሳውቃለን። ግሎው ት/ቤት

24/102015 ዓ.ም ለወላጆች በሙሉ የ2015ዓ.ም የትምህርት ዘመን የአፀደ- ህፃናት ምርቃት እና ሠርተፊከት የሚሰጥበት ቀን ወይም የመዝጊያ ቀን ቅዳሜ ሐምሌ 01/2015 ዓ.ም ከ1-8 ባለዉ ሰፈራ ግቢ ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ስለሚከናወን በዕለቱ በሰዓቱ እንድትገኙ አናሳዉቃለን። ማሳሰቢያ፡- በዕለቱ ሠርተፊከት የሚሰጠው ለወላጅ ብቻ መሆኑን እንድታዉቁ - የትምህርት ቤቱን ማንኛዉንም ቀሪ ክፊያ ያልከፈለ ወላጅ ሠርተፊከት የማይሰጠዉ መሆኑን አውቀው ከወድሁ አጠናቀው እንድመጡ አበክረን እናሳውቃለን። ግሎው ት/ቤት

Repost from Yeka Education
1.ሐሙስ ሰኔ 22/2015 ዓ.ም ለጣቢያ ሀላፊ ፣ለሱፐርቫይዘሮች፣ ለፈታኝ እና ጤና ባለሙያዎች በተመደቡበት የፈተና ጣቢያ ኦረንቴሽን ይሰጣል 2.አርብ ሰኔ 23/2015 ዓ.ም ለ8ኛ እና 6ኛ ክፍል ተ
1.ሐሙስ ሰኔ 22/2015 ዓ.ም ለጣቢያ ሀላፊ ፣ለሱፐርቫይዘሮች፣ ለፈታኝ እና ጤና ባለሙያዎች በተመደቡበት የፈተና ጣቢያ ኦረንቴሽን ይሰጣል 2.አርብ ሰኔ 23/2015 ዓ.ም ለ8ኛ እና 6ኛ ክፍል ተማሪዎች በተመደቡበት የመፈተኛ ጣቢያ ኦረንቴሽን ይሰጣል 3.ከሰኔ 26-27/2015 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ይሰጣል፡፡ 4.ከሰኔ 28-30/2015 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ይሰጣል፡፡ ✅በመሆኑም ሁሉም የግል እና የመንግስት ት/ቤቶች እና ወላጆች ተማሪዎች ወደ ተመደቡበት የፈተና ጣቢያ በተቀመጠው ፕሮግራም መሠረት ተገኝተው ፈተናቸውን በአግባቡ እንዲወስዱ በማድረግ የበኩላቹህን አስተዋጽኦ እንድታበረክቱ አደራ እንላለን በጋራ እርብርብ የተማሪዎቻችንን ውጤት እና ስነምግባር እናሻሽላለን!!

1.ሐሙስ ሰኔ 22/2015 ዓ.ም ለጣቢያ ሀላፊ ፣ለሱፐርቫይዘሮች፣ ለፈታኝ እና ጤና ባለሙያዎች በተመደቡበት የፈተና ጣቢያ ኦረንቴሽን ይሰጣል 2.አርብ ሰኔ 23/2015 ዓ.ም ለ8ኛ እና 6ኛ ክፍል ተማሪዎች በተመደቡበት የመፈተኛ ጣቢያ ኦረንቴሽን ይሰጣል 3.ከሰኔ 26-27/2015 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ይሰጣል፡፡ 4.ከሰኔ 28-30/2015 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ይሰጣል፡፡ ✅በመሆኑም ሁሉም የግል እና የመንግስት ት/ቤቶች እና ወላጆች ተማሪዎች ወደ ተመደቡበት የፈተና ጣቢያ በተቀመጠው ፕሮግራም መሠረት ተገኝተው ፈተናቸውን በአግባቡ እንዲወስዱ በማድረግ የበኩላቹህን አስተዋጽኦ እንድታበረክቱ አደራ እንላለን በጋራ እርብርብ የተማሪዎቻችንን ውጤት እና ስነምግባር እናሻሽላለን!!

የ2016ዓ.ም ምዝገባ መረጃ ከትምህርት በሮ በተላለፈ የምዝገባ መመሪያ መሠረት የነባር ተማሪዎች ምዝገባ፡- 👉ከሐምሌ 03-20/2015 ዓ.ም ይካሄዳል :: 👉ሐምሌ 20/2015 ዓ.ም ለነባር ተማሪዎች የመጨረሻ የምዝገባ ቀን ይሆናል :: 👉ለምዝገባ ሲመጡ የ2015 የት/ት ዘመን ሪፖርት ካርድና ሁለት ጉርድ ፎቶ ግራፍ ይዘው መምጣትዎን አይርሱ:: ማሳሰቢያ:- ከላይ ከተጠቀሰው ቀን አሳልፎ ወይም ዘግይቶ የሚመጣን ወላጅ የማናስተናግድ መሆኑን አውቃችሁ በወቅቱ ልጆቻችሁን እንድታስመዘግቡ ከወድሁ እናሳስባለን። ግሎው ት/ቤት