የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
前往频道在 Telegram
2 635
订阅者
+324 小时
+187 天
+5730 天
帖子存档
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ት ቤታችን አባል የሆነችው የእህታችን ወ/ሮ አበባ ገ/ሥላሴ የባለቤቷ አባት አርፈዋል። ሥርዓተ ቀብራቸውም የተፈጸመ በመሆኑ የመኖሪያ ቤታቸው አድራሻ ዮርዳኖስ የአጥንት ሆስፒታል አካባቢ በመሄድ እንድናጽናናቸው ይሁን የአባታችንን ነፍስ በቅዱሳኑ እቅፍ ያኑርልን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የተከበራችሁ የሰንበት ት/ት ቤታችን አባላትእና ወገኖቻችን በሙሉ
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ሚዲያ ክፍል በበዓላትና በተለያዩ የአገልግሎት ጊዜያት ፎቶ በማንሳትና የቀረጻ አገልግሎት ሲፈጽም እንደነበረ ይታወቃል ይህን አገልግሎት የሚፈጽምበት ካሜራ እና ሌሎች መገልገያ ማቴሪያሎች ግን በኪራይ እና በተውሶ የሚመጡ በመሆናቸው ሰ/ት/ቤቱ በሚፈለገው መልኩ አገልግሎቱን ማከናወን አልቻለም እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ የራሳችንን ካሜራ እና ሌሎች የሚያስፈልጉ ግብአቶችን ለመግዛት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል እና ለዚህም በሽያጭ የ100 ብር የ300 ብር እና የ500 ዋጋ ያላቸውን የምስጋና ቲኬቶችን ያዘጋጀን ስለሆነ እናንተም የቻላችሁትን የአቅማችሁን በመግዛት እንዲሁም በ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000555650594 ካሳሁን እሸቱ ፣ ሩት ሞገስ፣ ደረጄ ኤቢሳ በሚል በተከፈተው አካውንት ቁጥር አቅማችሁ በፈቀደው መጠን ገቢ በማድረግ ለዚህ የበረከት ስራ የድርሻችንን እንወጣ። ስለምታደርጉት የበረከት ስራ የቅዱሳን አምላክ እግዚአብሔር ቤታችሁን በበረከት ይሙላላችሁ።
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ሚዲያ ክፍል
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቅዳሜ መደበኛ ትምህርት
ምሥጢረ ሥላሴ ክፍል 2
መምህራችን ባሳሰቡን መሰረት በሰዓት መገኘት እና ማስታወሻ ደብተር መያዝ እንዳይዘነጋ።
ቀን 02/06/2016 ዓ.ም
ሰዓት 11:30
ቦታ ጸበል ቤት
ቸር ያገናኘን ።
የሐዘን መግለጫ
በደብራችን በጽርሐ ጽዮን ጎላ ቅዱስ ቤተክርስቲያን ለረዥም ዘመናት ሲያገለግሉ የነበሩት አባታችን መላከ መንክራት ጳዉሎስ (ቄስ ግርማ አቦ) ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል። ነገ አርብ ከቀኑ 6:00 በደብረ አሚን አቡነ ተ/ሃይማኖት ቤ/ክ ሥርዓተ ቀብሩ የሚፈጸም ስለሆነ የምትችሉ አባላት በቀብሩ ላይ እንድንገኝ ይሁን። የአባታችንን ነፍስ በቅዱሳኑ እቅፍ ያኑርልን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
ጥር ሃያ ስምንት
በዚህች ቀን ጌታችን ተአምራትን በማድረግ ሰባት እንጀራና ጥቂት ዓሣ ቆራርሶ አበርክቶ ብዙ ሰዎችን ያጠገበበት መታሰቢያ ነው።
በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የተመዘገበው ይህ የጌታችን ተአምር በውስጡ ብዙ ምሥጢራትን የያዘ ነው እንጂ ስለ ሥጋዊ ምግብ ብቻ የተነገረ አይደለም፡፡ ማቴ 14፡13-23፡፡ የተመገቡትና የተቆጠሩት አምስት ሺህ ወንዶች ብቻ ናቸው እንጂ ሴቶችና ሕጻናት አልተቆጠሩም፡፡ ይህስ ለምን ነው ቢሉ ሴቶች በአደባባይ ሲበሉ በሃፍረት ዳር ዳር ስለሚሉ ነው፡፡ ሕጻናት ደግሞ ከሚበሉት የሚፈረፍሩት ይበዛልና ነው፡፡
ጌታችን ያንን ሁሉ ሕዝብ በመንደር አጠገብ ሊመግባቸው ሲችል ለምን አርቆ ወደ ምድረ በዳ ወሰዳቸው ከተባለ ስለ ሁለት ምክንያት ነው፡፡
አንድም ‹‹ጥንት አባቶቻችሁን ከመንደር (ከግብጽ) አውጥቼ አርባ ዘመን ሙሉ መና የመገብኳቸው እኔ ነኝ፤ አሁንም በሥልጣኔ በተአምራቴ መገብኳችሁ›› ሲላቸው ነው፡፡
አንድም ጌታችን ተአምራቱን ከመንደር አጠገብ አድርጎት ቢሆን ኖሮ ሁልጊዜ ክፋትንና ጠማማ ነገርን ማሰብ ለአይሁድ ልማዳቸው ነውና ‹‹ፈጣን ፈጣን ደቀ መዛሙርቱን በጎን ወደ መንደር እየላከ ያስመጣው ነው›› ይሉት ነበር፡፡ ስለሆነም ጌታችን ለጥርጥር ምክንያት እንዳይኖራቸው አድርጎ ነው ተአምራቱን የገለጠላቸው፡፡ ጊዜውም አመሻሽ ላይ ነበርና ምሽት ላይ ያደረገበትም ምክንያት ጠዋት ላይ ቢሆን ኖሮ ‹‹የበላነው ሳይጎድል ነው ያበላን›› ብለው ከማመን ይርቁ ነበር፡፡
በተጨማሪም በበረሃ ያውም በምሽት ሕዝቡን በውኃ አጠገብ በሣር ላይ አስቀምጧቸው መመገቡ ‹‹በፍጻሜው ዘመን በምቹ ስፍራ በመንግሥተ ሰማያት መንፈሳዊ ምግብ እመግባችኋለሁ፤ በውኃ (በጥምቀት) በሚገኝ ክብርም አከብራችኋለሁ›› ሲላቸው ነው፡፡ ተአምራቱን ከውኃ ዳር ማድረጉ ‹‹መታጠቢያ ብናጣ በደንብ ሳንበላ ቀረን›› እንዳይሉ ነው፡፡ ሳር የበዛበት ቦታ ላይ ማድረጉም ‹‹መቀመጫ ብናጣ በደንብ ሳንበላ ቀረን›› እንዳይሉ ነው፡፡
አምስቱ እንጀራ የአምስቱ አዕማደ ምሥጢር ምሳሌዎች ናቸው፡፡ ሁለቱ ዓሣ ደግሞ የፍቅረ እግዚአብሔርና የፍቅረ ቢጽ ምሳሌዎች ናቸው፡፡ ፍቅረ እግዚአብሔር ማለት እግዚአብሔር አምላክን በፍጹም ነፍስና በፍጹም ሐሳብ መውደድ ነው፡፡ ፍቅረ ቢጽ ደግሞ ባልንጀራን እንደራስ አድርጎ መውደድ ነው፡፡ አንድም ደግሞ እንጀራውና ዓሣው የቅዱስ ሥጋውና የክቡር ደሙ ምሳሌ ነው፡፡
ቅዱስ አማኑኤል ሀገራችንና ቤተክርስቲያንን ይጠብቅልን አሜን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
በዛሬው እለት ጥር 26/2016 ዓ.ም ለአንድ ዓመት ያህል የተልዕኮ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ ተማሪዎች
ብጹዕ አቡነ እንጦንስ የምዕራብ ሐረርጌና የአፋር አህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ እንዲሁም የደብራችን ዋና አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃን አዕምሮ ምስጋናው ፣ የቤተክርስቲያናችን ሊቃውንት ካህናት ና ሰባክያነ ወንጌል የሰ/ት/ቤቱ ዘማርያን የተጋበዙ የተመራቂ ተማሪዎች ቤተሰቦች በተገኙበት የምርቃት መርሐግብሩ ተከናወነ።
ቅዱስ እግዚአብሔር አገልግሎታችንን ይቀበልልን። አሜን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
በዛሬው እለት ጥር 26/2016 ዓ.ም ለአንድ ዓመት ያህል የተልዕኮ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ ተማሪዎች
ብጹዕ አቡነ እንጦንስ የምዕራብ ሐረርጌና የአፋር አህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ እንዲሁም የደብራችን ዋና አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃን አዕምሮ ምስጋናው ፣ የቤተክርስቲያናችን ሊቃውንት ካህናት ና ሰባክያነ ወንጌል የሰ/ት/ቤቱ ዘማርያን የተጋበዙ የተመራቂ ተማሪዎች ቤተሰቦች በተገኙበት የምርቃት መርሐግብሩ ተከናወነ።
ቅዱስ እግዚአብሔር አገልግሎታችንን ይቀበልልን። አሜንደ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
በዛሬው እለት ለአንድ ዓመት ያህል የተልዕኮ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ ተማሪዎች ብጹዕ አባ እንጦንስ የአፋር አህጉረ ስብከት በተገኙበት የምርቃት መርሐግብር ተከናወነ።
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
