ch
Feedback
ሲዳማ ቡና Sidama Coffe©

ሲዳማ ቡና Sidama Coffe©

前往频道在 Telegram

Every event about sidama coffe Football club are available in this channel

显示更多
未指定国家未指定类别
5 031
订阅者
-124 小时
-17
-5030
帖子存档
⚡️ እግር ኳስን ለሰላም ፣ ለመዝናኛነት ፣ ባህልን ለማስተዋወቅ ፣ እርስ በርስ ያለን ፍቅር ለማጉላት እንዲሁም ሀገርን ለማስተዋወቅ ጭምር መጠቀም የሁሉም ፍላጎት እና ምኞት ነዉ ፤ ታዲያ የእግር ኳ
⚡️ እግር ኳስን ለሰላም ፣ ለመዝናኛነት ፣ ባህልን ለማስተዋወቅ ፣ እርስ በርስ ያለን ፍቅር ለማጉላት እንዲሁም ሀገርን ለማስተዋወቅ ጭምር መጠቀም የሁሉም ፍላጎት እና ምኞት ነዉ ፤ ታዲያ የእግር ኳስ ሜዳን በጸብ እና ብጥብጥ ሳይሆን ፍጹም ሰላም የሰፈነበት እና ከህጻን እስከ ሽማግሌ በአንድነት በፍቅር እንዲከታተሉ ማስቻል የቤት ስራችን ነዉ። ⚡️ በክለቦች ዘንድ ያለን ችግሮች እንዲሁም ሊሰሩ ይገባል በሚባሉ ጉዳዮች ላይ ከክለቦች ጋር በመነጋገር እግር ኳስ ወዳድ ደጋፊ የሚወደዉን እና የሚደግፈዉን ክለብ ከሌሎች የክለብ ደጋፊዎች ጋር በፍቅር እንዲመለከት ማስቻል ዋናዉ ስራ ነዉ። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ደጋፊዎች ማህበር ጥምረት ታዲያ ይህንን ስራ ለማስራት እና የኢትዮጵያን ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ደጋፊዎችን ፍላጎት በማስቀደም ሊጉን ገጽታ ስፖርታዊ ጨዋነትን ለማስፈን ባለፈዉ አመት እዉቅና በማግኘት ወደስራ የገባ ተቋም ነዉ። ⚡️ እግር ኳስ ሜዳዎቻችንን ከፍርሃት እና ፀብ የፀዳ ፍጹም ሰላማዊ ለማድረግ የሚሰራዉ ይህ ተቋም እግር ኳስ ተመልካችን በእኩል አይን በማየት ለሁሉም እኩል ግልጋሎትን የሚሰጥም ጭምር ነዉ። ⚡️ ታዲያ የኢትዮጵያ ደጋፊዎች ማህበር ጥምረት የማህበራዊ ሚዲያ ገጾችን በመቀላቀል ስለ ክለባችሁ መረጃን ፣ በየጨዋታዉ የነበሩ ሁነቶችን ከደጋፊዎች ምስል ጋር ያገኙ:- ፌስቡክ :- https://www.facebook.com/EthioFansCoalition ቲዊተር :-  https://twitter.com/EthioFansCoalition ቴሌግራም:- https://t.me/EPLFFC ኢሜይል :- Ethiofanscoalition@gmail.com ኢንስታግራም :- EPLFFC

ሰዎቻችን በምሽቱ ፕሮግራም ደምቀዋል......... የሲዳማ ቡና አሰልጣኝ ወንድማገኝ ተሾሜ ፣ የክለቡ ስራ አስኪያጅ ኤሪሚያስ ተስፋዬ ፣ የክለቡ የደጋፊዎች ማህበር ጸሃፊ ደጀኔ ማርቆስ ፣ የሲዳማ ክል
+5
ሰዎቻችን በምሽቱ ፕሮግራም ደምቀዋል......... የሲዳማ ቡና አሰልጣኝ ወንድማገኝ ተሾሜ ፣ የክለቡ ስራ አስኪያጅ ኤሪሚያስ ተስፋዬ ፣ የክለቡ የደጋፊዎች ማህበር ጸሃፊ ደጀኔ ማርቆስ ፣ የሲዳማ ክልል ስፖርት ኮሚሺን ፍሬዉ አሬራ እና የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ሀላፊ ጃጎ አገኘሁ በፕሮግራሙ የታደሙ ሲሆን ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪዉ ይገዙ ቦጋለ የሁለት ሚልዮን ብር ተሸላሚ ሆኗል ፤ ሲዳማ ቡና እንዲሁ ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁን ተከትሎ ከሊግ ኮሚቴዉ የገንዘብ ድጋፍን በደረጃ አጊኝቷል። አሰልጣኙ እስካሁን ባለዉ መረጃ ከክለቡ ጋር እንደሚቆዩ ሲጠበቅ በቀጣይነት ወደ ክለቡ የሚመጡ ተጫዋቾችን ዝዉዉር የማደርሳችሁ ይሆናል። @sidamacoffe @sidamacoffe

ለሲዳማ ቡና እያንዳንዱ የማጥቃት እንቅስቃሴ ሁሌም የማይታጣ ተጫዋች ዳዊት ተፈራ ( ኦዚል )
ለሲዳማ ቡና እያንዳንዱ የማጥቃት እንቅስቃሴ ሁሌም የማይታጣ ተጫዋች ዳዊት ተፈራ ( ኦዚል )

ለምርጡ ተከላካያችን ጊት ጋትኩት ድምጻችሁን ስጡት ፤ በአመቱ በሲዳማ ቡና ያለዉን ሁሉ ሜዳ ዉስጥ የሰጠ በአንድ ለአንድ ግንኙነት የተካነ የአየር ላይ ኳሶች ላይ የሚደነቅ እና ለብሔራዊ ቡድን ጥሪ ከ
ለምርጡ ተከላካያችን ጊት ጋትኩት ድምጻችሁን ስጡት ፤ በአመቱ በሲዳማ ቡና ያለዉን ሁሉ ሜዳ ዉስጥ የሰጠ በአንድ ለአንድ ግንኙነት የተካነ የአየር ላይ ኳሶች ላይ የሚደነቅ እና ለብሔራዊ ቡድን ጥሪ ከቀረበላቸዉ ተጫዋቾችም አንዱ ነበር። ጊት ምርጡ 👏❤️ @Sidamacoffe @sidamacoffe

የእናንተ የአመቱ የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሜርሊግ ምርጡ ተከላካይ ማነው?
Anonymous voting

ስራዉ አሁንም ቀጥሏል......... ማንም ዘወር ብሎ ያላየዉን የሲዳማ ቡና ታዳጊዎችን ይዞ በፈተኝ ወቅት ለክለቡ ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫ ይዞ መጥቶ ነበር ፤ አሁን ላይ ደግሞ እድገቱን አሳድጎ የሲዳማ
ስራዉ አሁንም ቀጥሏል......... ማንም ዘወር ብሎ ያላየዉን የሲዳማ ቡና ታዳጊዎችን ይዞ በፈተኝ ወቅት ለክለቡ ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫ ይዞ መጥቶ ነበር ፤ አሁን ላይ ደግሞ እድገቱን አሳድጎ የሲዳማ ቡና ዋና አሰልጣኝ በመሆን ስራዉን ቀጥሏል እስካሁን በርስ ስር ክለቡ የተሸነፈዉ አንድ ጨዋታ ሲሆን በቡድኑ ዉስጥ የተጫዋቾች ስነልቦናን እና በራሳቸዉ እምነትን እንዲያሳድግ አድርጓል ። ሲዳማ ቡና ሶስተኛ ደረጃን እንዲያጠናቅቅ የራሱን ድርሻ የተወጣዉ አሰልጣኝ ወንድማገኝ ተሾሜ ዛሬ በሊጉ የመጨረሻ ሳምንት ታዳጊዎችን በማሰለፍ ጨዋታዉን የሚያደርግ ይሆናል ፤ ክለቡ ዉስጥ ያሉትን ክፍተቶችን በመሸፈን ለቀጣይ አመት ለመዘጋጀት እረፍት የሚያገኘዉ ክለቡ ለዋንጫ ፉክክሩ ቀጣዩን አመት ካሁኑ እየጠበቁት ይገኛሉ። አሰልጣኙ ባለፈዉ አመት በታዳጊዎች ዘንድሮም በሊጉ ጥሩ ስራን የሰራ ሲሆን ደጋፊዎችም ከእርሱ የሚጠብቁትን ለማድረግ ካሁኑ እየታተረ ይገኛል ፤ በአመቱ የመጨረሻ ጨዋታዉን ከሀዲያ ሆሳዕና ጋር የሚያደርጉት ቡናማዎቹ ድልን አልመዉ ይገዙ ቦጋለን የሊጉ ኮከብ ግብ አስቆጣሪ ለማድረግም ጭምር ወደ ሜዳ ይገባሉ። ወንድማገኝ ተሾመ እና ይገዙ ቦጋለ እናመሰግናለን 👏🙏 @sidamacoffe @sidamacoffe

ወንድማገኝ ተሾመ

ተጠናቀቀ ሲዳማ ቡና 1-2 አርባምንጭ ከተማ

በመጀመሪያው አጋማሽ ለሲዳማ ቡና የመጀመሪያውን ግብ ያስቆጠረው አንጋፋው አጥቂ ሳላዲን ሰዒድ ልክ በዛሬ ቀን ሰኔ 7 2007 ኢትዮጵያ ሌሶቶን 2-1 ስታሸንፍ ግብ አስቆጥሮ ነበር። @Sidamacoff
በመጀመሪያው አጋማሽ ለሲዳማ ቡና የመጀመሪያውን ግብ ያስቆጠረው አንጋፋው አጥቂ ሳላዲን ሰዒድ ልክ በዛሬ ቀን ሰኔ 7 2007 ኢትዮጵያ ሌሶቶን 2-1 ስታሸንፍ ግብ አስቆጥሮ ነበር። @Sidamacoffe @Sidamacoffe

የሚገርም አመታት ነበር ግን ወጥቶበታል

ሲዳማ ቡና ቅጣት ምት አጊኝቷል

ኦኦኦኦ ሰላዲን የሚገርም እድል ነበር ግን ወጣበት

አርባምንጮች ወደኋላ አፈግፍገዉ እየተከላከሉ ይገኛሉ

ሙሏለም መስፍን ወደ ኋላ ተመልሶ የመከላከል ሂደቱን እያገዙ ይገኛል

የእርሱን ቦታ ሳይተኩ ገብተዉ አህመድ ሁሴን ሊያስቆጥር የሚችልበት እድል ነበር ግን ወፈጥቷል

ኤሪክ ካፓዬቶ ላይ ነዉ ጥፋት የሰራበት

በሁለተኛ አጋማሽ ያኩቡ መሃመድ በቀይ ካርድ ከሜዳ ወጥቷል

ዳዊት ሙከራ አድርጎ የነበረ ቢሆንም ሙከራዉ ደካማ የበር

ኦኦኦ ለጥቂት አስቆጠሩ ሲዳማ ቡና 1-2 አርባምንጭ ከተማ

መክብብ ደገፉ ግብ ጠባቂ ነዉ