TheDeepThingsOfGod
前往频道在 Telegram
1 810
订阅者
无数据24 小时
无数据7 天
无数据30 天
帖子存档
1 810
የሮሜ ጥናት ሁለት
ሮሜ ምዕራፍ 1፥1-17
ጳውሎስ ፥ ወንጌል እና በሮሜ ያሉ ክርሲቲያኖች።
ሁልጊዜ ዕሮብ እና እሁድ
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
የመዝሙር ግብዣ ~ ዘማሪ ተስፋዬ ጋቢሶ።
ጌታችን ኢየሱስ በታላቅ ግርማ በድንገት ይመጣል...
በመንፈሴ ያለውን ጩሀት የሚናገር መዝሙር ነው(ተዘጋጅተሃል?)
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
ስጦታ ለተወለደው ጌታ
የጌታችንን ልደት መታሰቢያ በዓል ስናከብር ለተወለደው መድኃኒት ልንሰጠው የምንችለው ስጦታ አለ!
በዚህ ቀን ለኢየሱስ ክርስቶስ ስጦታ መሰጠት ከፈለጋችሁ ምርጡ እና እርሱን ደስ የሚያሰኛው ስጦታ ሰውነታችን ነው። ሰውነታችንን ሕያውና ቅዱስ መስዋዕት አድርገን እንስጠው😍
“እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ፥ እርሱም ለአእምሮ የሚመች አገልግሎታችሁ ነው።”
— ሮሜ 12፥1
@TheDeepThingsOfGod
1 810
“ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።”
— ሉቃስ 2፥11
ሁላችሁም የቻናሌ አባላት እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በቀኑ ከመደሰት ያለፈ በመወለዱ ያሳየንን ፍቅርና ትህትና እና አምላክ ሰው የመሆኑን ምስጥር ታላቅነት እያሰባችሁ ቀኑን በመንፈስ አሳልፉ።
🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
ለጥያቄ መልስ
በኢየሱስ የሚያምን ሰዉ ኃጢአት ቢያደርግ ንስሃ ለምንድነው ሚያስፈልገው? if the lord will not impute his/her sin(hence he/she believed in Christ).
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
ለጥያቄ መልስ!
አምስቱ የፍርድ መርሆች አማኞችን ይመለከታሉ?
በፍርድ መርሆች እና በፍርድ አይነቶች መካከል ያለው ልዩነት።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
🎙የሲሳይ የመዝሙር ግብዣ🙏🥇
#እንድከተለው🚨
ዘማሪ ዳንኤል አ/ሚካኤል|Live Worship
⌚15:02 ደቂቃ | 💾 7.2 MB
sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯
👇👇👇👇👇👇👇👇
@SisayAzusaRevivall
@SisayAzusaRevivall
@SisayAzusaRevivall
1 810
የሮሜ ጥናት 4፥13-25
እንዴት ተስፋን መቀበል ይቻላል?
(የአብርሃም የእምነት ፈለግ)
1-ምንም አይነት ማረጋገጫ ሰይኖር የተስፋውን ቃል በእምነት መቀበል....(ሙሉውን ስሙት)
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
በሮሜ ጥናት ዛሬ ማታ 3 ሰዓት
የተስፋን ፍጻሜ መቀበል የሚቻለው እንዴት ነው? How to receive the promise?
እግዚአብሔር የሰጣችሁን ተስፋ ፍጻሜ እንዴት መቀበል እንደሚቻል መማር፣ ማወቅና መቀበል የምትችሉበትን መጽሐፍ ቅዱሳዊ መንገድ እንማራለን።
አብርሃም የተስፋውን ፍጻሜ የተቀበለው እንዴት ነው?
አብርሃም የተስፋን ፍጻሜ የምንቀበልበትን መንፈሳዊና ተግባራዊ መንገድ አስተምሮናል!
The pattern of Abraham
👇👇👇share👇👇👇👇
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
ለእግዚአብሔር የሚከብደው ኃጢአተኞች ላይ መፍረድ ሰይሆን ኃጢአተኞችን ማጽደቅ ነው፥ ኃጢአተኞች ላይ መፍረድ ከባሕሪው የሚጣረስ አይደለም ኃጢአተኞችን ማጽደቅ ግን ከባሕርው ጋር የሚጣረስ ነው በዚህ ምክንያት ነው አንድያ ልጁን ለሞት አሳልፎ የሰጠው፤ በእርሱ ሞት የሚያምኑ ኃጢአተኞችን ማጽደቅ እንዲችል፤ ከዘላለም እስከ ዘላለም ክብር ለእርሱ ይሁን።
1 810
ሮሜ 4፥1-4፥12
ደረጃ አምስት -1
አብርሃም በእምነት የመጽደቅ ምሳሌ። በእምነት እንጂ በስራ አይደለም።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
@TheDeepThingsOfGod
1 810
ሰላም ለእናንተ ይሁን የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ live stream በዚሁ ቻናል እገባለሁ አብራችሁን ሮሜን በማጥናት ላይ የነበራችሁ እስከአሁን በተመለከትነው ላይ ጥያቄ ካላችሁ እመልሳለሁ ለማውራት ተዘጋጁ።
#Victor
