ch
Feedback
T Educational info 🌿🌿🌿🌿🌿

T Educational info 🌿🌿🌿🌿🌿

前往频道在 Telegram

"Education is the key to unlocking your potential"

显示更多
1 348
订阅者
无数据24 小时
+37
+730
帖子存档
ማስታወቂያ ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ በክረምት መርሃ ግብር ለመማር ለተመረጣችሁ መምህራን የ2018 ዓ.ም የክረምት ስልጠና ያለፋችሁ መምህራን የተመደባችሁበትን ዩኒቨርስቲ ለማዎቅ ይህንን https://sho
ማስታወቂያ ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ በክረምት መርሃ ግብር ለመማር ለተመረጣችሁ መምህራን የ2018 ዓ.ም የክረምት ስልጠና ያለፋችሁ መምህራን የተመደባችሁበትን ዩኒቨርስቲ ለማዎቅ ይህንን https://shorturl.at/ZjN9e ማስፈንጠሪያ በመጫን ማወቅ ይችላሉ Ministry of Education Ethiopia MOE

+1
Exam.pptx1.09 MB

Mock exam 2016 EC.pdf42.36 MB

+9
GAT Analytical Reasoning.pdf10.18 KB

+9
GAT mock exam with answer.pdf9.36 KB

photo content
+1

ለNGAT እና AAU GAT ተፈታኞች Practice Questions with answers GAT Exam የጥያቄዎቹ ይዘት ከNGAT ጋር ተመሳሳይ ነው
+2
ለNGAT እና AAU GAT ተፈታኞች Practice Questions with answers GAT Exam የጥያቄዎቹ ይዘት ከNGAT ጋር ተመሳሳይ ነው

Previous GAT_NGAT Exam with Answers (1).pdf2.47 KB

GAT question for all department. (1).pdf6.14 KB

AAU GAT Test (5) (2).PDF2.14 MB

እነዚህን ነው የሚመለከተው

በክ/ከተማችን ለምትገኙ 1ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በሙሉ የ2018ዓ.ም ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ የክረምት ትምህርት ለመማር የተመለመሉ መምህራን ቅዳሜ ቀን 11/11/2018ዓ.ም የመግቢያ ፈተና ስለሚሰጥ አብርሆ
በክ/ከተማችን ለምትገኙ 1ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በሙሉ የ2018ዓ.ም ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ የክረምት ትምህርት ለመማር የተመለመሉ መምህራን ቅዳሜ ቀን 11/11/2018ዓ.ም የመግቢያ ፈተና ስለሚሰጥ አብርሆት ቤተመፅሐፍት ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት ላይ ሁሉም እንዲገኙ ጥሪው እንድታስተላልፉ በጥብቅ እናሳውቃለን ።

የ2018 ዓ.ም የማጠቃለያ ምዘና መርሃ ግብር

NOTE...☝️☝️☝️
+1
NOTE...☝️☝️☝️

የክፍለ ከተማችን የ6ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ በጋዜጣዊ መግለጫው ተጠቁሟል። https://aa6.ministry.et/#/result

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይሆናል፡፡ (ሰኔ 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ201
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይሆናል፡፡ (ሰኔ 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይደረጋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመንን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 -10 /2018 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc