የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
前往频道在 Telegram
2 642
订阅者
无数据24 小时
无数据7 天
+5130 天
帖子存档
🕯🕯🕯የሀዘን መግለጫ🕯🕯🕯
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን አብረሃም አስራት እናት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። የቀብር ሥነ ሥርዓቱም በአራብሳ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በ 6:00 ሰዓት የሚፈጸም በመሆኑ የቻልን አባላት ቀብር ላይ በመገኘት ወንድማችንን እንድናጽናና ስንል እንጠይቃልን። ካልቻልን ደግሞ የካ አባዶ በሚገኘው የወንድማችን መኖሪያ ቤት በመገኘት ማጽናናት እንችላለን።
ነፍስ ይማር!
ማስታወቂያ፦
የገድላት እና የድርሳናት ንባብ ከመነበቡ በፊት እና ከተነበበ በኋላ የሚዜም ሲሆን ጸሎት ላይ በቋሚነት አጥንተን የምንሞክረው ይሆናል ዜማዉን ለመያዝ ይረዳ ዘንድ ሰምታችሁ እድትመጡ እናሳስባለን ። የዚህ ዜማ ጥናት ተጀምሯል።
መዝሙር ክፍል
🕯🕯🕯የሀዘን መግለጫ🕯🕯🕯
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ዲ/ን ፈቃዱ (ትንሹ) እናት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ በመሆኑ ወንድማችንን በመኖሪያ ቤቱ በመገኘት እንድናጽናና ይሁን።
አድራሻው ጎላ በኤክስትሪም ሆቴል መውጫ
🕯🕯🕯የሀዘን መግለጫ🕯🕯🕯
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ሱራፌል ተክሌ አያት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። የቀብር ሥነ ሥርዓቱም በዓለም ባንክ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን በ 5:00 ሰዓት የሚፈጸም በመሆኑ የቻልን አባላት ቀብር ላይ በመገኘት ወንድማችንን እንድናጽናና ስንል እንጠይቃልን።
የሀዘን መግለጫ 😭😭😭
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነችው ወጣት አየሉ ወንድሟ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ቀብር ቀጨኔ መድኃኔዓለም በ9:00 ሰዓት የሚፈጸም ይሆናል። ወነድማችንን ነፍሱን ይማርልን። ለቤተሰቦቹም መጽናናትን ያድልልን።
ለፍኖተ ብርሃን አባላት በሙሉ
የጠቅላላ ጉባኤ አባላት ስብሰባን ይመለከታል።
ታህሳስ 18 እና 24 በተደረጉ ስብሰባዎች መተዳደሪያ ደንባችን ላይ ውይይት ማድረጋችን ይታወሳል።
ሆኖም በነበሩት የመርሐግብር መጨናነቆች ስብሰባውና ውይይቱን ለማራዘም ተገደን ነበረ።
ስለሆነም የፊታችን ቅዳሜ የካቲት 13 እና እሑድ የካቲት 21 ቀን 2013 ዓ·ም ከ11:30 እስከ 1:00 ሰዓት ድረስ ተመሳሳይ መርሐግብር የሚኖር በመሆኑ እንድትገኙ እናሳስባለን።
የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት ጽ/ቤት
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
