EthioTube
前往频道在 Telegram
ኢትዪትዩብ፦ ኢትዮጵያዊ። ነፃ። ገለልተኛ። Follow us on other our social media networks: Facebook.com/EthioTube Twitter.com/EthioTube Youtube.com/EthioTube Instagram.com/EthioTube
显示更多8 353
订阅者
无数据24 小时
-177 天
-12130 天
数据加载中...
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+14
在0个频道中
六月 '26
+41
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+49
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+41
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+22
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+32
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+18
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+29
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+32
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+42
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+36
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+22
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+4
在0个频道中
Get PRO
六月 '25
+13
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+5
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+9
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+4
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+4
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+24
在1个频道中
Get PRO
十二月 '24
+106
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+32
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+18
在1个频道中
Get PRO
九月 '24
+141
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+314
在2个频道中
Get PRO
七月 '24
+822
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+498
在2个频道中
Get PRO
五月 '24
+596
在1个频道中
Get PRO
四月 '24
+766
在2个频道中
Get PRO
三月 '24
+836
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+458
在2个频道中
Get PRO
一月 '24
+303
在1个频道中
Get PRO
十二月 '23
+202
在1个频道中
Get PRO
十一月 '23
+137
在2个频道中
Get PRO
十月 '23
+245
在0个频道中
Get PRO
九月 '23
+92
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+183
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+141
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+328
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+211
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+386
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+500
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+362
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+699
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+480
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+294
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+456
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+1 213
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+790
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+1 267
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+275
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+573
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+501
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+971
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+645
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+576
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 08 七月 | +3 | |||
| 07 七月 | +2 | |||
| 06 七月 | 0 | |||
| 05 七月 | +1 | |||
| 04 七月 | +3 | |||
| 03 七月 | 0 | |||
| 02 七月 | +2 | |||
| 01 七月 | +3 |
频道帖子
አርጀንቲናን 2ለ0 ስትመራ የቆየችው ግብጽ ተሰናበተች
ሜሲ ዳግም ዋንጫ ያነሳ ይሆን?
#WorldCup #FIFAWorldCup #WorldCup2026 #Egypt #Argentina #Football #Messi
| 2 | ብልጽግና ፓርቲ በሥልጣን ላይ ያለ መንግሥት ለሁለት የሥልጣን ዘመን ብቻ እንዲገደብ የሚያስችል አጀንዳ ለምክክር ኮሚሽን አስገብቷል ተባለ
በዘንድሮ ምርጫ በማሸነፍ ለሁለተኛ ጊዜ ሥልጣን የያዘው የብልጽግና ፓርቲ፤ ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ካስገባቸው አጀንዳዎች ውስጥ በሥልጣን ላይ ያለ መንግሥት ለሁለት የሥልጣን ዘመን ብቻ እንዲቆይ የሚል እንደሚገኝበት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ተናግረዋል።
ዐቢይ ይህን የተናገሩት ዛሬ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም. በፓርላማ ተገኝተው ከምክር ቤት አባላት ለተነሳላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ እና ማብራሪያ ነው።
ከአንድ ሳምንት በኋላ በሚጀመረው አገር አቀፍ የምክክር ጉባዔ ላይ ምክክር ከሚደረግባቸው ጉዳዮች ውስጥ የሥልጣን ዘመን መገደብ መሆኑን አንስተዋል።
ዐቢይ የሚመሩት የብልጽግና ፓርቲ “በሥልጣን ላይ ያለ መንግሥት ቢበዛ ለሁለት የሥልጣን ዘመን ብቻ መቆየት አለበት” የሚል አጀንዳ ለኮሚሽኑ ማቅረቡን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአጀንዳነት የቀረበው ሃሳብ በአፍሪካ ደረጃ ያልተለመደ ነው ሲሉ አወድሰውታል።
እንደሳቸው ማብራሪያ በአፍሪካ የተለመደው ሕገ መንግሥት በማሻሻል የሥልጣን ዘመንን ማራዘም መሆኑን አብራርተዋል።
#Ethiopia #EthiopianPolitics #ProsperityParty #AbiyAhmed #PMAbiy #EthiopianNews #AmharicNews #EthioTube #Africa | 766 |
| 3 | ሮናልዶ እና ፖርቱጋል ተሰበቱ
ስፔን ዋንጫ ያነሳ ይሆን?
#WorldCup #FIFAWorldCup #WorldCup2026 #Spain #Portugal #Football #Ronaldo | 927 |
| 4 | ሀላንድ ብራዚልን አሰናበተ
ዋንጫው የማን ነው ዘንድሮ?
#WorldCup #FIFAWorldCup #WorldCup2026 #Football #Brazil #Norway | 1 092 |
| 5 | ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች
ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ በሕክምና ስትረዳ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየችከዚህ ዓለም በሞት ተለየች
ራሔል፤ “አራዳ”፣ “ትዝታ”፣ “ምኒልክ” እና “ሀገሬ ኢትዮጵያ” እና ሌሎች በርካታ ድንቅ ሙዚቃዎችን ያበረከተች አንጋፋ አርቲስት ነበረች።
13 አልበሞችን ያሳተመችው ራሔል የሙዚቃ ጉዞዋን በ1973 ዓ.ም “አንቺ ባለድሪ” በተሰኘ አልበሟ እንደጀመረች ተነግሯል።
ከኪነ-ጥበብ ስራዎቿ ባሻገር፣ ራሔል በሆቴልና መስተንግዶ ዘርፍም የረጅም ጊዜ ልምድ ነበራት።
በጊዮን ሆቴል በዲፕሎማ የተመረቀችው አርቲስቷ፣ በተለያዩ የሀገር ውስጥ ሆቴሎች በጀነራል ማናጀርነት ጭምር አገልግላለች።
ራሔል የሁለት ወንድና የአራት ሴት ልጆች እናት እንዲሁም የልጅ ልጆችንም አይታለች።
ኢትዮ ቲዩብ ለድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ ቤተሰቦች፣ አድናቂዎች መጽናናትን ይመኛል።
#Ethiopia #RahelYohannis #EthiopianMusic #AmharicMusic #EthiopianNews #AmharicNews #EthioTube #Africa | 1 118 |
| 6 | ለአለም ዋንጫ ቀጣይ ጥሎ ማለፍ ዙር ያለፉ ምርጥ 16 ቡድኖች እነዚህ ናቸው። 2ቱ አፍሪካዊ ቡድኖች ናቸው። አፍሪካውያኑ የት ይደርሱ ይሆን?
#WorldCup #FIFAWorldCup #WorldCup2026 #AfricansAtWorldCup #Football | 1 245 |
| 7 | አፍሪካን ያኮሩት ኬብ ቨርዲዋች - ቢሸነፋም የብዙዎችን ልብ አሸንፈዋል!
#Messi #Argentina #CapeVerde #WorldCup #FIFAWorldCup #WorldCup2026 | 1 128 |
| 8 | ማን ወደ ሀገሩ ይገባ ይሆን ዛሬ?
#Ronaldo #Modric #Portugal #Croatia #WorldCup #FIFAWorldCup #WorldCup2026 #TheLastDance | 1 302 |
| 9 | በሀብሩ ወረዳ ሕፃናት በእሳት ሲጫወቱ በተቀሰቀሰ አደጋ ከ 53 በላይ መኖሪያ ቤቶች እና 1 መስጅድ ወደመ
በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ አስተዳደር 023 ቀጅማ ቀበሌ ቀሰማ ተብላ በምትጠራ ጎጥ ሁለትህፃናት ከአገዳ ክምር አጠገብ እሳት በማያያዝ ሲጫወቱ በተፈጠረ አደጋ ከ53 በላይ መኖሪያ ቤት እና በ1 መስጅድ የቃጠሎ አደጋ ደርሶባቸዋል።
በዚህ አደጋ ከ 163 በላይ ሰዎች ድጋፍ የሚሹ መሆናቸው ተሰምቷል። የወረዳ አስተዳደር ምክር ቤት በማህበረሰቡ ላይ የደረሰውን የእሳት አደጋ ከቦታው ድረስ በመሄድ ተመልክቷል።
ተጎጂዎችን ከዕለት ድጋፍ ጀምሮ በዘላቂነት ለማቋቋም እንዲቻል የጉዳቱን መጠን በትክክል ሊያጠና የሚችል የቴክኒክ ቡድን በማዋቀር በዛሬው ዕለት አደጋ ወደ ደረሰበት ስፍራ እንዲሄዱ ተደርጓል።
በዜጎች ላይ የደረሰውን ጉዳት ለመታደግ በመንግስት በኩል ስራዎች እየተሰሩ ነው ተብሏል።
#Ethiopia #EthiopianNews #AmharicNews #Amhara #Mesjid #EthioTube #Africa | 1 635 |
| 10 | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "እኔ በዲሞክራሲ የምታማ ሰው አይደለሁም ብለውኝ ነበር" ፖለቲከኛ አንዷለም አራጌ
👉"ኦሄዴዶች በዚህ ደረጃ ይወርዳሉ፤ከመውረድም እንዲህ ያንሳሉ ብዬ አስቤ አላውቅም"
ዕውቁ ፖለቲከኛ አንዷለም አራጌ ተበድለናል፣ ተጨቁነናል፣ ይሉ የነበሩ ኦሄዴዶች በዚህ ደረጃ ይወርዳሉ ብዬ አስቤ አላውቅም ብለዋል።
ፓለቲከኛው ረጅም ጊዜ ከሚዲያ እና የፓለቲካ ተሳትፎ ርቀው የቆዩ ሲሆን በዚህ ሳምንት በተላለፈውና ሪፖርተር ጋዜጣ ጋር በነበራቸው ቃለመጠይቅ ወቅታዊ ጉዳዮችን የተመለከተ አስተያታቸውን አጋርተዋል።
በኢዜማ ፓርቲ ውስጥ አመራር የነበሩት አቶ አንዷለም ፓርቲያቸውን ለቅቀው የወጡት ኢዜማ "ከብልፅግና ጋር ያለው መስመር ፈፅሞ እስኪጠፋ ድረስ" መቀጠሉን በመቃወም መሆኑን ተናግረዋል።
ፓለቲከኛ አንዷለም በነበራቸው ቆይታ ያነሷቸው ሀሳቦች:-
⭕️ለውጡ የመጣ ሰሞን "ብዙዎቻችን የነጋ መስሎን ነበር፤ የፓለቲካ ትግል ውስጥ ምን አደርጋለሁ ብዬ አስቤ ነበር" ብለዋል። ከለውጡ "አንድ፣ሁለት ወር በኋላ ግን ነገሮች ከሐዲድ እየወጡ እንደሆነ ገባኝ" ሲሉ ተናግረዋል።
⭕️አንዷለም ኦሆዴዶች/ኦፒዲኦ "በዚህ ደረጃ ይወርዳሉ ብዬ አስቤ አላውቅም" በማለት ተናግረዋል። "ተበድለናል፣ተጨቁነናል" ሲሉ የነበሩት ኦሕዴዶች፤ ኢህአዴግ ውስጥ እንደበታች ይታዩ እንደነበር በመጥቀስ በነሱ ላይ የደረሰውን በደል ሥልጣን ከያዙ በኋላ በሌላ ላይ ለመጫን መሞከራቸውን ተችተዋል።
⭕️ "በዚህ ደረጃ ይወርዳሉ ከመውረድም በጣም ያንሳሉ ብዬ አስቤ አላውቅም። ከሰብአዊነት ጎዳና ወጥተው እንደዚህ ትከሻችን ላይ ቆመው እስክስታ ይወርዳሉ ብዬ አስቤ አላውቅም" ሲሉ በሥልጣን ላይ ያሉትን የቀድሞ የኦሕዴድ አባላትን በጠንካራ ቃላት ተችተዋል።
#Ethiopia | 1 400 |
| 11 | የሴት አልባሳትን በመጠቀም ሲያጭበረብር የነበረው ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ
ከማኀበረሰቡ እሴትና ባሕል ባፈነገጠ መልኩ የሴት ሂውማን ሄር፣ የጆሮ ጌጣ ጌጥ እና የመሳሰሉትን አለባበሶች በመጠቀም ሲንቀሳቀስ የነበረው ተጠርጣሪ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ዋለ።
ጀማል አነስ የተባለው ተጠርጣሪ በጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 5 ልዩ ቦታው አስኮ መናህሪያ አካባቢ ሊያዝ ችሏል። ሴት መስሎ ከግለሰቦች ጋር ንግግር በሚያደርግበት ወቅት በመጠራጠር ለፖሊስ በሰጡት ጥቆማ በቁጥጥር ስር ሊውልም ችሏል፡፡
በግለሰቡ ላይ በተደረገበት አካላዊ ፍተሻም ሴት ሳይሆን ወንድ ሆኖ መገኘቱን ከጉለሌ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ተጠርጣሪ ጀማል አነስ ከዚህ ቀደምም ሴት መስሎ ሲያጭበረብር እንደነበር ከምስክሮች ቃል መረዳት የተቻለ ሲሆን ከተንቀሳቃሽ ስልኩ ላይም በተለያየ ጊዜ የተለያዩ የሴት አልባሳትንና ጌጣጌጦችን ለብሶ የተነሳቸው ፎቶ ግራፎች መገኘታቸውን የምርመራ መዝገቡ ያስረዳል፡፡
ከህብረተሰቡ እሴትና ባህል ባፈነገጠ መልኩ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች አንድም ለወንጀል ተግባር የሚደረጉ የማታለያ መንገዶች መሆናቸውን የገለፀው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ኀብረተሰቡ መሰል እንቅስቃሴዎችን ሲመለከት ለፖሊስ መረጃ መስጠት እንደሚገባም መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
#Ethiopia #EthiopianNews #AmharicNews #EthioTube #Africa | 1 728 |
| 12 | ሞሮኮ በሆላንድ ላይ የበላይ በመሆን ወደ ምርጥ 16
#WorldCup #FIFAWorldCup #WorldCup2026 #AfricansAtWorldCup #Football #Morocco #Netherlands | 1 628 |
| 13 | ለአለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ያለፉት ምርጥ 32 ቡድኖች እነዚህ ናቸው። 9ኙ አፍሪካዊ ቡድኖች ናቸው። አፍሪካውያኑ የት ይደርሱ ይሆን?
#WorldCup #FIFAWorldCup #WorldCup2026 #AfricansAtWorldCup #Football | 1 810 |
| 14 | "በጠቅላይ ሚኒስት ዐቢይ ካቢኔ ውስጥ ሁለት ሚኒስትሮች ሃይማኖት የላቸውም" ዮናስ ዘውዴ (ዶ/ር)
የቀድሞ የብልፅግና ፓርቲ ሹም የነበሩት ዮናስ ዘውዴ (ዶ/ር) ከሰመኑ በሰጡት ቃለ መጠይቅ የተለያዩ ጉዳዮችን አንስተዋል።
የአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ በመሆን ያገለገሉት ዮናስ ዘውዴ (ዶ/ር) ከኃላፊነት በገዛ ፈቃዳቸው መልቀቃቸውን ከገለፁ በኋላ ረዘም ላለ ጊዜ ከዕይታ ጠፍተው ነበር።
ይሁን እንጂ በፌስ ቡክ ገፃቸው መንግሥትን ጠንከር ባሉ ቃላት በመተቸት እና በመውቀስ ሃሳቦቻቸውን ማጋራታቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋ ሆድ እና ጀርባ እንደሆኑ ማሳያ ተደርጎ ሲነገር መቆየቱ ይታወሳል።
ዮናስ ዘውዴ(ዶ/ር) በአሁን ወቅት ከኢትዮጵያ መውጣታቸውን አስታውቀዋል። በአሜሪካ አትላንታ "ስመጥር በሆነ ዩኒቨርስቲ ውስጥ" ትምሕርታቸውን እየተከታተሉ መሆኑንም ተናግረዋል።
ዮናስ በሰጡት ቃለመጠይቅ ምን ተናገሩ?
👉 የብልፅግና ፓርቲን ስያሜ ያወጡት የቀድሞ ም/ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ብናልፍ አንዷለም መሆናቸውን ገልፀዋል።
ለፓርቲው ስም ለማውጣት በአዳማ በተካሔደ ውይይት ለፓርቲው "ጤፍእና ቡና"የተሰኘ አማራጭ ስያሜ ቀርቦ እንደነበርም አስታውሰዋል።
👉በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ካቢኔ ውስጥ ሁለት ሚኒስትሮች ሃይማኖት የላቸውም ብለዋል። በስም ያልጠቀሷቸው እነዚህ ሁለት ሚኒስትሮች ሚኒስትር ከመሆናቸው በፊት እንደሚያውቋቸው ገልፀው፤ "ራሳቸውን ከኦርቶዶክስ ጋ ሊያመሳስሉ ይችላሉ [እንጂ] ጴንጤ ወይ ሙስሊም እንዳልሆኑ አውቃለሁ" ብለዋል።
👉በካቢኔው ውስጥ "የኦርቶዶክስ ቁጥር በጣም አናሳ መሆኑን አውቃለሁ" ብለዋል። አክለውም "ለምን እንደዚህ እንዲደረግ ተፈለገ?" የሚለውን ግን እንደማያውቁ ነው ያስረዱት።
#Ethiopia | 1 574 |
| 15 | ኢዜማ በትግራይ ክልል ምርጫ አለመካሄዱን “የውጭ ሚዲያዎች አጋንነው አቅረበውታል” አለ
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) መሪ አቶ እዮብ መሳፍንት፤ የትግራይ ክልል በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ አለመሳተፏ በውጭ ሚዲያዎች በተጋነነ መንገድ መቅረቡን ተችተዋል። የፓርቲው መሪ ይህንን የተናገሩት “ቻናል አፍሪካ” (Channel Africa) ከተሰኘው የሬዲዮ ጣቢያ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ነው።
ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፣ ከ አምስት ዓመታት በፊት ከተደረገው ምርጫ የተሻለ ሆኖ መካሔዱን አቶ እዮብ ጠቁመዋል።
የኢዜማው መሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአጠቃላይ 547 መቀመጫዎች እንዳሉት አስታውሰው፣ ከእነዚህ ውስጥ በትግራይ ክልል የሚገኙት 38 ወንበሮች ብቻ መሆናቸውን ገልጸዋል። ይሁን እንጂ በትግራይ ክልል ምርጫ አለመካሄዱ፣ ቃለ መጠይቁን በሰጡበት “ቻናል አፍሪካ” ጨምሮ በሌሎች የውጭ መገናኛ ብዙኃን ከመጠን በላይ ተጋኖ መዘገቡን ተችተዋል።
አቶ እዮብ ሲያስረዱም “ከ 547 መቀመጫዎች መካከል [ትግራይ ክልል] ያላት 38 መቀመጫዎችን ብቻ ነው። ነገር ግን የእነዚህ ወንበሮች አስፈላጊነት [አለመምረጣቸው]፣ የእናንተን ሚዲያ ጨምሮ በውጭ መገናኛ ብዙኃን በጣም በተጋነነ መንገድ ነው የቀረበው” ሲሉ ተደምጠዋል።
#Ethiopia #Tigray #Ezema #EyobMesafint #EthiopianElection #EthiopianNews #AmharicNews #EthioTube #Africa | 1 869 |
| 16 | በተፈረደባቸው የሞት ፍርድ ሊገደሉ ከነበሩ ኢትዮጵያውያን መካከል ከ300 በላይ የሚሆኑት ወደ ሀገር ቤት ተመለሱ
በሳዑዲ ዐረቢያ የተፈረደባቸውን ሞት ፍርድ ሲጠባበቁ ከነበሩ እና የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ ከተሰጣቸው ኢትዮጵያውያን መካከል 320 የሚሆኑት በዛሬው ዕለት ወደ ሀገር ገብተዋል።
ተመላሾች ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሪያድ የሚገኘውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሚሲዮን እና ጂዳ የሚገኘውን ቆንስላ ጽሕፈት ቤት በማስተባበር ባደረገው የዲፕሎማሲ ጥረት የሞት ፍርዱ ሊቋረጥ ችሏል።
በሳዑዲ አረቢያ ለእስር ተዳርገው የነበሩ 1655 ዜጎቻች ሲሆኑ ሁሉም የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምሕረት አዋጅ እንዲሰጣቸው ተደርጓል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሕብረተሰቡ ከሕገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች በማኅበራዊ ሚዲያ የታጀበ ሀሰተኛ ማታለያ ድርጊት የውጭ አገር ጉዞ ራሱን እንዲጠብቅ መንግሥት አሳስቧል።
#Ethiopia #EthiopiansInSaudi #SaudiArabia #Migrants #Immigrants #EthiopianNews #AmharicNews #EthioTube #Africa #MiddleEast | 2 044 |
| 17 | "መርጌታ ነኝ እቁብ እንዲደርስህ አደርጋለሁ" በማለት 625 ሺህ ብር ያጭበረበረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ
👉 ገንዘቡን የተጭበረበረው ግለሰብ በደረሰበት የሥነ ልቡና ቀውስ ፀበል ገብቶ ነበር።
አብርሀም ሰርኬ የሚባለው ግለሰብ በሐሰት መሪ ጌታ ነኝ በማለት አቶ ደነቀው ሙሉቀን ከተባለና በዳንሻ ከተማ በሆቴል ስራ ላይ ከተሰማራ ግለሰብ 625ሺህ ብር አታሎ መውሰዱን የሉማሜ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አዛዥ ኢንስፔክተር በድሉ መልሰው ተናግረዋል።
ወንጀሉን የፈፀመው ግለሰብ "እቁብ እንዲደርስህ አደርጋለው" በማለት ታህሳስ 2018ዓ.ም ብሩን አታሎ መስዷል።
ይህን ብር ከወሰደ በኋላ በተጨማሪ ሦስት መቶ ሺህ ብር ካልጨመረክ "ቤተሰብህን በሙሉ በመተት አጠፋብሃለው" በማለት በተበዳይ ላይ አደገኛ የማጭበርበር ወንጀል ሲፈፅም መቆየቱ ተመላክቷል።
የዳንሻ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽ/ቤት የፍ/ቤት መያዥያ ትዕዛዝ በማውጣት ተጠርጣሪው በተገኘበት በቁጥጥር ስር እንዲውል በፃፈው የትብብር ደብዳቤ ከምስራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ የመረጃ ክትትል ቡድን ጋር በመተባበር ግለሰቡ ሰኔ 15/2018 ዓ.ም በሉማሜ ከተማ አስተዳደር በቁጥጥር ስር እንዲውል ተደርጎል።
አቶ ደነቀው ሙሉቀን በደረሰበት የማታለል ወንጀል ምክንያት ለከፍተኛ ሥነልቦናዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግር ተጋልጦ በፀበል ቦታ እንደቆየ ተሰምቷል።
#Ethiopia #Dansha #EthiopianNews #AmharicNews #EthioTube #Africa | 2 186 |
| 18 | ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ብልፅግና ፓርቲ ማሸነፉ ታወጀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመጨረሻ የውጤት አሳውቋል።
ገዥው ብልፅግና ፓርቲ ለሚቀጥሉት 5 ዓመታት ሀገሪቱን የሚመራበትን ድምፅ በማግኘት ማሸነፉ ተገልጿል።
ብልፅግና ፓርቲ ምርጫ በተካሄደባቸው የሁሉም ክልል እና የፌዴራል ከተማ ምክር ቤቶች እንዲሁም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አብላጫ ወንበሮችን በማግኘት አጠቃላይ አሸናፊነቱን በይፋ አረጋግጧል።
ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ምርጫ ከተካሄደባቸው 501 ወንበሮች መካከል ብልፅግና ፓርቲ 438 መቀመጫዎችን አሸንፏል።
ተቃዋሚ ፓርቲዎችና የግል ዕጩዎች 41 ወንበሮች ተከፋፍለዋል። በተወሰኑት ላይ የድጋሚ ማጣራት ወይም ድጋሚ ምርጫ ይካኼድባቸዋል ተብሏል።
ቦርዱ ይፋ ባደረገው የክልል ምክር ቤቶች የመጨረሻ የውጤት መሠረት፣ ብልፅግና ፓርቲ በሁሉም አካባቢዎች በበላይነት ወንበር አግኝቷል።
#Ethiopia #EthiopianElection #ProsperityParty #EthiopianNews #AmharicNews #EthioTube #Africa | 1 712 |
| 19 | ከኢትዮጵያ የተላከ ነው የተባለ ጫት በዋሽንግተን ደለስ ኤርፖርት ውስጥ ተያዘ
በአሜሪካ ዋና ከተማ ዋሽንግተን በሚገኘው ደለስ ኤርፖርት፤ ከኢትዮጵያ የተላከ ነው የተባለ 139 ፖውንድ የሚመዝን ጫት እንደተያዘ ተሰምቷል።
የአሜሪካ የጉምሩክ እና ድንበር ጥበቃ ባለሥልጣናት እንደተናገሩት፤ ወደ ካሊፎርኒያ ሊተላለፍ ነበር የተባለው ጫት 17 ሺህ ዶላር ወይም ከ 2 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያለው ነው ብለዋል።
ጫቱ ሊገኝ የቻለው የለተያዩ ቅመማ ቅመሞች እንደያዘ ተደርጎ የተመዘገበን ጭነት በሚፈትሹበት ወቅት መሆኑን የጉምሩክ እና ድንበር ጥበቃ ባለሙያዎች ተናግረዋል።
ጭነቱ በአጠቃላይ 102 ሳጥኖችን ይዟል። ከእነዚህም መካከል አስሩ ሳጥኖች ቅጠላቅጠል ያላቸው የእፅዋትን የያዙ ሲሆን ለአሜሪካ የግብርና መሥሪያ ቤት የዕፅዋት ተመራማሪዎች ተልከው በተደረገው ማጣራት የጫት ቅጠል መሆናቸው ተረጋግጧል።
ጫት፤ የምግብ ፍላጎት ማጣትን፣ የመተንፈስ ችግርን፣ እንዲሁም የደም ግፊት እና የልብ ምት የሚጨምር በመሆኑ የዓለም ጤና ድርጅት በአውሮፓውያኑ የዘመን አቆጣጠር በ1980 ጫትን “አላግባብ ጥቅም ላይ የሚውል ለሱስ የሚደርግ ዕፅ” በሚል ፈርጆታል።
የአሜሪካ የጉምሩክ እና ድንበር ጥበቃ በመካነድሩ ላይ ባወጣው መግለጫ፤ በኤርፖርት የተያዘውን ጫት በማስተላለፉ የተያዙ ሰዎች ስለመኖራቸው ያለው ነገር የለም።
#Ethiopia #UnitedStates #Khat #Chat #USA #EthiopianNews #AmharicNews #EthioTube #Africa | 1 758 |
| 20 | 🎟️ TICKETS ARE LIVE! 🎟️
Join us for the Birara Genet Charitable Organization Annual Fundraising Event! Your presence and support help us continue our mission to Educate. Empower. Elevate. 🌟
🗓️ Date: Thursday, June 25, 2026
🕠 Time: 5:30 PM
📍 Location: Sheraton Hotel, Addis Ababa
💵 Ticket Price: 2,500 ETB
How to Secure Your Seat:
Transfer your ticket payment to the account name Birara Genet Charitable Organization via either of these bank options:
• CBE Bank: 1000434925766
• Enat Bank: 1041137703037001
✨ Reserve your seat today! For more information or to confirm your booking, send us a DM or call us directly at 📞 +251 97 571 4310.
See you there! 🙌✨
#BiraraGenet #FundraisingEvent #AddisAbaba #CharityEvent #TicketsLive | 1 547 |
