T Educational info 🌿🌿🌿🌿🌿
前往频道在 Telegram
1 348
订阅者
无数据24 小时
+37 天
+730 天
帖子存档
ማስታወቂያ
ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ
በክረምት መርሃ ግብር ለመማር ለተመረጣችሁ መምህራን
የ2018 ዓ.ም የክረምት ስልጠና ያለፋችሁ መምህራን የተመደባችሁበትን ዩኒቨርስቲ ለማዎቅ ይህንን https://shorturl.at/ZjN9e ማስፈንጠሪያ በመጫን ማወቅ ይችላሉ
Ministry of Education Ethiopia
MOE
+2
ለNGAT እና AAU GAT ተፈታኞች
Practice Questions with answers
GAT Exam የጥያቄዎቹ ይዘት ከNGAT ጋር ተመሳሳይ ነው
በክ/ከተማችን ለምትገኙ 1ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በሙሉ የ2018ዓ.ም ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ የክረምት ትምህርት ለመማር የተመለመሉ መምህራን ቅዳሜ ቀን 11/11/2018ዓ.ም የመግቢያ ፈተና ስለሚሰጥ አብርሆት ቤተመፅሐፍት ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት ላይ ሁሉም እንዲገኙ ጥሪው እንድታስተላልፉ በጥብቅ እናሳውቃለን ።
የክፍለ ከተማችን የ6ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ በጋዜጣዊ መግለጫው ተጠቁሟል።
https://aa6.ministry.et/#/result
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይሆናል፡፡
(ሰኔ 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመንን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 -10 /2018 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
