486
订阅者
无数据24 小时
无数据7 天
无数据30 天
帖子存档
ለተማሪዎችና ወላጆች
ነገ ሐሙስ 29/03/15 ዓ.ም. ሊከበር ታቅዶ የነበረው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ከወረዳው አስተዳደር በተሰጠን ማሳሰቢያ መሰረት ዝግጅቱ የማይካሄድ መሆኑን እንገልጻለን።
ውድ ወላጆች
የተወሰኑ መጻህፍቶች ስለመጡ የተማሪውን መታወቂያ በመያዝ ዋናው ግቢ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማስታወሻ ለወላጆች ⏰
👉ተማሪዎች ፈተና ከጨረሱ በኋላ ወደ ት/ቤት የሚመለሱት ማክስኞ ህዳር 20/ 2015 ዓ.ም ነው። በዕለቱ የሁለተኛው ሩብ ዓመት ት/ት ይጀመራል። የፈተና ግብረ መልስ ለተማሪዎች ይሰጣል።
👉 ከላይ በተጠቀሱት የትምህርት ቀናት ተማሪዎች እንደተለመደው ሙሉ የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሰው መምጣት ይጠበቅባቸዋል ። ትምህርትም የሚሰጠው ለሙሉ ቀን ነው።
ት/ቤቱ
ማስታወሻ ለ ወላጆች ⏰
👉ከ አርብ ህዳር 16 እስከ ሰኞ ህዳር 19/ 2015 ዓ.ም ከ ኬጂ- 8ኛ ክፍል ላሉት ተማሪዎች ት/ቤት ዝግ ይሆናል።
👉 እንድውም ሰኞ ህዳር 19/ 2015 ዓ.ም ከ 9ኛ -12ኛ ክፍል ላሉት ተማሪዎች ዝግ ይሆናል።
👉ማክስኞ ህዳር 20/ 2015 ዓ.ም የፈተና ግብረ መልስ ለተማሪዎች ይሰጣል።በእለቱ ተማሪዎች እስከ 6:00 ሰአት ት/ቤት ይቆያሉ።
👉 ረቡዕ ሀዳር 22/ 2015 ዓ.ም የ 2ኛ ሩብ አመት ትምህርት ይጀመራል።
👉 ከላይ በተጠቀሱት የትምህርት ቀናት ተማርዎች እንደተለመደው ሙሉ የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሰው መምጣት ይጠበቅባቸዋል ።
ት/ቤቱ
ለ ማጠናከሪያ ት/ት ተማሪዎች ብቻ ከ1ኛ-5ኛ እና 7ኛ ክፍል
አርብ 08/03/2015 ዓ.ም ሊሰጥ የ ነበረው የማጠናከሪያ ት/ት በማጠቃለያ ፈተና ምክንያት ነገ ሀሙስ 07/03/2015 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል።
ማሳሰቢያ : 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎችን አይመለከትም።
