የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
前往频道在 Telegram
2 631
订阅者
+624 小时
+267 天
+4830 天
帖子存档
+5
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤው በዛሬው ዕለት ስብሰባውን ጀምሯል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በነገው ዕለት ይጀመራል !
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የጥቅምት 2017 ዓ.ም ምልዓተ ጉባኤ በነገው ዕለት በጽርሐ መንበረ ፓትርያርክ ይጀመራል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በዓመት ሁለት ጊዜ ጥቅምት 12 እና በዓለ ትንሣኤ በዋለ በ25ተኛው ቀን ምልዓተ ጉባኤውን የሚያከናውን መሆኑ ይታወቃል።
ምልዓተ ጉባኤው በዛሬው ዕለት በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም በሚደረገው የጸሎት መርሐግብር የሚከፈት ሲሆን ከነገ ጀምሮ ቅዱስ ሲኖዶስ በልዩ ልዩ ወቅታዊ የቤተ ክርስቲያንና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚወያይ ይጠበቃል። በዛሬው ዕለት የመክፈቻ የጸሎት መርሐ ግብር በቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ተከናውኗል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የጥናት መጽሔት ዝግጅት የማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሔደ
____
(ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ/ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም)
የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የጥናት መጽሔት ዝግጅት የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ዛሬ ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም አካሔደ። መርሐ ግብሩን ያዘጋጀው የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ጥናትና ምርምር ክፍል ሲሆን የክፍሉ ሓላፊ መምህር ግርማ ባቱ ይህ መርሐ ግብር የጥናት መጽሔቱ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር መሆኑንና የመጽሔቱ ስያሜ "መጽሔተ ተዋሕዶ- Journal of Tewahedo) መባሉን እና ለጊዜው በግእዝ፣ በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋ እንደሚታተም ገልጸዋል።
መምህር ግርማ ባቱ አክለውም ይህ የጥናት መጽሔት ክፍል በዩኒቨርሲቲው ፕሬዚደንት ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ መልካም ፈቃድና አሳሳቢነት የተጀመረ ሲሆን በብፁዕነታቸው የሚመራ የአማካሪ ቦርድ እና በፕ/ር አባ ኃይለ ገብርኤል ግርማ የሚመራ ኤዲቶሪያል ቦርድ መቋቋሙን አሳውቀዋል።
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት እና የደቡብ ኦሞና አሪ ዞኖች ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ ዩኒቨርሲቲያችንን የሚመጥኑ የምርምር ሥራዎችን በየመስካቸው የማስጀመር መርሐ ግብሩ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።
የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ፕ/ር አባ ኃይለ ገብርኤል ግርማ ይህ የጥናን መጽሔት ጥናት ብቻ ሳይሆን ችግር ፈቺ እንዲሆንም እንሠራለን ብለዋል።
በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የምሥራቅ አፍሪካ አሁጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የኢኦተቤ መገናኛ ብዙኃን የበላይ ሓላፊ እና ብፁዕ አቡነ ዲዮናስዮስ የምሥራቅ ጎጃምና የጀርመንና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ በተለያዩ ተቋማት ብዙ መልካም ፕሮግራሞች ተጀምረው ወዲያው ይጠፋሉ ይህም እንዲያ እንዳይሆንና እንዲያድግ እናሳስባለን ብለዋል።
በዚህ መርሐ ግብር ላይ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የዩኒቨርሲቲው ምክትል ፕሬዚዳንቶች፣ መምህራንና ሠራተኛች እና ጥሪ የተደረገላተው እንግዶች ተገኝተዋል።
©የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ሕዝብ ግንኙነት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!
ቀን:- 10/2/2017 ዓም
የጥቅምት አብነ አረጋዊ ዘማሪያን ስለማሳወቅ፤
በቅድሚያ መንፈሳዊ ሰላምታችን እያቀረብን ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረውን አባላት የ2017 ዓ/ም የጥቅምት አብነ አረጋዊ አገልግሎት ላይ ዘማሪያን መሆናችሁን በአክብሮት ማሳወቅ እንወዳለን!!!
1 መምህር ተስፋዬ ተሾመ
2 አቶ ካሳሁን እሸቱ
3 ወ/ሮ ቤተልሔም ገነነው
4 መ/ር ወንደሰን መኮንን
5 ኢ/ር ዳዊት አበበ
6 ዮሴፍ አምሐ
7 አቶ እንግዳወርቅ አረፋይኔ
8 አቶ አፈወርቅ በላቸው
9 መ/ር ስለሺ ይርጋ
10 ወ/ሮ ሰላማዊት ይልማ
11 አቶ አሸናፊ ኀ/ጊዮርጊስ
12 አበራ መላኩ
13 አቶ ሙሉጌታ ሰማን
14 ምእራፍ እንዳሉ
15 ጌቱ ጉዲሳ
16 ሰላማዊት በላይ
17 ቤተልሔም ታደለ
18 ቤተልሔም ይልፋሽዋ
19 ሰለሞን ክብረት
20 ከተማ ደገፉ
21 እንቁ ታደሰ
22 አቶ ኢሳያስ ባደግ
23 ሮቤል አሰፋ
24 ዳንኤል ታደሰ
25 አ/ቶ ዳንኤል ጌታቸው
26 ዮሴፍ ከበደ
27 ሚኬኤሌ ዘብሬ
28 ወ/ሮ ትግስት አማረ
29 ዲ/ን ዘላለም ታከለ
30 አ/ቶ ወርቅነህ ባህሩ
31 ሜሮን ብርሃኑ
32 ናትናኤል ቴዎድሮስ
33 ዲ/ን ቡሩክ ይብራህ
34 ይርጋለም አሸናፊ
35 አበባ አሸናፊ
36 ሚኬኤሌ ፍቅረማርያም
37 ብርሐኑ ንጉሴ
39 አየለች ደጉ
40 ለተእግዚ አረፋይኔ
41 በቀለች ማሞ
42 ካሰች ግደይ
43 አብርሐም ተመስገን
44 የዚች አለም ሲሳይ
45 አሰገደች ታደሰ
46 ቢኒያም ሰይፉ
47 ሰላማዊት ሸዋንግዛው
48 ሔለን ማሙሽ
49 ኤደን ጥበቡ
50 ምትኩ አሰፋ
51 ሳራ ፍቅሩ
52 ያዕቆብ ተስፋዬ
53 መ/ር ፍቃዱ ኪሮስ
54 ተስፋዬ በዙ
55 አለም ንጉሴ
56 ማቲዎስ ወ/ገብርኤል
57 ኀ/ሚካኤል ገ/አሳይ
58 ነአምን ኤልያስ
59 ሰላም ወርቁ
60 የአብስራ አክሊሉ
61 ሰላም ታደለ
62 መሠረት አሰፋ
63 ኤልያስ አስፋው
64 ረድኤት ከድር
65 እዮብ ታደለ
66 አዲስ ሀይሉ በቀለ
67 ተስፋለም ጣዕሙ
68 ፊሊሞን አብርሃ
69 ሔዋን አብርሃም
70 ሜሮን ተክላይ
71 ሩት ሞገስ
72 አብርሐም አስራት
73 ሔርሜላ አወጣኸኝ
74 ልድያ አሰፋ
75 ዳግማዊት መሰረት
76 ረድኤት ኃይሉ
77 መቅደስ ቀጸላ
78 እጸገነተ ፍቅሬ
79 መሰረት አለሙ
80 ፍቅርተ ታዬ
81 ዲ/ን ዘካሪያስ ኩሙሳ
82 ሰለሞን መብራቱ
83 ዲ/ን ብሩክ ሲሳይ
84 ብሌን ተስፋዬ
85 ብሌን መሀመድ
86 አቤኔዘር ልደቴ
87 ሚኪያስ ተስፋዬ
88 ኤርሚያስ በድሉ
89 ብሩክ ተ/ሀይማኖት
90 ቤዛ አሰግድ
91 አይናለም ደጀኔ
92 ዲ/ን እስጢፋኖስ ኪሮስ
93 ስመኝ ፀጋዬ
94 ማራማዊት ሽፈራው
95 ሰላማዊት ገ/ሚካኤል
96 ትእግስት ወርቅነህ
97 አፎምያ ታደሠ
98 ላምሮት በላይ
99 ዮርዳኖስ ገ/ሚካኤል
100 ዲ/ን አላዛር ፍቅሩ
101 ብሩክ ብርሀኑ
102 ቆንጂት ወ/ሰንበት
103 ፍቅርተ ካሳሁን
104 ማስረሻ
105 ቤተልሔም ዳዊት
106 ያዕቆብ ግሩም
እግዚአብሔር አገልግሎታችን ይባርክ!!!
የአባላት ጉዳይ ክፍል!!!
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
ቅዳሜ ጥቅምት 9/2017 ዓ.ም ኦርቶዶክሳዊ የንባብ ሕይወት ትምህርት መሰጠቱ የሚታወቅ ነው።
ስለዚህም ከላይ በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ከመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ከማቴዎስ ወንጌል በቀን አንድ ምዕራፍ ያንብቡ መልካም የንባብ ጊዜ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
+6
የሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ብርሃን የሥራ አመራር እና ንዑሳን አመራር አባላት በአገልግሎት ዙሪያ ሰፊ የውይይት መርሐ ግብር አከናወኑ።
ቅዱስ እግዚአብሔር አገልግሎታችንን ይቀበልልን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
4_5807722990321801221.docx0.15 KB
በቅዳሜ መደበኛ የአባላት ትምህርት ይሰጣል
የንባብ ልምድ እንዲኖረው አቅደዋል እንግዲህያውስ ይበርቱ ኦርቶዶክሳዊ የንባብ ሕይወት ዛሬ ቅዳሜ ጥቅምት 9
በመምህር ዲ.ን ኤልያስ ጥላሁን ይሰጣል
ቦታ:-በፀበል ቤት አዳራሽ
ሰዓት:- 11:45 ከዚህ ትምህርት በኃላ የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት ከላይ በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት መጽሐፍ ቅዱስን አንብበን እንጨርሳለን መልካም የንባብ ጊዜ ይሁንልን አሜን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር ጥቅምት 09 /2017 ዓ.ም 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ''ኦርቶዶክሳዊ የንባብ ሕይወት'' ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
+8
በሰንበት ት/ት ቤታችን በጎ አድራጎት ክፍል ከ250 በላይ ለሚሆኑ ነዳያን የምገባ መርሐግብር ያከናወነ ሲሆን በተጨማሪም
የሰንበት ት/ት ቤታችን አባላትንና ምዕመናንን በማስተባበር ባሳለፍነው እሑድ ጥቅምት 03 ቀን 2017 ዓ.ም ለ50 ሰንበት ተማሪዎች እና የካህናት አባቶቻችንን ልጆች የደብተር፣ ቦርሳና እስክሪብቶ የልገሳ መርሐ ግብር ተከናወነ።
እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን
የሰንበት ትምህርት ቤታችን በጎ አድራጎት ክፍል እያከናወነ ያለውን በጎ ስራ ለመደገፍ የምትፈልጉ እንዲሁም ለሌሎች የበጎ አድራጎት ስራ መረጃዎችም
0912 41 97 72
09 66 25 87 38
09 31 14 44 44 በመደወል ማነጋገር ይቻላል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የቅዱስ ፓትርያርክ መልእክት
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ የባሕር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤
ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት፤
የተከበራችሁ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያውና የየድርጅቱ ኃላፊዎች፤
የአዲስ አበበ ሀገረ ስብከት ኃላፊዎች፣ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችና ተወካዮች፤
ከሀገር ውስጥና ከውጭ የመጣችሁ የየሀገረ ስብከቱ ኃላፊዎችና ተሳታፊዎች፤
በአጠቃላይ በ43ኛው ዓመታዊ ዓለም ዐቀፍ የጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ ለመሳተፍ በዚህ የተገኛችሁ በሙሉ፤
“አሠንዩ ፍኖተ ዘተሰመይክሙ ኖሎተ ከመ ትርዓዩ መርዔተ ከመ ዐሠርቱ ወክልኤቱ ሐዋርያቲሁ እለ መሀሩ በስሙ፡- ኖሎት የተባላችሁ ሆይ በስሙ እንዳስተማሩ እንደ ዐሥራ ሁለት ሐዋርያት መንጋውን ትጠብቁ ዘንድ መንገድን አሳምሩ” (ቅዱስ ያሬድ)
በሁሉም ዘንድ እንደሚታወቀው ሹመት ወይም ኃላፊነት ካለ ተጠያቂነት የማይቀር ጉዳይ ነው፤ ምክንያቱም ሹመት የሚሰጠው ስራ እንዲሰራበት እንጂ እንዲሁ ለከንቱ ስላልሆነ ማለት ነው፡፡
ሹመት የመፈጸምና የማስፈጸም ሕጋዊ መሳሪያ ነው፤ መሳሪያውን በአግባቡ ከተጠቀምንበት የምንመሰገንበት፣ ያ ካልሆነ ግን የምንወቀስበት፣ ምናልባትም የምንቀጣበት አጋጣሚ ሊያስከትል ይችላል፤ ይህም በየጊዜው በሥዩማን ላይ ሲደርስና ሲፈጸም የምናየው እውነታ ነው፡፡ እኛ ካህናትና ምእመናን የእግዚአብሔርን መንግሥት ተልእኮ ልናስፈጽም በሕዝበ እግዚአብሔር ላይ የተሾምን ሥዩማን ነን፤ የመንግሥተ እግዚአብሔር ተልእኮ ከሰው ወገን አንድ ስንኳ እንዳይጠፋ መጠበቅ ነው፡፡ ከዚህ አንጻር የልጅነት ሥልጣን የተሰጠን እኛ ወደ መንግሥቱ በረት ያልገቡትን የማስገባት፣ ገብተው የወጡትን መልሶ የማስገባት፣ በበረቱ ያሉትን በጥሩ ውሀና በለመለመ መስክ በማሰማራት የመጠበቅ ኃላፊነት አለብን፡፡
ይህንን ኃላፊነታችን በትክክል ለመወጣት ከሁሉ በፊት እኛ ሥዩማን ተልእኮአችንን በውል መገንዘብ አለብን፤ ለተመደብንበት ተልእኮም በጽናት መቆም አለብን፣ በትጋትም መስራት ይጠበቅብናል፤ ከዚህም ጋር በእምነት በሥነ ምግባር በሥራ አፈጻጸም ከምንጠብቃቸው መንጋዎች በእጅጉ የላቅን ሆነን መገኘት በጣም አስፈላጊያችን ነው፡፡ በመንግሥተ እግዚአብሔር ተሹሞ ወደሥራ የተሠማራ ሰው ሥራው ፍጹም የተቃና ይሆንለት ዘንድ “ራሱን ክዶ” መስቀሉን መሸከም ግድ ይለዋል፤ ያለዚያ ውጤታማ መሆን አይቻልም፡፡
ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት!
የተከበራችሁ እንግዶች!
አሁን ያለነው ሥዩማን በዚህ ዘመን ላለችው ቤተ ክርስቲያን ሐዋርያት ሆነን የተሾምን ነን፤ ወደ በረቱ ያልገባ፣ ገብቶም የወጣ ካለ ማስገባትና መመለስ ያለውም በተመቻቸ መልካም አስተዳደር፣ በለመለመ ትምህርተ ወንጌል፣ በጥሩ ሥነ ምግባር አርአያ ሆኖ መጠበቅ ከኛ ይጠበቃል፡፡ ታድያ ይህንን በተግባር መተርጐም ችለናል ወይ? በጎቻችን አልቦዘኑም ወይ? የሚለውን ጥያቄ መመለስ ከሁላችን ይጠበቃል፡፡
ይህ ዓቢይ ጉባኤ የተሰበሰበበት ምክንያትም ይህንን ተልእኮ ለማስፈጸም በሚደረገው ጥረት ያጋጠሙ ነገሮች ካሉ ለመስማትና ለመገምገም እንደዚሁም የመፍትሔ አቅጣጫ በማስቀመጥ በተቀመጠው መሪ ዕቅድ አማካኝነት ተልእኮውን ለመወጣት ነው፤ ‹‹የሚደርስበትን የማያውቅ የሚሄድበትን አያውቅም›› የሚለው ብሂል በአሠራራችን ቦታ እንዳይኖረው መጠንቀቅ አለብን፡፡
በአሁኑ ጊዜ የቤተ ክርስቲያናችን መዳረሻ የማይታወቅ አይደለም፤ ቤተ ክርስቲያናችን በቀጣዮቹ ዐሥር ዓመታት የት ልትደርስ እንደምትችል ቅዱስ ሲኖዶስ ባጸደቀው መሪ ዕቅድ በግልጽ ተቀምጦአል፤ ይህ መሪ ዕቅድ ሁላችንም ትኵረት ሰጥተን ለተግባራዊነቱ መረባረብ ይኖርብናል፡፡
ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት!
የተከበራችሁ እንግዶች!
እንደ እውነቱ ከሆነ አሁን ባለን ክህነታዊ አገልግሎትና አስተደደር ክፍተቶች እንዳሉን የማይካድ ነው፤ ዘመኑ የፈጠረብን ጫና ሳያንስ በውስጣችን ያሉ ግልጽነት የጐደላቸው አሰራሮችም ለተልእኮአችን ከባድ ዕንቅፋት እየሆኑብን ነው፡፡ ሰበካ ጉበኤ የተቋቋመው በተዘረጋው መዋቅር አማካኝነት ቤተ ክርስቲያንን በማኅበረ ካህናት ወምእመናን የጋራ ጥበቃ ለአዲሱ ትውልድ ለማሸጋገር እንደሆነ ሁላችን አንስተውም፡፡ ይሁን እንጂ በቤተ ክርስቲያናችን ይህን ያህል የመልካም አስተዳደር ክፍተት እየታየ የሰበካ ጉባኤ ዓላማ ግቡን መትቶአል ለማለት ስለማያስደፍር በዚህ ዙሪያ ያሉትን ችግሮች በሙሉ ሊቀርፍ የሚችል አሰራር ቀይሶ ችግሩን ለመቀልበስ በጥናት ላይ የተመሠረተ ዘላቂና ፈጣን መፍትሔ ሊበጅለት ይገባል፡፡
ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት!
የተከበራችሁ እንግዶች!
ያለፈው ዓመት በዝቋላ ገዳምና በሌሎች አካባቢዎች አበው መነኮሳት፣ ቀሳውስት እንደዚሁም በርከት ያሉ ምእመናን በግፍ የተገደሉበት ሆኖ አልፎአል፤ አሁንም ችግሩ እየቀጠለ ነው፤ በቅርቡም በምሥራቅ ሸዋ ከነቤተሰባቸው የተገደሉ አዛውንት ካህን ሁናቴ የችግሩን ቀጣይነት ይጠቁማል፡፡
በመጨረሻም፤
በሀገር ውስጥና በውጭ የምትገኙ ካህናትና ምእመናን ልጆቻችን፣ የቤተ ክርስቲያናችን አንድነትና ሃይማኖት፣ ቀኖና እና ሥርዓት ተጠብቆ እንዲቀጥል ለማስቻል በሚደረገው ጥረት ሁላችንም ተባባሪ እንድንሆን፣ በሀገራችን ያለው አለመግባባት በሰላምና በውይይት ተፈትቶ ፍጹም ሰላም ይሰፍን ዘንድ በጸሎትና በአንድነት እንድትተጉ አባታዊ መልእክታችንን እያስተላለፍን 43ኛው ዓመታዊ ዓለም ዓቀፍ ጠቅላላ መንፈሳዊ ሰበካ ጉባኤ በዛሬው ዕለት የተከፈተ መሆኑን እናበስራለን፡፡
መልካም ጉባኤ ያድርግልን፤
እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ፤
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን፡፡
አባ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
ጥቅምት ፬ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፤
©የቅዱስ ፓትርያርኩ ልዩ ጽ/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
፵፫ኛው አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በትላንትናው ዕለት ጥቅምት 4 ተጀመረ።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በየዓመቱ ከሚደረጉት ጉባኤያት መካከል አንዱ የሆነው እና ከሁሉም አህጉረ ስብከቶች የተወጣጡ ተወካዮች የሚሳተፉበት የአጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ዘንድሮ ለ፵፫ኛ ጊዜ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ይከናወናል።
ጉባኤው ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያት ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በተገኙበት በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል።
አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው ከጥቅምት ፬እስከ፲ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ.ም ድረስ የሚከናወን ይሆናል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ቶማስ ቢተው ወንድም ስላረፈ ስርዓተ ቀብሩ ዛሬ ጥቅምት 05/2017 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ላይ በገርጂ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ ስለሚፈጸም የምትችሉ አባላት ቀብሩ ላይ እንድንገኝ ይሁን እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው ከጃክሮስ ከፍ ብሎ የሚገኘው ሜታ ፋብሪካ አካባቢ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። የወንድማችንን ነፍስ ይማርልን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር ጥቅምት 02/2017 ዓ.ም 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
