AASTU STUDENTS UNION OFFICIAL
前往频道在 Telegram
This is official channel for AASTU students to deliver up to date information.
显示更多📈 Telegram 频道 AASTU STUDENTS UNION OFFICIAL 的分析概览
频道 AASTU STUDENTS UNION OFFICIAL (@aastusu2012) 英语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 15 380 名订阅者,在 教育 类别中位列第 13 075,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 212 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 15 380 名订阅者。
根据 01 八月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 84,过去 24 小时变化为 5,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 32.01%。内容发布后 24 小时内通常能获得 9.95% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 4 924 次浏览,首日通常累积 1 530 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 4。
- 主题关注点: 内容集中在 examination, dala, submission, talent, aastu 等核心主题上。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“This is official channel for AASTU students to deliver up to date information.”
凭借高频更新(最新数据采集于 02 八月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。
15 380
订阅者
+524 小时
+187 天
+8430 天
帖子存档
+1
ላለፉት ሰባት ዓመታት ዩኒቨርሲቲያችን በፕሬዝዳንትነት ሲመሩ የነበሩት ክቡር ዶ/ር ደረጀ እንግዳ በዛሬው ዕለት ለአዲሱ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሥራት አፀደወይን የሥልጣን ሽግግር (ርክክብ ) አድርገዋል ።
ዶ/ር ደረጀ በፕሬዝዳንትነት ቆይታቸው እጅግ ዘርፈ ብዙ የሆኑ የልማት ሥራዎችን ሠርተዋል ። ኹላችንም በተለይም ደግም 2013 እና ከዚያ በፊት የነበሩ ባቾች የምናውቀው የዩኒቨርሲቲው ግቢ ፈፅሞ እስኪለያይ ድረስ የአካባቢውን ማሳመር Landscape ሥራ ፡ የአስተዳደር ፡ የአዳራሽ ፡ የሴንተር ኦፍ ኤክሰለንስ ፡ የኳስ ሜዳ ፡ የአጥር ግንባታዎች እንዲሁም የዲጅታል ላይብረሪ ሥራዎች ከብዙው በጥቂቱ ተጠቃሾች ናቸው ።
በአካዳሚክስ ዘርፍም ዩኒቨርሲቲያችን በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና እንዲያገኝ የአክሪዴሽን ሥራ ፡ ተማሪዎች በፈጠራ ሥራ ራሳቸውን እንዲያበቁ በኢኖቬሽን ሴንተር በኩል ፡ በተማሪዎች ሙያ ማበልፀጊያ ማዕከል የሚዘጋጁ ሥልጠናዎች ፡ የሥራ ዐውደ ርእይ በአጠቃላይ የትምህርት ጥራቱን የተሻለ ለማድረግ የተሠሩ ሥራዎች በጣም የሚበረታቱ ናቸው ። በዚህም ዩኒቨርሲቲው በአጭር ጊዜ ስመ ጥር እንዲሆንና ተመርቀው የሚወጡ ተማሪዎችም ከሌሎች በተለዬ ተፈላጊ እንዲሆኑ አስችሏል ።
ዶ/ር ደረጀ በቆይታው ለተማሪዎች ያለው ቅርበት እጅግ ይለይ ነበር ፡ እጅግ ቀለል ያለ እና ጉዳይ ላለው ተማሪ ሁሉ ቢሮው ክፍት የሆነ የእውነት መሪ ነው ። ስላገለገልከን በአጠቃላይ ለዩኒቨርሲቲያችን ላበረከትከው ጉልህ አስተዋጽኦ እጅግ አድርገን እናመሰግናለን ። በቀጣዩ የኃላፊነትና የሕይወት ጉዞው ሁሉ መልካም ነገሮች እንዲገጥሙትና ስኬታማ እንዲሆን ከልብ እንመኛለን ።
ለአዲሱ ፕሬዚዳንታችን ዶ/ር አሥራት አፀደወይን መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆን እንመኛለን ።
ሐምሌ 22/2018 ዓ/ም
ሰሎሞን ታረቀኝ
ማስታወቂያ
የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT Exam) የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 ዓ.ም የሚሰጠውን መደበኛ የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና /National Graduate Admission Test/ ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ፈተናውን ለመውሰድ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች በሙሉ ምዝገባ የሚካሄደው ከሀምሌ 15 – 25/2018 ዓ.ም ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ከታች በተቀመጠው የመመዝገቢያ ሊንክ ገብታችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ለፈተናውም አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን።
የፈተና መስጫ ጊዜው ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል፡፡የመመዝገቢያ ሊንክ፡- https://ngat.ethernet.edu.et
ማሳሰቢያ:-ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ እንደ ቅድመ ሁኔታ መቀመጡን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ።
የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር (ሰባት መቶ ሀምሳ ብር) መሆኑን አውቃችሁ በቴሌ ብር በኩል በምዝገባው ወቅት የሚፈጸም ይሆናል።
ምዝገባው የሚከናወነው በሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ሲሆን የፈተና ጣቢያውን በሚመለከት ግን ከምዝገባ በኋላ የተመዝጋቢ ቁጥሩ ታይቶ በስታንዳርዱ መሰረት የሚወሰን ይሆናል፡፡
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት።
📋 Short-Term (Micro-Credential) Training Needs Assessment Survey
🎓 The Continuing Education Program Directorate of Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) is conducting this survey to identify training needs for Short-Term (Micro-Credential) Programs. Your feedback will help us design and deliver industry-relevant, high-quality professional training.
⏱️ Survey Duration: Less than 5 minutes
🔒 Confidentiality: All responses will be kept strictly confidential and used only for program development, research, and academic purposes.
📝 Take the Survey:
🔗 https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSet-K7S88fxcpaPxieT5nJurSmouQqrg4aetqPWN2i06Ys8Aw/viewform?usp=header
🌟 Launch your career with McKinsey & Company! 🌟
We are looking for passionate recent and upcoming graduates to join our Young Leaders Program (YLP) 2027 Cohort at our Addis Ababa office! 🇪🇹
This is a unique international opportunity to develop world-class leadership skills and solve complex problems across multiple sectors in Africa.
👤 Who can apply:
Class of 2025, 2026, and early 2027 graduates in Ethiopia (All academic degrees are welcome!)
📄 How to apply:
Submit a max 1-page CV. (Note: You must include your university GPA/honours and your high school achieved merit)
⏳ Deadline: 31 July 2026
🔗 Apply here: mckinsey.com/careers/search-jobs/jobs/fellow-youngleadersprogram-16433?hsid=c823eca9-cde6-4a99-9…
🌍 Learn more about our impact on our LinkedIn page: linkedin.com/showcase/mckinsey_africa
Please feel free to share and forward this to your networks and anyone who may be interested! 🚀
ማስታወቂያ
የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT Exam) የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 ዓ.ም የሚሰጠውን መደበኛ የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና /National Graduate Admission Test/ ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ፈተናውን ለመውሰድ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች በሙሉ ምዝገባ የሚካሄደው ከሀምሌ 15 – 25/2018 ዓ.ም ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ከታች በተቀመጠው የመመዝገቢያ ሊንክ ገብታችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ለፈተናውም አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን።
የፈተና መስጫ ጊዜው ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል፡፡የመመዝገቢያ ሊንክ፡- https://ngat.ethernet.edu.et
ማሳሰቢያ:-ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ እንደ ቅድመ ሁኔታ መቀመጡን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ።
የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር (ሰባት መቶ ሀምሳ ብር) መሆኑን አውቃችሁ በቴሌ ብር በኩል በምዝገባው ወቅት የሚፈጸም ይሆናል።
ምዝገባው የሚከናወነው በሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ሲሆን የፈተና ጣቢያውን በሚመለከት ግን ከምዝገባ በኋላ የተመዝጋቢ ቁጥሩ ታይቶ በስታንዳርዱ መሰረት የሚወሰን ይሆናል፡፡
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት።
🚀 Register Now for CISCO Networking & Python Programming Training!
📅 Registration Open | July 23, 2026
Are you ready to build the digital skills that employers are looking for?
Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) invites applications for its CISCO Networking and Python Programming training programs.
👨💻 Who Can Apply?
✅ Grade 12 Graduates
✅ Current University Students
✅ Professionals seeking to upgrade their technical skills
✅ Anyone passionate about networking, programming, and emerging technologies
📅 Classes Begin Soon!
Seats are limited, so don't miss this opportunity to invest in your future.
📝 Register Today
👉 Registration Form: https://forms.gle/DgS6XUx1ujotWW7G6
Are you a young woman or recent female graduate looking to strengthen your employability and entrepreneurship skills?
Join this fully funded, four-month training program** implemented by Ayzon Foundation in collaboration with the U.S. Embassy Addis Ababa.
📅 Application Deadline: July 11, 2026, at 12:00 AM (Midnight) EAT
📝 Apply here:
https://docs.google.com/forms/d/1eSAxIKDfoQGhzkfVVVAjRKy3zafZ-AVXLcQ2g7IiqZk/edit?usp=drivesdk
🚀1 DAY LEFT!The clock is ticking! There are only 1 day left to apply and become part of the AWS Student Builders Group. This is your chance to join a community of passionate students, build valuable skills, take on exciting challenges, and make a lasting impact at AASTU. We're looking for enthusiastic students to join our: 📢 Marketing & Social Media Team 💻 Technical Leadership Team 🤝 Community Team 🎉 Event Management Team If you're eager to learn, collaborate, and grow, we'd love to have you on board! 📌 Apply here Application Deadline: July 10, 2026 Don't wait until it's too late. We can't wait to build, innovate, and grow with you! Socials LinkedIn || Meetup || Telegram #AWSStudentBuilders #AASTU #StudentLeadership #Community #AWS #1DayToGo
🎓 Get Ready for AASTU 2026/27 Admissions!
July 8, 2026
++++++++++++++++++++++++++
Explore the wide range of Undergraduate, Master's, and PhD programs offered by Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) in engineering, science, technology, innovation, and applied research.
📚 Discover our academic programs and prepare for the upcoming 2026/27 admission.
🔔 The official admission announcement will be released soon.
For more information about AASTU, reach us:
Website: https://www.aastu.edu.et
Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et
Telegram: t.me/pir2011
Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et
Linkedin: https://bit.ly/aastu_officialin
🚀 3 DAYS LEFT!
The countdown is on! There are only 3 days left to apply and become a member of the AWS Student Builders Group.
If you've been thinking about joining, this is your sign, don't miss out!
Whether you're passionate about:
📢 Marketing & Social Media
💻 Technical Leadership
🤝 Community Building
🎉 Event Management
There's a place for you to learn, grow, collaborate, and make a real impact.
Being part of the AWS Student Builders Group is more than joining a team; it's a chance to build skills, collaborate with passionate students, lead initiatives, and shape our community.
📌 Apply here
Application Deadline: July 10, 2026
Don't wait until it's too late. We can't wait to build, innovate, and grow with you!
Socials
LinkedIn || Meetup || Telegram
#AWSStudentBuilders #AASTU #StudentLeadership #Community #AWS #3DaysToGo
📢 AASTU Newsletter – Volume XIII, Issue IV is Now Available!
We are pleased to announce the release of the latest edition of the AASTU Newsletter (Volume XIII, Issue IV).
https://drive.google.com/file/d/1Hs3MMBM_3hk56sqRojFqLoZY2EUj2bE8/view?usp=drive_link
★{በ0 አመት} Temer Properties - Graduate Trainee Program
♦Deadline: August 1, 2026
Temer Properties is inviting high-potential graduates to join our Graduate Trainee (GT) Program,
✅ Position: Graduate Trainee (GT) Program
■ Qualifications: Bachelor’s Degree in one of the following fields:
○ Civil Engineering, Construction Technology and Management, Mechanical Engineering, Architecture, Computer Science, Computer Engineering, Software Engineering, Law, Logistics and Supply Chain Management, Management, Business Administration and Information System, Economics, Accounting & Finance, Marketing Management, Hospitality Management or other related fields of study.
How to Apply Online??
👇👇👇
https://effoysira.com/temer-properties-graduate-trainee-program/
:
🎈Telegram:- https://t.me/effoyjobs
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም የተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት
https://youtu.be/0GdT1qoAKTw
አስቸኳይ ማስታወቂያ
በዚህ ዓመት የመጀመሪያ ዲግሪያችሁን አጠናቅቃችሁ የተመረቃችሁ የፋስት ትራክ ተማሪዎች መታወቂያ እንዲዘጋጅላችሁ ከታች የተያያዘውን ፎርም እስከ ነገ ምሳ ሰዓት እንድትሞሉ እናሳስባለን ።
➥ ሊንክ
Job opportunity series one:
These are the job opportunities for graduates of 2025/26 from the Software Engineering department and the Computer Engineering stream under the Electrical and Computer Engineering department.
To be registered in this vacancy, note that Male CGPA =3.6 and above and Female CGPA= 3.4 and above. The application deadline is July 3/2026 at 1:30 PM.
https://docs.google.com/forms/d/1roc64yr3326-DycfTZJbluyCw-CC1xM2LJYNUz_NU28/preview
