Halal Branding and Marketing PLC ®
前往频道在 Telegram
🟢 Our Services 🟢 ➜Brand Design ➜Logo Design ➜Flyer Design ➜Business Card ➜Banner Design ➜Broucher Design ➜Letterhead Design ➜Social Media Poster ⚪️For More Information⚪️ •Phone Number: 0978065466
显示更多320
订阅者
无数据24 小时
+17 天
-430 天
帖子存档
ማስታወሻ ለተማሪ ወላጆችና ለተማሪዎች!
(ትምህርት ሚኒስቴር)
- ትምህርት ቤቶች ለ2013 የትምህርት ዘመን ከነሃሴ 20 ቀን 2012 ዓ/ም ጀምሮ ተማሪዎችን መመዝገብ ይችላሉ።
- ተማሪዎች ትምህርት የሚጀምሩበት ቀን #አልተወሰነም፤ ተማሪዎች ትምህርት የሚጀምሩበት ቀን በቀጣይ ተወስኖ ይፋ ይደረጋል።
- በምን አይነት መልኩ ትምህርት መጀመር አለበት በሚለው ዙሪያ የተለያዩ አማራጮችን ለማመላከት ውይይት እየተደረገ ሲሆን ውሳኔ ሲያገኝ ይገለፃል።
- የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ጊዜን በተመለከተ በቅርብ የሚገለፅ ሲሆን ተማሪዎች ራሳቸውን እያዘጋጁ ይቆዩ ተብሏል።
@tikvahethiopiaBot
❤ DiRiLiS ❤ ERTUGRUL❤
ይህ #ፊልም በ አለም ላይ 3 ቢሊየን በላይ ተመልካች ማግኘት ችሏል በታሪክ ይሄን ያክል ተመልካች ያገኝ ፊልም የለም !!
➡️ ይህ ታሪካዊ ፊልም ከ40 በላይ ቋንቋዎች በላይ የተተረጎመ ሲሆን በሁሉም የአለም ሀገራት በሚባል መልኩ 3 ቢሊዬን ተመልካች ማግኘት ችሏል ።
ከዚህም ውስጥ ➮
➮የ ቬንዙዌላው ፕሬዝዳንት ኒኪላ ስማድሮ
➮የማሊዥያው ንጉሳዊ ቤተሰቦችን ጨምሮ በርካታ ዝነኞች እና ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ይገኙበታል።
ይህ ፊልም ከብዙ ሚልየኖቾን የኢስላም ጥላቻን ገፏል ቢሊዬኖች ኢስላም የፍትህ የእዝነት የመከባበር እና የአንድነት ሀይማኖት መሆኑን አስተምሯል።
➡️ የሌላ ሀይማኖት ተመልካቾች አንድ አግራሞት የፈጠረባቸው ነገር ቢኖር
➮ ኢስላም ማለት ይህ እንደሆነ
➮የሽብር ሀይማኖት አራጅ እና ገዳይ ሀይማኖት እየተባለ በየሚዲያው ነጋ ጠባ የሚደሰኩርልን ኢስላም እንደዚህ ያለ የፍትህ እና የእዝነት ሀይማኖት ነው ወይ? የሚል ነበር ።
🇹🇷ይህን ፊልም ያላያችሁት ካለ ተጋበዙልኝ🇹🇷 ❤☆🌙
#ቱርክ_የኢስላም_አለም_ተስፋ ❤ ☆🌙
〰〰〰〰〰〰〰
@ADDIS_MEDIA
@ADDIS_MEDIA
በትእዛዝ የተሰራ price 400 etb ለማዘዝ 👉👉0978065466 ለወዳጅዎ በስጦታ መልክ ያበርክቱ !
በፍፁም ሳያነቡት እንዳያልፉ 😳
ከለሊቱ ስምንት ሰአት አካባቢ የቤቴ በር በሀይል ተንኳኳ።😳 ከእንቅልፌ
ባንኜ ተነሳሁ። በቀስታ ወደ በሩ ተጠጋሁና በሩን ከፈትኩ።
በር ላይ አንድ ወጣት ቆሟል ጓደኛዬ ነው አጎቱ ነበር የሞቱት።😭 ቶሎ መቀበር እንዳለበት
ሀኪም ስለነገራቸው ተያይዘን ወደ ቤታቸው አመራን።🚶♂🚶♂
ጀናዛውን ማጠብ ጀመርኩ በመሀል ግን አንድ የሚያስደነግጥ ሁኔታ
ተፈጠረ።😱
የሰውነት ከለሩ መቀያየር ጀመረ። ፊቱ ጠቆረ አካሉ ከሰለ።
እንደምንም አጥበን ጨረስን። ወደመቃብር ስፍራም ይዘነው ሄድን።
የተቆፈረው ቀብር ውስጥ ገባሁ። መሬቱን ጠራረኩና አፀዳሁት የለህዱንም
ስፋት ሞከርኩት። ወደ ውስጥ ጀናዛውን አስገባነው። ምድር ሰውነቱን
እንደነካው ከመሬት ስር ትልቅ ትል ወጣና ሰውነቱ ላይ ተለጠፈ።🐉
አስወገድኩት ሆኖም ግን ሌላ ከመጀመርያው የተለቀ እባብ የመሰለ
በደረቱ የሚሳብ አስፈሪ እንሰሳ ሰውነቱ ላይ ተጠመጠመ። ነገሩ
ስላስደነገጠንና ከአቅማችን በላይ ስለሆነ ትተነው ከቀብር ወጣን።
በስነስርዓት ሳይቀበር በላዩ ላይ አፈር ደፋንበት።
በህይወት ዘመኑ ምን አይነት ሰው እንደነበር ጠየቅን። ሰላትን ወቅቱን
ጠብቆ እንደማይሰግድ ከአንድ ዘመዱ ተነገረኝ ።
ሙሰልሰል ስትመለከቱና ፌስቡክ ላይ ተጥዳችሁ ሰላት የሚያመልጣችሁ፣
ኳስ እየተጫወታችሁ ሰላት የሚያልፋችሁ ሰዎች ሆይ !!! ስሙ
ይህን አይነት አሟሟት ነው የምትሹትን? !
በአላህ እምላለሁ ባጠፋሀቸው ጊዜያት የምትቆጩበት ቀን ይመጣል።😔
ዱንያን ለቀህ ከመውጣትህ በፊት ለኸይር ነገር ተቻኮል።
#ሼር በማድረግ ለወዳጅ ዘመድ አዳርሱ
በ ብዕር እምላለሁ በዚያም (መልአኮች) በሚፅፉት። (ኑን) ❤
ሱረቱል አል-ቀለም 68:1
set by #Ekram
@Rizqislamiccalligraphy
MÉNAŁ Ârt
ሙስሊም ነኝ
ኢስላም ማንነቴ መገለጫዬ ነው።
ጥበብ፣ጥበባት፣ጥበቦች በተለያየ መልኩ ኢስላም ይገልፃል።
كما قال الله عزوجل
"إن الله عليم حكيم"
"አሏህ አዋቂም ጥበበኛም ነው"
እኔም ከተሰጠችኝ ትንሽ የጥበብ ስጦታ እዚህ ቤት ካሊግራፎቼን ላስገመግማችሁ ወደድኩ።
For comment👉 @Menalcommentbot
https://t.me/menalart
#89
La ellah elela ☝️
Muhammed rasulellah ❤️
🎨 @Ekramcalligraphy
የተወደዳችሁ የዛውያ ቲቪ ተከታታዮች ከሀምሌ 26 ጀምሮ ዛውያ ቲቪ ላይ የመቆራረጥ ችግር ሲፈጠር ቆይቶ ትላንት እና ዛሬ ማለትም ሀምሌ 29 እና 30 ደግሞ በአብዛኛው ቤት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ተቋርጧል ቻነላችን በ11595 የፊሪኮንሲ ቁጥር ሲሰጥ የነበረው አገልግሎት ለምን እንደተቋረጠ እያጣራን ሲሆን ከጥቂት ሰአታት በኋላ ግን ሌላ መገኛ ቁጥር የምናሳውቅ እና አገልግሎታችን የምንቀጥል መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን።
እስካሁን ለነበረው መቆራረጥ ይቅርታ እንጠይቃለን
ዛውያ ቲቪ ተግባራዊ ዳእዋ
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 773 ሰዎች በኮቪድ-19 ተያዙ!
ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 11,039 የላብራቶሪ ምርመራ 773 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ13 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 205 ሰዎች አገግመዋል።
በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 23,591 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 420 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 10,411 ናቸው።
🔍#እጅግ_በጣም_አስተማሪ_ነው🔍
አንድ የ78 ዓመት አባት እራሳቸውን ስተው ወደሆስፒታል ይወሰዳሉ ። ለ24 ሰዓት የሚያቆያቸው የመተንፈሻ ኦክስጅን ተሰጣቸው ። ከጥቂት ግዜ በኃላ ተሻላቸውና ዶክተሩ የተጠቀሙበትን ሂሳብ የ500 ዶላር ደረሰኝ ሰጣቸው ። እኝህ አባትም የተሰጣቸውን ደረሰኝ በተመለከቱ ግዜ ስቅስቅ ብለው አለቀሱ ። ዶክተሩም ስለ ገንዘቡ ማልቀስ አይገባዎትም በአንድ ግዜም ባይሆን ቀስ እያሉ መክፈል እንደሚችሉ ነገራቸው ። ሆኖም እኝህ አባት " እኔ የማለቅሰው ስለዚህ ገንዘብ አደለም ገንዘቡን በሙሉ የመክፈል አቅም አለኝ ፤ የማለቅሰው 24 ሰኣት ለተነፈስኩበት ኦክስጅን 500 ዶላር ልከፍል በመሆኑ ነው ፤ ነገር ግን ላለፋት 78 አመታት የአላህን ንፁ አየር በነፃ ስተነፍስ ኖሬያለው ለእነዚ ሁሉ ግዜያት መክፈል ቢኖርብኝ ምን ያህል የአላህ እዳ እንዳለብኝ መገመት ትችላለህ ?? " በማለት መለሱለት
አሁን ይሄንን ወደምታነቢው እህት ወይም ወንድም ልመለስ ፤ የአላህን ንፁ አየር ያለ አንዳች ክልከላና ክፍያ ይሄን ያህል ስትተነፍሺ ኖረሻል ወይም ስትተነፍስ ኖረሃል ። አሁን ከግዜሽ ወይም ከግዜህ ላይ 2 ሰከንድ በመውሰድ
" አላህ ሆይ ስለነፃ ስጦታህ አላሀምዱሊላ" በማለት ለ20 ጓዳኞችህ / ሽ forward አርጉላቸዉ share 🙏🙏🙏
ሰይጣን :🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣
አላህም : ምንድነው የሚያስቅህ?
ሰይጣን : ይሄ ባሪያህ የኔ ነው አላልክም
አላህም ፡ የትኛው?
ሰይጣን : ይሄ የሚያነበው!
አላህም : አዎ ባሪያዬ ነው
ሰይጣን : ያንተ ባሪያህ ለ 10 ሰው እንኳን አይልክም
አላህም ፡እይ የኔ ባሪያ አሁን ለ 20 ሰው ይልካል
ሰይጣን : እሺ የኔ ግን ሳይልክ ይተወዋል
እስኪ ለስይጣን #እምቢ! በማለት በመላክ አሳዩት
#እስቲ_አላህን_እናስደስተው
#ሽር_share_በማደረግ
#DrLiaTadesse
'ቲክ ቶክ' በኢትዮጵያ ለኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ምርመራ የሚያገለግሉ 100 ሺህ የምርመራ ኪቶችን ድጋፍ ማድረጉን የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ በይፋዊ የትዊተር ገፃቸው አሳውቀዋል።
@tikvahethiopiaBot
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
